Monday, December 27, 2010

አቶ አበበ ንጋቱ (ጤፉ) በቤተክርስቲያኑ የተሰጣቸውን ሃላፊነት አግዋድለዋል ወይ?

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር አስር።

መግቢያ፣

በከተማችን ስላሉ ችግሮች ስንወያይ የግል ጉዳይን ከጋራ ችግሮች ለይቶ ማየትና ማንኛችንም በግል ጉዳይ ውስጥ ገብተን የምንፈልገውን አላማ እግቡ ለማድረስ የምናደርግው የሌላው ስም ቆሻሻ መቀብት አንድም ቁምነገር አይራመድም። ባለፈው በዚሁ ብሎግ ግለሰቦችን በማንሳት በማቁዋሸሽና በማጣጣል ባንዱ ብሎግ ተጀመሮ እንደነበር ሃቅ ነው። ከዛ ሌላው እንደ መቻልና ኤልፓ ክዋስ ጨዋታ፡ ክዋስ ተቅብሎ ተመሳሳይ ጎል ያገባ ጀመር። ታዲያ ነገሮች ላይ ብቻ በማተኮር ችግሮችን ለመፍታት እንስራ የሚል ጥሪ መቅረቡ የማይረሳና አሁንም ልታነቡ የምትችሉት ነው።

አቶ አበበ የግሉ ጉዳይ እንደማንኛውም ሰው የግሉና የቤተሰቡ ነው። ጉዳዩም ገና እየተጠራ ነው እንክዋንስ ላልተጣራ ጉዳይ ይቅርና እያጨቃጨቀ ያለ በፓሊስና በግለሰቡ፡ ተጣርቶም እሱ ሕገ ወጥ ቢሆንም እንክዋን በቦርድ ውስጥ ሃላፊነቱን ካላጉዋደለ ቦርዱን አስመልክቶ እራስን መለአክና ጻድቃን በማድርግ ማንኛውም ሰው የግል ስሜቱን በሰዎች መኝታቤትና ኑር እየገባ ፈራጅ መሆን ይዞት የተነሳውን መክኒያት ደብሩን አስመልክቶ ፡ ከግል ጉዳይ ጋር ለይቶ የማየት ችሎታ የለውም ማለት ነው።  አቶ አበበ ደብሩን ቢበድል ሁላችንንም ስለሚነካ በተለይ ለደብሩ የመብራት ፡ የውሃና የቄሳውስቱን ደሞዝ የሚከፈለውን የምንዶግመውን ያሳዝናል። ኢትዮጵያን ወንዶች በአሜሪካን መንግስት አለም አቀፍ ወንጀለኛነት ያጻፈውንና የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ማሕተም ለዲቪ ብሎም "የኮሚኒቲ ሂሮ ተብለን ገንዘብ አገኘን!" እያለ ብትሩን ደግፎ ማጭበርበር ጀግንነት ነው ብሎ ሲብዋርቅ የነበረ ሌባ፡ በቅዱስ ሚካኤል ደብር የገንዘብ መዋጮ ሲነገርልት ምነው ያኔ ዘራፍ አላሉም ስለ አበበ ወንጀለኛ ነው ደብሩን አዋረደ ብለው የመጻፉበት?


በሃሰት የሰዎችን ስራ የሚያጎድፍ ግለሰብ በአቶ አበበ ላይ አሳሩን እያበዛ ያለው በዳላስ ፡ በ2007 በኢስፋና ክውስ ጨዋታው በአል ላይ በአገራቸው በኢትዮጵያ አንድነትን የሰባዊ መብት መከበርን ምርጫውንም የትግሬ ነጻ አውጪ በመቀማቱ ምክኒያት የታሰሩት ሁሉ ለኢትዮጵያ ሚሊኒየም እንዲፈት የጸሎት ዝግጅት ድርጅታችን ባቀረበበት ሰአት ጁላይ ስድስት፡ ፈደሬሽኑን ሕዝባዊ በማስደርጌና ከአራት ወንዶች እጅ አውጥቼ ከግል ጥቅም ነጻ ማስደረጌን ወንጀል አድርጎ የሚያየው ኪሮስ ፡ ዘውግ ቃአኘው ከእነ በትሩና ፍቅረማሪይም በመተባበር ጸሎቱን በተንኮል እንዲቁዋረጥ አድርገው ባይሰራላቸውም የኢትዮጵያ ሕዝብ የማይረሳውና ሁሌም የሚወሳ ነው። ታዲያ ያ አርብ ተጸልዮስታድየም ውስጥ በነበረው ሕዝብ በሳምንቱ አርብ እነ ኢንጂነር ሃይሉን ፡ ወይዘሮ ብርቱካንና ዶክተር ብርሃኑን ሳይቀር ያስፈታው ጸሎት እንቅፋቶቹ ተሰብስበው የእያፓን በሜዳ እያስታወሱ ሳሉ ጸሎቱን የመራቺው አረንግዋዴ ቢጫ ቀይዋን ከራስዋ እስከ እግራ የለበሰችው? በሚል ሲጠይቅ እስዋማ ሞደል ነች ይላል አድኑ። በአቶ አበበ ላይ ደግሞ እስቲጣራ ያጣደፈው እረ! ሞዴል ሆናም አታውቅም ስራ ሰርታም በሕይወትዋ አታውቅም !! በሚል ልክ እንደሚያውቀኝ ሆኖ ስሜን በማላውቀው ሞያ ውስጥ እያንጠለጠለ የሰሙት ሁሉ ስለሌላ የሐረርወርቅ ይሆናል ካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ ሕዝብ ለማጭበርበሪያ የሐረርውርቅ ጋሻውን ስም ሰጥተው ለምትሰራ ብለው ታዝበውት ሄዱ። የእኔን ስራ እኔ ሳልሆን በመላው አለም በከፍተኛ ደረጃ መዝግቦት ሬከርድ በመኖሩ የትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞችና ኢንቬስተሮቹ  ታሪክ በኢንተርኔትም ፈረንጁ ማስቀመጡን ለራሱ ጥቅም ሲል ያልተረዱት ሕዝቡ በማስረጃ ስለደበደባቸው አንገታቸውን አስደፍቶታል። ከጉግል የተዋስኩትን ልጋብዛችሁ። በቅይ የተጻፈውን ተመልከቱ ይጠቅማችሁ ይሆናል ስለ ኢትዮጵያውያን አኩሪ ስራ ለምትኮሩ ስታወሱ።



አቶ አበበ ንጋቱ ችግሮችህ እነ ተፈራ ወርቅ፡ በትሩ፡ ፍቅረማሪያምናቸው። እያጻፉም የሚያንጉዋጥጡህ። ካንተ የሚፈልጉት እነሱ የሚጠሉትን ሴቱንም ወንዱንም የተቀመጥክበትን ቦታ በመጠቀም ቆሻሻ ስራቸውን ልክ እነሱ አንድ ቡድናቸውን በአምስት ስድስት ከፋፍለው እንደሚያደርጉት ቦርድ ውስጥ ለመግብት ሊጠቀሙብህ እንዳሰቡት አልሰራም። ፍቅረማሪያምም አው ጥቶ የሐረርውርቅን  ጨቁኑልኝ ያላችሁ የቦርድ አባላት እንዳላችሁ ይታወቃል። ለምን ቢባል እኔ ከራኩኝ፡ በትሩ፡ ተፈራ ወርቅና ኪዳኔ አለማየሁና አመሃ የተባለው ወንጀል ተባባሪው ላይገቡ ነው በሚካኤል ቦርድ። እኔ ሳልሆን ፍቅረማሪያምን እራሱ ሚካኤል አጋፍጦት በድብቅ ሲያካሄድ የነበረው እነሱ ካልገቡልኝ ሕልም ተቀበረ። አቶ አበበ ንጋቱ፡  ጊዚው አሁን ነው እነሱን ማስተካከያህ። የሚፈልጉትን የድብብቆሽ ስራቸውን አልሰራም እንዳልክ ገብቶናል ብዙዎቻችን። ፍቅረማሪያምም በትሩና ተፈራ ወርቅ ብሎም ኪዳኔ አለማየሁ እነዚህ ሁሉ አራቱም አጥፊና አስጠፊዎች ቦርድ ውስጥ ካልገቡልኝ ብሎ የቦርድ ደላላነቱ ባለመስራቱ ይችን አገኙብህ እስኪጣራም አላቆይ አላቸው። ሆኖም አይዞህ ውነቱ ያነጻሃል።