Friday, August 19, 2011

የቀድሞ ስራዊት አባሎች የሰራዊቱ እፍረቶች፡ ተፈራ ወርቅ አሰፋና ዮናስ ሊበን የተባሉት ለአመታት ሲክዱትና "ሃስት ነው የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን በዳላስ አላፈረስንም" እያሉ አሁን እውነት ነው ብለው በራሳቸው ላይ ሃሰተኞችን በቤተክርስቲያኑ እያመጣ በማናዘዝ በታወቀው በተአምረኛው የቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ መሰክረዋል።

እግዚአብሄርን የሚከተል በሱ የሚመራ የእውነት ተራራ ላይ ቆሞ ሃስተኞች በውሸት እስሳተጎሞራ ባህር ውስጥ ሲቀቀሉ ያያል!


ክርስቶስ፡ በሃሰት ወገን ላይ ለግል ጥቅም በኮሚቴ ተቀናጆ ከመፍረድና ከመመስከር ይሰውረን። ለተቸገረው ወገናችን ችግር ደራሽ እንጂ ከአፉ ነጥቀን ከመጉረስም ለልጆቻችንም ከማጉረስም ይጠብቀን። ለዘላለሙ አሜን!

 በቅዱስ ሚካኤል ደብር ጁላይ ሰላሳ አንድ አምላክ የሰራውን አንባቢያን ልብ በሉ። በተለይም የዳላስ ፎርት ውርዝ ንዋሪው ኢትዮጵያውያን ውነቱን ውሸት ነው ተብሎ ሲታለል የቆየው። በግላችሁ ለመፍረድ አትቸኩሉ የአምላክ ፍርድ የማይነቃነቅ የማይሞት ፍርድ ስለሆነ በውሸት የፈረዱባችሁና የመሰከሩባችሁ፡ አድማም የመቱባችሁና ለሃሰተኞችም ሻማ ያበሩ ሁሉ በአምላክ ፍርድ ቤት እነሱው በራሳቸው ላይ ፈርደው መስክርው ሲቀጣቸው ያሳያችሁዋልና። በቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በጋርልላድ/ዳላስ ጁላይ ሰላሳ አንድ የተሰማው ድምጽ የዮናስና የተፈራ ወርቅ ሲክዱት የኖሩት መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ አልነበረም በሚል፡ አዎን የመረዳጃ ማሕበሩ ከሁለትሺ ሰባት ኦገስት ሃያ ዘጠኝ እስከ መስከረም ሁለትሺ ስምንት ድረስ ፈርሶ  ነበር ብለው በራሳቸው ላይ በሊቁ የዱስ ሚካኤል ደብር እንዲመስከሩ ክርስቶስ የወሰነው ፍርድ ነው። የአምላክን ስራ እዩት በእውነት ተፈራ ውርቅና ግብረአብሮቹ ኮንፍልሊክት ኦፍ ኢንትረስት ከቤተክርስቲያናችን ሰዎች ይውጡልን ብለው የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ልክ እንደመረዳጃ ማህበራችን ሙርከኛ ለማድረግ ያላደረጉት ጥረት የለም። ከናካቴው ሚካኤልን ለማፈራረስ ምእመናኑንም ለመከፋፈል ምን ያላደረገው ነገር አለ ተፈራ ወርቅ? የአምላክን ደግነትና ፍርድ በብሎግ ትንተና ገለጻ ተወስቶ የሚታይ ሳይሆን፡  መጸሃፍ ቅዱስ አቅፎ ተንበርክኮ በመጸለይ የሚታይ ስለሆነ እግዚአብሄር እነዚህን ሕዝቡን ሲዋሹት የኖሩትን አጭበርባሪዎች በስሙ ነጋዴዎችን ደጋፊዎቻቸውን ምስክር አድርጎ በራሳቸው ላይ በሁለት ምላስ እንዲመሰክሩ ያደረጋቸው ሚስጢር አለው። ስለሆነም የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ለሁለት የድብቅ አላማ ሆነ ብለው ካፈረሱት በሁዋላ አምስት ጊዜ ደብዳቤ ሕብረተሰቡ ሳያውቅባቸው በትህትና ተጽፎ መረዳጃ ማሕበርንና የሬዲዮን ስርጭቱን ወይም ፕሮግርም እንዲሁም ዝግጅቱን እናድን ሲባሉ በስልክ እንክዋን መልስ ሳይሰጡ በማን አለብኝነት ልባቸው አብጦ በሃሰት "መረዳጃ ማሕበሩ አልፈረሰም ስማችንን በሃሰት ለማጥፋት ነው። የሪድዮን ፕሮግራሙን አዘጋችብን፡ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ልታፈርስ ነው፡ የጋራ መርድጃውንና እኛን ቴረሪስቶች ናቸው ብላ ፍርድ ቤት ከሰሰችን አድኑን አውግዝዋት፡ ወደ መረዳጃ ማሕበሩ ወደፊት መጥታ ለሕብረተሰቡ አገልግሎት እንዳትሰጥ ወስነናል በሃሰት ስማችንን የሐረርወርቅ ስላጠፋች፡ አግልለናታል ከመረዳጃው ሕዝቡም ያግልላት ብለን ፈርደናል ፍርዱም በምረዳጃው አስቀምጠናል" በሚል አርባ ሁለት ሰዎች ያሉበት የውሸት ምስክሮች ኮሚቴ በማቁዋቁውም በእኔ ላይ ኮሚቴ አቁዋቁመው ጠቅላላ ጉባኤ በሚል ያንን ሁሉ "ወይዘሮ የሐረርወርቅ በተገኙብት!!!!!!!" በሚል የፈረዱትን በሬዲዮ በመፈራረቅ ከማንበብና ከመፈረጅ በሃሰት ቅንብርብር፡ ለምን ልክ አሁን እንዳመኑት የመረዳጃው ማሕበር መፍረሱን መረጃውን ጭምር እንዳስረከብክውቸው ጥፋታችንን እናርማለን መረዳጃው መልሶ ያጣውን ሕጋዊነቱን በእስቴት ኦፍ ቴክሳስ መልሶ እንዲያገኝ እናደርጋለን ቢሉ ኖሮ? መልስ ለእኔ እንደመስጠት ለጻፍኩዋቸው ደብዳቤዎ ለምንስ በሬዲዮ ወጥተው ኮሚቲ ፈጥረው ኮሚኒቲውን ልታፈርስ ነው አሉ? ምናለበት ሕዝቡን ቢያከብሩት  ለጥቅሙ ለሰላሙ ለአንድንቱ ቢወዱት?  

Friday, August 5, 2011

ዘውገ ቃኘው የሚባለው በሕዝብ በቅርብ የተመረጡትን የሶሻል ክፍል ሃላፊ ለመደብደብ በመጋበዙ/ድንበሩን በማለፉ ሕግ ፊት ሊቀርብ ነው።

በመጀመሪያ እግዚአብሄር ይመሰግን ለሁሉም ቸርነቱ! አሜን!

 ዘውገ ቃኘው ከኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር የአማርኛ የሬዲዮ ስርጭት ከወጣ ወደ መረዳጃ ማሕበሩ መግባትና ችግር ለሚያጋጥማቸው ወገኖች መዋል ያለበት ገንዘብ ከእስፓንሰሮች የሚገኘው ገቢ ወደ እሱ ኪስ በቀጥታ መግባቱ ሊቆም ስለሆነ በቅርብ በቦርድ ውስጥ የተመረጡን እህት በለመደው የስም ማጥፋት ዘመቻው መሳሪያዎች የሆኑትን ሴቶች ይዞ በመጠቀም "የኢትዮጵያን ሕዝብ እስቱፕድ ብላ ስብሰባ ላይ ሰድባለች ከቦርድ ትውረድ" በሚል እያስተጋባና ፊርማም በማሰባሰብ ላይ እየተንቅሳቀሰ ነው።  በራሳቸው አይምሮ የሚመሩና ለሕብረተሰባችን ጥቅም በበጎ ፍቃድ የሚያገለግሉትን እህቶቻችንን ሁሉ ጥቅሙ ከተነካ ሴቶች ላይ የማይለጥፈው አጸያፊ ስም የለም። ለዚህም በተለመደው የስም ማጥፋት ዘመቻው በራሪ ወረቀቶች በመበተንና ግለሰቦችን ለማጥቃ ግለሰቦችን ለስድብ በማዘጋጀት እሱን እያሞገሱ ለሕብረተሰባችን ችግሩን ቀራፊዎችን ግን እንዲሰድቡለት በሬዲዮን በማድረግም ትልቅ ታዋቂነትን አግኝትዋል። የሬዲዮ ስርጭቱ በሶቻል እሬዲዮ ጣብያ ከግል ጥቅም ነጻ ላይ በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ እየተክፈለ በሕዝብ ስም የሚንቀሳቀስ ቢሆንም ለዘውገና ለግልጥቅም ተጋሪዎቹ እንጂ ሕብረተሰቡ እስከዛሬ ሊጠቀምበት በሚገባ አልቻለም። አሁን ሬድዮን ፕሮግርሙ ለህብረተሰቡ አገልግሎት ለማዋል አዲሱ ቦርድ እይሰራ በመሆኑ ዘውገና የጥቅም ተጋሪዎቹ ጭንቀት ላይ ናቸው።  የኝህ የኢትዮጵያን ሕብረተሰብ በተለይ በችግር ላይ በስራ ማጣት የወገን አለኝታነት እረሃብ እያዛጋ ያለውን ስራ በማጣት ከእነ ልጆቹ እየተቸገረ ላለው ከሬዲዮ እስፓንስሮች የሚመጣውን ገንዘብ ጭምር እንዲሰጠው እንዲረዳበት እየሰሩ ያሉት ዘውገን አስጭንቆታል ስለዚህ ዋሽቶ ፊርማ በሴቶች አሰባስቦ እኝህ ሴት ሁለተኛ በጋራ መረዳጃው ገብተው ለሕብረተሰቡ ነጻ አልግሎት እንዳይሰጡ የሚል በመረዳጃ ማሕበሩ በተለመደው እንዲቀመጥ ለማድረግ እየተሽቀዳደመ ይገኛል ለሕዝብ የሚጠቅሙን ስዎች እርዳታቸውን እንዲያቆሙ ማድረግ የሚጎዳው ሕብረተሰቡን ብቻ ነው፡፡

እህታችን ክብርት ወይዘሮ ስነ ያሉት  በትክክል ከዚህ ቀጥሎ እንደተቀመጠው ነው " How dare you treat me this way as if I am stupid and don't know what Im doing"  ይህንን ያሉት ለዘውገ ሳይሆን አፍ እላፊ ለተናገርው የዘውገና የግብረአበሮቹ አክል ለሆነው ለአንዱ ሲሆን ወደ ፊት ስለዚህ ግለሰብም ሕዝብ ካላከበረ እስከዛሬ ስሙን እየለወጠ ባደረሰው ማንነቱን ግልጽ እናደርጋለን ለሕብረተሰባችን። 
ፊርማ ለዘወገና ለግበረአበሮቹ የምታሰባስቡ እህቶች በተለመደው ባልሰማችሁትና ጠይቃችሁ ባልተረዳችህት ስለሆነ ከመሳሪያነት ብትቆጠቡ ለራሳችሁም ለልጅቻችሁም ጥሩ አራያ ትሆናላችሁ። ተሳዳቡ በተባላችሁ ቁጥር በሬዲዮና በፊርማ የምታደርጉት ሕገ ወጥ መሆኑን እንድትረዱት ያስፈልጋል በሕግም ብትጠየቁ ዘውገና በትሩ ተፈራ ወርቅ አያድንዋችህም።

ሌላው ሃቅ ፊታቸው ላይ የተደቅነውና ሲያስፈራራቸው ፎቶግራፍ የተነሳው ተፈራ ወርቅ አሰፋ ነው። ተፈራ ወርቅ ባዲስ መልክ በደንብ ሕዝቡን ለመከፋፈል ታድሶ አዲስ አበባ ደርሶ የመጣ የትግሬ ነጻ አውጪ ተቅጣሪ ሲሆን ከዚህ በታች የምታዩት ፎቶግራፉ የተሰጠውን ስራ ከአድስ አበባ እስራ ላይ ሲያውል ነው ይሄውም ሕብረተሰቡን በማሳሳት አንድ የሚያደርገንን በቦታው ተገንቶ አቅጣጫ እያስለወጡ መከፋፈል። ተፈራ ወርቅ የዘውገ አለቃ አዲስ የተመረጠውን ሕዝባዊ ቦርድ ከመቀመጫው እየተነሳ የተሳደበው አልበቃ ብሎት ቦርዱ ጠረቤዛ ስር ሄዶ በመዳፈር ድንፋታውን አፉን ከፍቶ ሲያስተላልፍ የፈሩት ሰዎች ፎቶ እንዳንሱት እነሆ። ይሄ ግለሰብ ጋሻ ኢንሹራንስ በሚል ለመንግስት የሕዝብ ስም እየሰበሰበ በኒያላ ኢንሹራንስ ስር በተቀናጀው የዲያስፓራው መቆጣጠርያ የሕዝብ መረጃ አቀባይ ሲሆን የመረዳጃ ማሕበሩን ዌብ ሳይት የሕዝቡ ኢንፎርሜሽን የሚያገኝበትና የሚሰበስብበት በመሆኑ ለምን ፓስወርዱን ለወጣችሁ? እንዴትስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ኢንፎርሜሽናችሁን ለመጠበቅ ሲባል አዲስ የተመረጥነው የመረዳጃው ማሕበር ቦርድ አባላት ግዴታ ፓስወርድ መለውጥ ነበረብን ትላላችሁ? በሚልና ሌላም ሌላም ቃል በመጠቀም ሲያስፍራራቸው የተነሳው ፎትቶራፍ ተመልከቱት። የዚህን ግለሰብና የበትሩ ገብረእግዚአብሄርን ጋሻ ኢንሹርራን ጽህፈት ክፍል ኪራይ ሲከፍል የኖረው የጋራ መረዳጃ ማበሩ ነው። 

ከሁዋላው ይልማ ዘርይሁንና ሌሎቹን ግብረአበሮቹን በደንብ ተመልከቱ። እነዚህ ናቸው ነገሩ ያልገባቸው ጥቂት ሰዎች ብቻ ነእሩ እንጂ በኢትዮጵያ ቀን በአል አሳበው ቦርዱን ሕዝብ ሳይመጣ ተሰባስበው በድምጽ ብልጫ አውርደው ቦርዱን ሊቆጣጠሩ አስብው የመጡት ስላልሰራላቸው ተቃጥለው ፕላን ቢ አድርገው የመጡት በሕዝብ ለኢትዮጵያ ቀን በአል አዘጋጅነት የተመረጠውንና ብዙም ስራ ሰርቶ የጨረሰውን አስፈርሰው እራሳቸውን ሰላሳ ሶስት ሰዎች አድርገው በኩዴታ ወስደው የሄድት ከእነዚህም ውስጥ በትሩ ገብርእግዚአብሄር፡ ተፈራ ወርቅ አሰፋ አፉን ከፍቶ ከላይ የሚታየው፡ ይልማ ዘርይሁን፡ ብርሃን ዳኛቸው የተባለችው፡ ዘውገ ቃኘው ይገኙበታል። ዝግጅቱን በመቀማታቸው የሚጎዱት ሃምሳ ሰባት ልጆችና ወጣትች ከፓራማውንት መስከረም ላይ የሚሰራ ፊልም ላይ እድሉን በኢትዮጵያ ቀን ሰበብ ተመቻችቶ የነበረውንና ለተቸገሩት ኢትዮጵያውያን የተገኘውን እድል ሁሉ ሜዳላይ ወርውረው ለግል ጥቅማቸው አመታዊ ገቢያቸውን ከእስፓንሰሮች ጭምር የሚያገኙትን ቅድሚያ በመስጠት። እነዚህ ግለስቦች ማቦች መታገል ያለበት ሕብረተሰቡ መሆን ይኖርበታል።