Monday, November 29, 2010

አተርኒ ጀነራሉ ለወንጀለኞች መድሃኒትና ሕግ አስተማሪያቸው ነው።

በሰማኒያ ዘጠኝ ተከሰን ነበር በሚል እነሱ እነኪሮስና ከዶክመንቶቹ እንደምታይት ግብረአበሮቹ እነሱ ታማኝ፡ እኔ ተወንጃይ ተደርጌ በሃሰት ከዚህም ቀደም ከሳናለች ወንጅላናለች በሚል ጠቅላላ ጉባኤ በሚል ስም እራሳቸውን ከፍ አድርገው ያቅረብቡና ያስቀረቡት ሳያንሳቸው፡ ዳላስ ብሎግ የእስዋ  ነው ብለው ባደረጉት መዳፈር መክኒያት ሌባን ሌባ፡ ወንጀለኛን ወንጀለኛና ባሌጌን ባለጌ ካላሉት የፈሩት ስለሚመስለው ማንነታቸውን በማስረጃ ለሚያውቃቸውና ጉራቸውን እየነሰነሱለት ላለው ለማያውቃቸው በፈጠራ ሳይህን እንደነሱ፡ በተጨባጭ ማስረጃ ማንነታቸውን ማስታወቅ ነው ከዚህ በታች እንደሚታየው።  ውሸታም ይደንግጥ እየባንነ ይኑር እንጂ ሃቀኛማ እንደ እኔ አይነትዋ በኩራት ለዘለአለም ትኖራለች። ስለሆነም በሰማንያ ዘጠኝ ማለት በዚህ አገር በአሜሪካን አቆጣጠር ከዚህ በታች የምታይዋቸው ዶክመንቶች ወይም መረጃዎች ለእኔ ሳይሆን ለራሳችሁ ለሕብረተሰቡ ለወደፊት ስለሚጠቅማችሁና እነዚህ አጭበርባሪዎች በመረዳጃ ማሕበር፡ በእስፓርት ቡድን እንደደረሱባቸው ስለሚደርሱባችሁ ከዚህ በታች ያሉትን መረጃዎች በተለይ የአሜሪካንን መንግስትና ሕጉን መተላለፋቸውን ስለሚያስጨብጥ የምትፈልጉት ቀን ስለሚመጣ እሩቅም ስለማይሆን ለማመሳከሪያ አስቀምጡት። በተረፈ የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም በብሄራዊ ወንጀል  በአሜሪካን በሆም ላንድ ሴኩሪቲ ስላስመዘገባት ኪሮስ፡ ኢትዮጵያ የሚለውን ስም ግብረአበሮቹ ከኪሮስ ክስ ውስጥ እንዲያስነሱ ሕግ ያስገድዳቸዋል። ነጻ ማውጣት የኢትዮጵያን ስም ከወንጀለኛ ሕገ ወጥ መዝገብ ወንጀለኛውን በዋስ ከማስወጣት በፊት መደረግ ነበረበት ኢትዮጵያውያን ነን በባዮቹ።ታዲያ እኔ በሰማኒያ ዘጠኝ ከከሰስክዋቸው የታል የክስ ወረቀት? የቱ ነው ሃሰቱ? አቶ ወይም ኮለኔል ዮናስ ልበን? ሳያጣሩ ለግል ጥቅም ብለው የፈረሙት የጉባኤ ፍርድ ደብዳቤ እርሶን እኔ ከእነግብረአበሮችዎ ብከስዎ ምን እንደሚፈረድብዎ ያውቃሉ እስቲ እርሶ ልበልዎና። ሚስቶቻችሁን ልጆቻችሁን ማሳሰር ስለሚሆን እናንተን ማሳሰር አምላክ እንዲሁ ቀጨም ያደርጋችሁዋል ሕዝብ በሃሰት ሰትከፋፍሉ።


የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድ ቴክሳስና ችግሮቹ ቁጥር ሰባት።

በሕዝብ የተሰጠውን አደራ በማስከበሩ፡ ይርጉ መገርሳ ደበሎ  የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ምክትል ፕሬዘደንት በርጅስተር ደብዳቤ ነበር ተገለሃል! ብለው ያገለሉ ወንጀለኞቹ።፡ ቲኒሺም ሳይቆዩ ያኔ የነበረው ሁሉ ኢትዮጵያዊነቱን የሚያሰድብ ይዘገንነው ስለነበረ በማስረጃ ስብሰባ ጠርቶ ሕብረተሰቡ እያሳየ እነኪሮስን በመገሰጹ ጥግ አስይዞዋቸው ነበር። ለዚህ ነው አዳዲሶቹን ሕገ ወጦች ከፊት አስቀድመው እነሱ ከሁዋላ ተንሰራርተው የመረዳጃ ማሕበራችንን ልይዙት የቻሉት እነ ፍቅረማሪይም ።


በሰማኒያ ዘጠኝ ማህተም የመረዳጃ ማሕበሩ ተሰርቆ ቦርድ ሳይፈቅድና ማንም ከመሃላቸው ሳያውቅ ቀድሞ ቦርድ ውስጥ በነበረ የተሰረቀ መህኑንና የመረዳጃ ማሕበሩን ስም ከኮንትራቱ አውጡ ብለን ብንጠይቅም፡ ከናካቴው ኪሮስ ወልደስላሴ የተባለውና ግብረአበሮቹ ሊደበድቡኝ (ሊደበድቡን) እየተጋበዙ በስብሰባ ላይ ሊሰሙን ሊያዳምጡን አልፈለጉም ያለውና ያሉት የቦርድ አባላት ሜዳው ውስጥ ጥቅም ማግኛ ሲሰጣቸው ሃሳባቸውን ለውጠው ለኔ ይምሰል DISD ሄደው የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ስም ነጻ እንዳደረጉና (አድርገን) በሚል ሊያታልሉኝ ስብስባ ጠርተው ነገሩኝ። ታዲያ በእድሜእዬ በጣም ቲንሽ ልሁን እንጂ ከእነዚህ ወንዶች፡  ነገር ግን  አንድ መስሪያ ቤት በደብዳቤ የተጠየቀውን በጹፉፍ መመለስ (መልስ መስጠት)እንዳለበት የተማርኩት ገና ከአስራሃንድ አመት እድሜዬ ጀምሮ በመሆኑ እነዚህን የመረዳጃ ማሕበር አደራ በሊታዎችን ከDISD የመረዳጃ ማሕበሩን ስም ነጻ ከኮንትራቱ መሆኑን ማስረጃ ስጡኝ ብል ፍቃደኛ አልሆኑም። ደብድቤ ጽፌ አንድ ወር ጠበኩኝ ዘጉኝ።  ነገር ግን የመረዳጃ ማሕበሩ ምክትል ፕሬዘደንት አቶ ይርጉ መገርሳ ደበሎ ብቸኛው የሕገ ወጦቹ ተቃዋሚ የነበረውን ፡ በትብብር አስወጡት ከመረዳጃ ማሕበሩ። አልተባበርም ሕዝብን መጠቀምያ ማድረግና አጭበርብሮ ማህተም ይዞ ያለ እኛ የቦርድ አባላት ስብሰባ ውሳኔና ፍቃድ በማለቱ። ለኢትዮጵያም ሕዝብ የሐረርወርቅ ለሕዝብ ጥቅምና መረዳጃ ማሕበሩን ክብርሩን ለማስጠበቅና ሕገ ወጥ እንዳይሰራበት ማድረግዋ ያስመሰግናታል እንጂ የስድብ ወረቀት በመበተን ስም ማጥፋትና የተደረገውንም ሕገ ወጥ ስራ አልተደረገም ብላችሁ ለሕዝቡ ሃሰት ማሰራጨት አንድ ቀን እስር ቤት ያስገባችሁውል ስላላቸው።

 እነሱም በአላቸውን እንዲያዘጋጁ፡ ሕዝቡምንም አክብረው ህሉም የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ በመረዳጃ ማሕበራችን ስም አዘጋጅና የጥቅሙም ተካፋይ እንዲሆን በማሰብ፡ እኔ ለአጭበርባሪዎቹ ያቀረብኩት ሶስት እድል ነበር ። ይሄውም አንድ በስዴተኛው ስም ያገኙትን ስታዲየም ከገቢው ሃያ አምስት እጅ ለስዴተኞች በዳላስ ለመርጃ ይረዳን ዘንድ ለመረዳጃ ማሕበሩ እንዲያካፍሉ። ወይም ስዴተኛውም ነጋዴውም በነጻ ሜዳው ውስጥ እንዲገባ ፡ አዲስ ቡድንም የሜዳው ጥቅም ተካፋይ እንዲሆን አለበለዚያ ግን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን በስርቆት ማሕተም ስም ከተሰጣቸው የነጻ ስታዲየም ውል እንዲሰርዙ ሃሳብ አቀረብኩኝ። ይሄንን ሁሉ አንቀበልም ብለው ከናካቴው ነጭ ጠበቃጋ ሄደው አስፈራራልን ብለው ደብዳቤ ለኔ በማጻፋቸው ፍርድ ቤት ሊከሱኝ ሲችሉ እኔ ደግሞ እንግዲህ እነሱ ካመጡት ብዬ ይሄ የሚመለከተው እኔን ሳይሆን አተርኒይ ጀነራልን በመሆኑ ከዚህ በታች እንዳለው አቀረብኩኝ። እኔም ወንጀል ሰርቼ ከሆነ እነኪሮስን ሞራል ያላቸው ወንዶች እንዲሆኑ ማስተማሬ እንድቀጣ ማለት ነው። ይሄንን አጋጣሚ ለአቶ ይርጉ መገርሳ ደበሎ እስከመጨረሻው ስለ ውነትና ስለ ኢትዮጵያዊያን ክብር ቆሞ ስማችን እንዳይጎድፍ በመታገሉ በሕይወት ባይኖርም አምላክ በውነት ሰገነት እንዲያስቀምጠው እማጸነዋለሁ።








ከዚህ በታች ያለው ገጽ የሚያሳየው የዳላስ እስኩል ድስትሪክት እነ ኪሮስ የያዙትን ስታዲየም በማጭበርበር የኢትዮጵያ መረዳጃ ማሕበር የእስፓርት ክለብ ነን ብለው ስላቀረቡትና ኮንትራት እራሳቸውን ሆነው እንዲቅርቡ የተወሰነውን ውሳኔ በድጋሜ እነሆ።




ይቀርታ አጥፍተናል ብለው ሕዝቡን ይቅርታ እንደመጠየቅ፡ ልክ መረዳጅምማሕበሩ ድጋፍ እቅዶልቸውና ትብብርአድርጎላቸው እንደነበር በማስመሰል በጠበቃቸው ያጻፉት ለመረዳጃ ማሕበሩ።
ከዚህ በታች ያለው ገጽ የሚያስመሰክረው ወንጀለኞቹ ምንም አይነት ደብዳቤ እንዳይሰጣቸው የጠየኩበት ሲሆን ዳላስ እስኩል ዲስትሪክት ተባብሮኛል በሁልም ጥያቄ ትክክል ስለነበርኩኝ። መረዳጃ ማሕበሩንና ኮሚኒቲያችንን ስሙን ትልቅ የክብር ቦታ ጨዋዎች በሌብነት የማይተባበሩ ከመሃላቸው አጥፊን የሚያርሙ ተብለን ነብር።





አዲስ ቡድን በሰማንያ ዘጠኝ ከተመዘገበ በኢስፋና አባልነት፡ የኪሮስናየግብረአበቹን ትርፍ ሊጋራ ምስልዋቸው አዲስ ቡድን እንዳይመዘገብ የእስፓርት በአሉንም በጊዜው አዘጋጅ ተብሎ ታዋቂነት እንዳይካፈል ያተደረገ ጥረት አልነበረም።  ከዚህ በታች ተመልከቱ ሃቁን። በነገራችን ላይ አቶ ጌታቸው ግዛው በሃቅ የሚሄድና  በጣም ጨዋ ሰው ነው። በዚህ መልክ ነበር አጭበርባሪዎቹን በግዜው በቁጥጥሩ ስር አድርጎ ትምህርት በመስጥቱ ለኪሮሱ ጭምር ሕገወጥ ስራ ከመሃላችን አስወጥተን ቲኒሽ እፎይ ብለን ሰላም አግኝተን ነበር።
   

ከዚህ በታች ድግሞ እንደምታዩት ያላገኛችሁት ብትኖሩ
መጡልና ሌላውን ከተማ የቦጠቦጡ አሁንም በስማችንና በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃችን ስም የሕገ ወጥ እድር ይዘው ።
አምላኬ  ምስጋና ይግባህ አስጀምረህ ላስጨረስከኝ። 

Friday, November 26, 2010

አብረህተም ኢትዮጵያዊት ናት፡፡ Discrimination against Ethiopian women on grounds of religion (ሃይማኖት) and tradition (ባሕል).

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር ስድት።

የቤተክርስቲያኑ ችግሮች ለብዙ አመታት ገናሲጀመር ጀምሮ የነበረው ቦርድ ውስጥ በሃላፊነት የተቀመጡት አንዳንዶቹ ከአጭበችባሪዎ ጋር ጉዋደኛ ብሎም ቤተሰብ፡ ዝምድናና ማለትም በግል ጥቅም የመዛመድ ጉዳይ ስለነበርብት ነው። ሌላ ከዚህ የተነሳ መጀመሪያ ቤተክርስቲያኑ ሳይገዛ ቀደም ሲል በመረዳጃ ማሕበሩ ላይ ማሕተምና የምስክር ወረቀቱን የመንግስት ዶክመንት ወስደው ሲያዙ ደጋፊ ሆነው ሌባውን ወንጀለኛውን አቅፈው አታጭበርብሩን ከተያዛችሁም ኢትዮጵያንና ሕዝብዋን በስዴትም ያለው ወድእ አሜሪካንየመግባት እድሉን ታጨናግፋላችሁ ጥሩ ስማችንን አታበላሹ ያልነውን ወንጀለኛ ተብለን ምግብ ቤት ያለውን ቤቱ አትሂዱ በሚል ጭምር ለሌቦች ጋሻ  ጃግሬ የነበሩት የሚካኤል ቤተክርስቲያን ፕሬዘደንት ሲባሉ ሲያጭበረብሩ የተያዙ የቤተክርስቲያኑ ቦርድ አባልና የሚጠሉንን እሁድ ፡ እሁድ እየገላመጡን እኛ ወንጀለኛ እነሱ ገንዘብ ስለነኩ ጻዲቅ ተደርገውና እኛ የእንጀራ ልጅ ሆነን መፈረጃችን ነበር። ወንጀለኞችን በሚካኤል ቤተክርስቲያን ከዛም ካቴድራ ተብሎ ቢሰየምም ወንጀለኞችን አዲሱ ቦርድ እየመከረ ስርተው እንዲኖሩ እንደአብዛኛዎቻችን ነገር ግን አሁንም ጥቂት የቦርዱ አባላት የነዚሁ ወንጀለኞች ምርጫ ሆነው በቦርዱ የገቡ ቢሆኑም እነሱን ለማስደሰት እንክዋን በቤተክርስቲያን ስም ሃሰት የሰላም ነቀርሳ ስለሆነ መዋሸት ማኝናችንም አይኖርብንም።

ክሮስን አስመልክቶ ቤተሰቡ ስለጠየቀ ከተባለ ባለቤቱ ምእምናን/ሕዝብ ፊት ብትገኝና እርዱኝ ብትል የልጆች እናት በመሆንዋ መከራውስጥ ስለከተታት ሁላችንም ልንረዳት በተገባን። ለቤተክርስቲያኑም ይሁን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያደረገው አንድም አምስት ሳንቲም የለም የሰራውን ወንጀል አሳንስሶና አንክዋሶ የሚያናግር። ከዚህ በላይ የተቀመጠው አስተያየት ዳላስ ኢኦቲሲ ብሎግ ባወጣው አብራሩልኝ የማያሰኝ እንዴት ስለወንጀለኛው ግዳይ ብቤተክርስቲያኑ ውስጥ መለፈፍ ጉዳይ ገለጻ የሰጠውን መነሻ በማድረግ የተሰጠ ነው። እንደነዚህ አይነቶቹ ያልጠሩ የቦርድ ውሳኔዎና አሰራሮና ማዳላቶች የአጥፊዎች ደጋፊዎች የመሳሰሉት ናቸው የቅዱስ ሚካኤል ደብር በጋርላንድ ችግሮች። ብሎጉን ግቡና አንብቡት "ጥ ስያቄዎ መልስ" በሚል ያወጣውን።

Discrimination against Ethiopian women on grounds of religion (ሃይማኖት) and  tradition (ባሕል).
 ወይዘሮ አብረሀት የታሰረችበት ጉዳይ በቅርብ የሚቀርብ ይሆናል ሆኖም የአሜሪካን ፌድራል መንግስትን አስመልክቶ ለአገሪቱ ጽጥታ የሚያስፈራን በአለም ዙሪይ ስማችንን ያስጠፋ ወንጀል ሰርታ ሳይሆን በትንሽ ጉዳይ ስትያዝ የኢሚግረሺን ጉዳይ ስለነበረባት አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ታስራ   እህታችን ወይዘሮ አብረህት  የሚካኤል እለት ተፈታለች ሚካኤል አስፈታንም ብላለች። ይሄውም በአማርኛ የሬዲዮና የቤተክርስትያን እርዳታ ብትነሳም ሴት በመሆንዋም የስዋ ኢትዮጵያዊትነትም ደምቆ ሊታይና አልቻለም።  ሆኖም ኪሮስ አሜሪካንን ጸጥታዋን አደጋ ላይ የሚጥል ተጽፎ በኖቬምበር አስራ ዘጠኝ ቀን ሚካኤል ሁለት ቀን ሲቅረው የተያዘእለት ከተጻፈውና በኖቬምበር ሃያሁልትም ከተጻፈው ግሪን ካርድ፡ የመንጃ ፍቃድ፡ የሶሻል ሴኩሪቲ ቁጥር ካርድና መታወቂያ ሲሰሩ ከተገኙት አንዱ ነው። ኪሮስ ወልደ ስላሴ የተባለው የሱ ወንጀል አብረህት ታስራበት ከነበረው ጉዳይ ጋር ሊወዳደር የማይችል  የሳሙና ጠብታና የማይደረስበት የሰማይ እርቀትን ያህል እርቀት አለው። ታዲያ ለቤተክርስቲያንም ይሁን ለብዙ ኢትዮጵያውያን ከሰዎቹ ከተረዳሁት ቀደም ሲል ደግ ነች። ሴቶችም ሲችገሩና ሲወልዱ ለምታውቃቸው እርዳታ  ከአልጋ ጀምሮ ብዙ ስጦታ ያበረከተችና የቆረበች ብሎም ለሚካኤል ቤትተርስቲያን ብዙም የቻለችውን ሁሉ ያደረገች ነች ይሄ ከተደረገላቸው የተገኝ ነው። ማሕበርተኞችም እቁብተኞችም እንደነበርዋትም ተረድቻለሁ።   ወይዘሮ አብረህትን በወዳጅነት ቀርቤና የት እንደምትኖር ባላውቅም እንድማንኛውም የኢትዮጵያዜጋ ኢሚግሬሽንን አስመልክቶ ላላት ችግር ትብብሬን በመጠየቅዋ ልንገናኝና ልንተዋወቅ  ችለናል። ታታሪና ጎበዝ  ሰራተኛ መሆንዋን ተገንዝቤአለሁ።

በድጋሚ ማንምይታሰር ብዬ  አልመኝም ።  ነገር ግን ኪሮስን ለማስለቀቅ የተደረገው እሩጫ በራሱ የወንጀለኞች ቡድን ሲሆን ጉድዩ ብዝዎቹን ስለሚያካትት ኪሮስ በፌድራል መንግስት ተይዞ ሲመረመር ምን እንደተጠየቀ ለማውቅና ማምለጫ ለመፈለግ  ነው እንጂ ለኪሮስ አስበው አይደለም። ቢሆንማ ኖሮ ሰውዬው ቤቱ ተወሰደበት ሲባል ለምን አልረዱትም ክዚህ ቀደም፡ የሚለው ጥያቄና ተመላልሶ ሲታሰር ለምን አላስወጡትም? መልሱ ከብዙ ባጭሩ አሁን የታሰረበት ብዝዎቹን ህዝብ የማይጠረጥራቸውንም ስለ
ጨመረ ነው።

ወንጀለኞቹ ቲኒሽና የማይረቡ መናኛ በመሆናቸው እንጽልያለን ለሚስቶቻቸው ለልጆቻችው ሰርተው እንዲኖሩ። ብዙ ደግና ጎበዝ እህቶቻቸውን ደግሞ የሚደግፉና የሚያበረታቱ የሚኮሩብን ኢትዮጵያውያን ወንድሞች ስላሉ ፡ ስለደካማ ኢትዮጵያውያን  ወንዶች ግዜያችንን ማጥፋት የለብንም ብዙስራ ይጠብቀናልና ስለሃግርና ሕዝብ።
We Ethiopian women, especially call on religious and traditional leaders and  to set an example and change all discriminatory practices within our own religions and traditions. The dignity of all, regardless of gender or background, is a common thread in our great faiths and Ethiopian cultures. This powerful concept also provided the foundation for the Universal Declaration on Human Rights. Religious values and teachings, along with traditional customs, have provided comfort to hundreds of millions of people, stability for societies and have been a major force for good in our world and in our history.

ከዚህ በታች ከዚህም ቀደም በሃሰት ተወንጅለዋል በሚል እነኪሮስን አስመልክቶ ውነቱን ሳያጣሩና በቪዛ ማጭበርበር ዘመዶቻቸውን በኬንያ እኔ ለስዴተኛው በለፋሁበት በገንዘብ ያስመጡና በዚሁ በህገወጥ ዶኩመንት ተጠቃሚዎችና ደላላዎች አድር ባዮች ይታያችሁ በዛን ጊዜ በስማኒያ ዘጠኝ ያልነበሩ ሁሉ ተሰብስበው በእኔ ላይ ፈረድን ብለው ስማቸውን ከዚህ በታች ባልው መልክ ተይያዞ እንድላክልኝ  የተስማሙብኝ የመረዳጃው ማሕብር አባል የሁኑት በ12-23-2007 ወንጀለኞችን ደግፍው  ጠቅላላ ጉባኤ በሚል የካንጋሩ ፍርድ  የፈረዹብኝ  ቀን ነበር። ይሄሁሉ ብዙ ገና የራሳቸው ወንጀል እንደዚህ እየጠለፈ የሚያሲዛቸው የሰሩ በመሆኑ እዚህ የኖሩና በሲቲ ኦፍ ዳላስ ስራ ካስገባሁዋቸው ውስጥ ህሉ በወንጀል የሚሰሩና የሚኖሩ መሆኑን መረዳት ችያለው የስም ዝርዝሩ ከደረሰኝ በሁዋላ ከኢትዮጵያውያን በማስረጃ ከተረዳሁት።  እነዘውገ ኪሮስ የተመኙትን ሳይታሰሩ ታሰርን ሳይከሰሱ ተከሰስን ምኞታቸውን አምላክ ሰማቸው ። ከዚህ ስም  ውስጥ አራት ቤተሰቦችዋን እኔ ለስዴተኛው ወገኔ ያስፈቅድኩትን ገዝታ ከእነናትዋ ጭምር ያስመጣች ትገኝበታለች። ኬኒያ ማክሰኞ ገቡ ቅዳሜ ከእነ ምግባቸው ጋርላንድ ጁፒተር አጠገብ የገቡት ። ለመሆኑ ብከሳቸው ምን ይሆን ማስረጅቸው? ልዩነታችን በእኔ ላይ የተስማማው ሁል ከራሱ ከራስዋ ጥቅም አንጻር ሲሆን እኔ ደግሞ ከስዴተኛና ዳላስ በችግር ላይ ስለሚገኙ እርዳታ ስለሚያስፈልጋቸው ብቻ ነው። እንግዲህ ከዚህ በላይና ከዚህ በታች ያሉት  ከቆዩትም በቅርብም ከመጡትና ከኖርነውም መሃል ያሉት ግለስቦች ናቸው ያለውን የሚካኤልን ካቴድራል ችግር ያመጡት።

አምላኬ አንተ ፍርድህ እንደ ሃሰተኞች እራስ ወዳዶች ያልሆነ ከዚህ በላይ ያለውን ሃቅ የጀመርኩትን እንድፈጽም ያደረከኝ የኔ ንጉስ ምስጋና ይግባህ።






Sunday, November 21, 2010

የዘውገ ቃኘው፡ የተፈራ ወርቅ፡ የበትሩ፡ የኪዳኔ አለማየሁና የግብረአበሮቻቸው አካልና የስም ማጥፋት በራሪ ወርቀቶች እያተመ የሚበትንላቸው የተግባር ሽርካቸው የሆነው ኪሮስ ወልደስላሴ የአሜሪካን መንግስትን ሲያጭበረብር ተያዘ። Kiros Wolde Selassie Dallas County DA's office, ICE arrest counterfeit ID makers

እነዚህ ናቸው እንግዲህ የምንቁዋቁዋማቸውን ስማችንን አጠፉ የሚሉት። የአሜሪካንን መንግስት ጋማውን ሲይዙት ምን ሊሉ ይሆን እነዘውገ በሬዲዮ፡ የማጭበርበር አንዱ ብሬናችንን ያዙ በሃሰት ሊሉ ነው?

 ዘወገና ግብረአበሮቹ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ባስቸክዋይ እንዲጠይቁ ሃቁ ያስገድዳቸዋል።

 ከዳላስ ሞርኒንግ ኒውስ የተወሰደ በውሰት።

Dallas County DA's office, ICE arrest counterfeit ID makers
10:48 AM Fri, Nov 19, 2010 | Permalink | Yahoo! Buzz
Jennifer Emily/Reporter Bio | E-mail | News tips
Here's the press release from the Dallas County DA's office:

(DALLAS - November 18, 2010) - Today, investigators from the Dallas County District Attorney's office, who are members of the U.S. Immigration and Customs Enforcement (ICE)-led Dallas Document and Benefit Fraud Task Force, busted four foreign national suspects for manufacturing and selling counterfeit documents. These documents include state driver's licenses and social security cards.

"In order for law enforcement to be successful at cracking down on criminal activity and preventing citizens from becoming victims, agencies have to work together and support each other," said Dallas County District Attorney Craig Watkins. "We were happy to work with ICE on this important operation and we hope that today's arrests send a strong message that we will not tolerate the production of fraudulent identification documents in Dallas County, particularly when one of the alleged criminals was targeting minors."

The successful operation resulted in four arrests at local multi-vendor bazaars including Vikon Village Flea Market and the Garland Plaza Bazaar both in Garland and the Garibaldi Mercado Bazaar and the Plaza Latina Bazaar both in Dallas. The suspects -- Kiros Wolde Selassie, Rossy Ruiz, Rosalba Villaverde-Acevedo and Yazmin Hinojosa -- were all operating "ID stores" at these bazaars, where they were making counterfeit identification documents and selling them to customers. Production of a counterfeit Texas identification card is a violation of Texas Penal Code 37.10, Tampering with a Government Document which is a second degree felony with a punishment range of two to 20 years in prison.

"These arrests and investigation were initiated by members of the ICE-led Document and Benefit Fraud Task Force in the Dallas-Fort Worth Metroplex. This task force is comprised of more than 30 local, state and federal agencies that share their experience, expertise and law enforcement authorities," said John Chakwin Jr., special agent in charge of the ICE Office of Homeland Security Investigations in Dallas. "Together, these agencies help ensure that government identification documents are valid, and those receiving government benefits are legitimate." Chakwin oversees 128 counties in north Texas and the state of Oklahoma.

The Dallas County District Attorney's (DA) Office is located at the Frank Crowley Courts Building in Dallas, Texas, and is led by District Attorney Craig Watkins, who took office on January 1, 2007. The DA's office represents the State of Texas in the prosecution of all Dallas County criminal cases. For more information about the Dallas County District Attorney's Office, please visit http://www.dallasda.com/.

በቅድሚያ የእስፔሊንግ ስሕተት ሊኖር ስለሚችል ከወዲሁ ይቅርታ እጠይቃለሑ መክኒያቱም ጌዜ ስለሌለኝ በቅጥታ ብሎጉ ላይ ስለምጽፍ ማለት ነው።


መግቢያ፡
ከዚህ በላይ የሚታየውን ዛሬ ጎልቶ   የምታዩት በመረዳጃ ማሕበሩ የሚሰራው ኮራብሽንና የዶክመንት ፍሮድ የጀመረው በሰማኒያ ስምንት ነው በዚህ አገር አቆጣጠር። ኮራብሽን ለማጥፋት ከሕበረተሰባችን መሃል ብዙ ጥረት አድርጌአለሁ።


ወገኖቼ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር የመሰረትንበት አላማ አለው። ይሄውም ለስዴተኛው መረዳጃ ብሎም ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በዳላስ የሚኖርና ያለ ቢቸግር የምንረዳዳበት ነው። ኪዚህ ውጪ ሕገ ወጥ ስራዎች በመስራት የሕዝቡን መረዳጃ ለአጭበርባሪዎች ቡድን መሳሪያ አይሁን ነው የምለው። ባአሁን ጊዜ ጉዳያቸውን እያስፈጽምኩላቸው ያሉ ካአስራ ሁለት የማያንሱ ሰዎች አሉ። ይሄ በቲኒሹ መሆኑ ነው። ወደ መረዳጃ ማሕበሩ ሲሄዱ አንችልም ገንዘብ የለንም ጉዳያችሁንም ልንፈጽም አንችልም እድር ካልገባችሁ ይባላሉ። በሌላ በኩል በስልክ እየደወለች እርዳታ ለጠየቁት ልንረዳችሁ አንችልም ውሳኔ ቦርድ አስተላለፈ የምትለው ሴት በየሰው ቤት በመደወል የእድር ገንዘብ ማደሻ ጊዜ ስለሆነ ገንዘብ አምጣ አምጪ እያለች ስትጠይቅ አምስት ሰዎች የቀድዋት በማስረጃ ይገኛል። ልብ በሉ የዚህን አይነት ተግባር ነው ኪሮስን ያሳያዘው ይሄንን ነው በመረዳጃ ማሕበረችንም ስም ሁመን ትራፊኪንግ ጭምር እድር፡ እንሹራንስ የሚሰሩበትን ይቁም ስል የኖርኩት። ታዲያ እነዚህ ግለሰቦች የኪሮስ ወልደሰላሴ አካል ሲሆኑ የኢትዮጵያ ቀን ሲባል ብዙ የሚሰራው የወረቀት ማጭበርበር አለ በየጊዜው ውጪ አወጣን ለማለትና ስዴተኛ ለማስመጣት ወረቀት ለሌለውም ኢትዮጵያውያ ተባብረን ሕጋዊ ወረቀት እንዳናወጣለት (እንዳናወጣላት) በዚህ መንገድ በመረዳጃ ማህበሩ እየነገዱ ሕገ ወጥ አድርገው ይጠቀሙባቸዋል።


ታህሳስ   13: 2000 የጠላላ ጉባኤ ውሳኔ በሚል በሃሰትና ባልተደረገ ክስና ውንጀላ ጥቂት የኢትዮጵያን ሕዝብ በዳላስ ፎርት ውርዝ እያጭበረበሩት በመኖር የሚታወቁ ውሰንን ካሉት ውስጥ በእኔ ላይ በካንጋሩ ፍርድ ቤታቸው በእውነትም በጃንዋሪ  2008 የወሰኑት በሕዝብ ሳይመረጥ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን ነጥቆ ካስረከቡት ተባባሪዎቹ ጋር መሆን የትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪ ስለሆነ ከመሃበሩ ይውጣ ዘውገ ቃኘውም ከመረዳጃ ማሕበሩ የሬዲዮ ስርጪት ዝግጅት ይልቀቅ በሚል ስለ ሁለት ሰዎች ለመረዳጃ ማሕበሩ ያቀረብኩት ሳይሆን በ1989 ከዚህ በታች እንደምታዩት ኪሮስ ወልደስላሴና ግብረአበሮቹ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ማሕተምና የግል ጥቅም የምስክር ወረቀቱን ከአኦስተን የተሰጠውን ጭምር ሰርቀው ስለያዝክዋቸውና ኢስፋናንም የግላቸው የነበረውን ሕዝባዊ እንዲሆን በማድረጌ ቁጭት መወጫ ጭምር በትብብር የተደረገ ነው። "The Sports Club of the Mutual Assistance Association for the Ethiopian community, Inc, of Dallas, Texas shal be hosting the seventh annual Ethiopian Soccer Tournament here in our city from june 27...." ወዘተ በሚል ጎስት የእስፓርት ክለብ ፈጥረው በእኛ በስዴተኛው ቤተሰብና በስዴተኛው ኢትዮጵያዊ ስም ስታዲየም በነጻ ከዳላስ ስኩል ዲስትሪክት ባጭበረበሩት ምንገድ ተፈቅዶላቸው የያዙትንና የእኔን ስም ደግሞ ሲጠቀሙ ያለፍቃዴ ስለተቃወምክዋቸውና ሕዝቡ ሳይሰማ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ስም ከያዙት ኮንታርት ላይ ከዚህ ስር እንደምታዩት ጠይቄ አሻፈረኝ ሲሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ በዳላስ ፎርት ወርዝ  በማስረጃ ከዳላስ እስኩል ዲስትሪክት በተሰጠኝ መሰረት አስተባብሬ አስቸክዋይ እርምጃ ሕዝቡ ውስዶ አብረዋቸው እንክዋን ቆመው የነበሩት የኩዊን ኦፍ ሼባ ምግብ ቤትና ረቪር ናይል ባለቤት አቶ አባተ ሙሉጌታ ነብሱን ይማረውን አቶ መስፍን ገብሬ ጭምር እንደተጭበረበሩ በመረዳታቸው የራሳቸውን ሰላማዊ ሰልፍ በእስፓርቱ በአል ቀን እስታዲየም ውስጥ "ይሄ የኢርትራ ነጻ አውጪ በአል ነው በኢትዮጵያ ስም" በሚል ያደረጉትም አንዱ የማይረሳ የአጭበርባሪዎችን መታገልና ላቀረብኩት ሃቅ ትብብር መደረጉን የሚያሳይ ነበር። በሌላ በኩል ኪሮስ ፓሊስ ጠርቶ ሲያስወጣቸው ክስታዲየሙ ያልጮህ ሰው እንዳልነበረ ሕዝቡ የሚያውቀው ነው።

ሁለተኛው፡ ኪሮስ በተለይ አዲስ ቡድን ዛሬ በሚል ስም የሚታወቀውን ቡድን በዛን ጊዜ በእስፓርት ፈደሬሽኑ እንዳይመዘገብ ያላደረገው ጥረትና ግልጽ መቀናቀን ምቀኝነት አልነበረም። በመጨረሻም እንዳይመዘገቡ ካስወሰነባቸው በሁዋላ ጉዳዩ ወደ እኔ በመምጣቱ ይሄ የኢትዮጵያዊነት መብትና ትክክለኛም የሆነ ጥያቄ በመሆኑ የአዲስ ቡድን ላይ የተወሰነው በሚቀጥለው አመት ይመዝገብ የሚለው እንዲለወጥና በዛው በሰማኒያ ዘጠኝ እንዲመዘገብና የእስፓርቱንም በአል አዘጋጅም እንዲሆን ብዙ ጥረት አድርጌ በመጨረሻም ሕዝቡንም በማስተባበር ጭምር በተደረገው ጥረትና በአዲስ ቡድን ተወካዮች ተጠሪዎች ትልቅ ጥረት ጭምር አዲስ ቡድን ሊመዘገብ ችልዋል በከተማው በሚኖርበት በዳላስ ምድር ላይ። አዲስ ቡድን የስዴተኛው ቡድን ነው በጊዜው።

በዚያን ጊዜ ባጋጣሚ ያገኘሁት የእስፓርት ድርጅቱ ለግል ጥቅም እንጂ ከግል ጥቅም ነጻ በሚል በአፍ ከአልፍ አልፎ  እንክዋን በመንግስት ሊመዘገብ የዳላስ ቡድን የተባለም ቢሆን ስሙን በሰማኒያ ስምንት አሱም ኔም አስመዘገበው ግለሰቡ ሌላ ከኦስተንም ይሁን ከአይ አር ኤስ ምንም ከግል ጥቅም ነጻ ያልሆነ ዝም ብሎ የተቀመጠ ነበር። ኢስፋና በሁዋላ የተባለው እስከ ሰማኒያ ዘጠኝ ድርስ፡ የግል ጥቅም የእስፓርት ድርጅት ነበር ከዛም እስከ ዘጠና ሁለት ድረስ። ስሙም የስፓርት ፈደሬሽን አልነበረም። በመሆኑም አስቸክዋይ እርምጃ በመውሰድ ይሄን ከላይ ያስቀመጥኩትን ክሰተት እንዳይደገም ፡ የኢትዮጵያ እስፓርት ፈደሬሺን በሰሜን አሜሪካን በሚል በሰማኒያ ዘጠኝ የተሰየመው (የኢትዮጵያ እስፓርት ኦርጋኒዜሽን በሰሜን አሜሪካኝ)  ሕዝባዊ እንዲሆንና ሕዝቡ መብት እንዲኖረው በኢስፋናና ከግል ጥቅም ንግድ ነጻ የምስክር ወረቀት እንዲወጣለት ለፈደሬሽኑ ቦርድ በማቅረቤ በጊዜው ኪሮስ፡  የተባለው፡ ዘውገ ቃኘው ጭምር በእኔ ላይ ብዙ እንቅፋት አስቀምጠው ነበር። ሆኖም ከግል ጥቅም ነጻ ነው የእስፓርት ድርጅቱ እየተባለ ለሰባት አመት የኖረው ቡድን ሁሉም እንደተታለለና የአራት ሰዎች ኪስ እያሳበጠ በባዶ ሜዳ እንደሚሮጥ ሲረዳ፡ ከእኔ ጎን በመቆም የግል ጥቅም እንዲኖረው የስፓርት ፈዴረሽኑ ስለተባበሩኝ ኢስፋና ዛሬ የሕዝብ ሊሆንና ሕዝቡም ያገባኛል የማለት ባለቤነትን ላጎናጽፈው ችያለሁ።

 ወጣቶችን የኢትዮጵያ ሴቶች በያመቱ በባሕልና በታሪክዊ ትርኢት እያዘጋጁዋቸው እያሰለጠኑዋቸው ሜዳው ልይ ለሕዝብ የኢትዮጵያ ልጆች የአገራችንን በሃል በማቅረብ የእስፓርት ፈደሬሽኑ በአል ተካፋይና የወደፊቱም ተረካቢ እንዲሆኑና በኢትዮጵያ ታሪክ በማንነታቸው እንዲኮሩ ለሃያ አመት በመታገል ለኢትዮጵያውያን እህቶቼና ለልጆቻቸውም በሩን ከፍቻለሁ።

የቡድን ተጫዋቹም ገንዘብ ለሚሰለጥኑበትና ወጪያቸው መጉዋጉዋዣና የሆቴል ክራይ ገንዘብ ከሚገባው ገቢላይ እንዲመደብላቸውም መጀመሪያ ያቀረብኩትን በቡድኖች ትብብር በስራ ላይ ሊውል ችልዋል።


ይችን መልእክት ጀምሬ እንደጨርስ እድሉን ብርታቱን ለሰጠኝ አንድና ብቸኛው የአለም ፈጣሪ ፍርዱ የማይለወጥ የውነተኛ አምላክ ምስጋና ይግባው።






























Tuesday, November 16, 2010

አይ እነእንትና ማነህ ደጀኔ? ወዴት ወዴት ማዶ ማዶውን ትሄዳላችሁ? የቅዱስ ሚካኤል የኢትዮጵያ ኦርትዶክስ ተዋህዶ ደብርና ችግሮቹ ቁጥር አምስት።

በዳላስ ስለተከሰተው የቤተክርስቲያናት መከፋፈልና ክስ ብሎም የኢትዮጵያን ሕዝብ ትግል ማኮላሸት የወያኔ ተቀጣሪ በመሆን ተጠያቂ ናችሁ ይቅርታ ጠይቁ በሚል በዚህ ብሎግ ባለፈው ጥሪ በዚህ ሕዝባዊ ብሎግ ማቅረቤ ይታወሳል ። አሁንም ላላነበባችሁት ገብታችሁ እንድታነቡ አሳስባለሁ። ታዲያ እነ አቶ እንትናዬ ማነው ደጄኔና አለቆቹ የድርጅት ስም አለቀባቸው መሰለኝ ፡ ስማቸውን ቀይረው የኢትዮጵያ ሕዝብ ተቁርቁዋሪ ነን በሚል ባዲስ ስም ይቅርታ የኢትዮጵያን ይጠይቁ የተባሉ እለት የፍጠሩት የዳልስ ፎርት ወርዝን ሕዝብን ጥሪ ኢትዮሚዲያ በሚለው ዌብሳይት ላይ አስለጥፈው መጥሪያ ላይ እራሳቸውን ከተጠያቂነት ለማዳን ቀላምደዋል ሞክረዋልም። አይ ጅብ የማያውቁት አገር ሄዶ ቁርበት አንጥፉልኝ ይላል የተባለው ቢጤ ደረሰ። እንክዋን ኢትዮሚዲያ ላይ አይደልም ሕዝቡ መልስ ለዌብ ሳይቱ ባለቤት አብረሃ በላይ በሚሰጥበት ፡ በሲኤን ኤን በያስወሩ ሃቁ ስራቸውንና ማንነታቸውን  የዳላስ ሕዝብ ስለሚያውቃቸው ሌላውንም እንክዋን በሌላ ቦታ ሲያታልሉ የኖሩት ጭምር አክትምዋል። ስለዚህ ተፈራ ወርቅን ከሳሾች ጎራ አስቀምጠው አብሮ የኖረውን እያከፋፈሉ ባቁዋራጭ የቅዱስ ሚካኤልን ቦርድ ለመቆጣጠርና ለወያኔ ለማስረከብ መሆኑ እየታወቀ ጥረታቸው፡ ማንን ለማጭበርበር ነው በተደጋጋሚ ተፈራ ወርቅ ከኛ ጋር አይደልም በሌላ በኩል ተፈራ ወርቅ ተለውጥዋል በሚል የሚያስወሩት? ተፈራ ወርቅ ሲመጣም የወያኔ ተቀጣሪ ነው አሁንም እዛው ካምፑ በግልጽ ገብቶ አረጋግጥዋል ግዳጁን ይሄው ነው።   ማንነቱም ታውቆ በቅዱስ ሚካኤል ደብር ውስጥ ቦርዱ ውስጥ አስገብተው እነፍቅረማሪያምና መንግስቱ በመረዳጃ ማሕበራችን ውስጥ የወያኔ ኢንፎርሜሽን ሴተርና ኢንቬስትመንት ኒትዎርክ እንዳደረጉት ቤተክርስቲያኑንም በዛው መልክ ፊት ፊት እየሮጠ ግባቸውን እንዲመታላቸው ለማድረግ በተወዳዳሪነት ሲያቀርቡት  የነቁት ም እመናን የቅዱስ ሚካኤል ደብር አባላት እንዳይገባ አድርገውታል። ያሕዝብ ሳይመርጣቸው በመረዳጃ ማሕበሩ የሚሸገሸጉበት አልሰራም። የራሳቸውን ቆሻሻ ስራ ከሳሾቹ እራስና ትክሻላይ እነደጀኔና ከሁዋላው ፊት ፊቱን የሚመሩትና መሸፈኛ አድርገውት ወረቀት ተሸካሚ በታኝ ያደረጉት አይደሉም ወደ ፍርድ ቤት ከሳሾቹ እንዲሄዱ የሚካኤ ደብርን ለፍርድ ቤት ያዳረሱት?  ማስርጃው አለእኮ።

ደጀኔ በዳላስ ፎርት ወርዝ እሱና ግብረ አበሮቹ በጣም ተሰሚነት ያላቸውና ሕብረተሰባችንን በቁጥጥራቸው ያደረጉና ሕዝቡ ተቀመጥ ስንለው የሚቀመጥ፡ ተነሳ ስንለው ት እዛዛችንን የሚቀበል፡ ገንዘብ አዋጣ ለአይን ማብሪያ ስንለውና እንደፈለግነው የሚታዘዝ ስለሆነ ዳላስ ውስጥ ስለኢንቭስትመንትና ስለፓለቲክ ጉዳይ አስመልክቶ ከኛ ጋር ብቻ ስትሆኑ ነው ሕዝቡ የሚሰማው ሬዲዮኑ በጃችን የቅዱስ ሚካኤል ደብር በጃችን በሚል አንቅሮ የተፋቸውን የዳላስ ኢትዮጵያዊ ሌላው ታጋይ መጥቶ ከሕዝብ ጋር ለመነጋገር እንዳይችል በተለመደው በፍቅረማሪይም ዘቤ ትግሉን ማኮላሸቱን ቀጥለውበታል። ስሙን እየደበቀ የሰፌድ ባርሜጣ እያደረግ ፡ እንዴት ለምንስ ለሕዝብ ጥሪ ያቀርባል ለሕዝብ የሚቆረቆር መጀመሪያ እራሱን ለሕዝብ ጉዳይ አሳልፎ የማይሰጥ፡ ሕዝቡስ እንዴት ያምነዋል ምንድነው የሚያስፈራው ዶላሩ? ደጀኔና እነ በትሩ የከተማውን ሰው እንደጎተት የሚጎተትላቸው ቢሆን ኖር ለምን እነሱ ጭምር ተቆጥረው አርባ ሰውች ብቻ ሊመጣ ቻለ በሪዲዮን ጥርተው ያውም? በግንቦት ስባት በአላቸው አስራ ሰባት ሰዎች ብቻ ናቸው የነበሩት። ከዚህ ቀደም የጴንጤው ሃይማኖት ተከታዮች በጸሎት እንጂ ለአገር በመታገል አናምንም ቢሉም ፡ ብርቱካን ትመጣለች ሲልዋቸው እነደጀኔ  ወጣቶች ጊዜና የቤተክርስቲያናቸውን ሰዎች አስተባብረው ሴቶቹም ወንዶቹም በመተባበር ዝግጅቱን በሙሉ ከነወጪው ያዘጋጁ እነሱ ናቸው። የኦክላሆማውንም ሰላማዊ ሰልፍ አዘጋጀን ብለው ከመረዳጃ ማሕበር ገንዘብ ቢወስዱም ሃቁ ግን ሁሉን ወጪ ችለው ቫኖች ያዘጋጁትና ያገኙት እነዚያው ወጣቶ ብርቱካን የቤተክርስቲያናቸው ሰው በመሆንዋ ነበር። ደጀኔ የፓለቲካ ስራ መስራት ወይም አያውቅም ልክ እንደግብረአበሮቹ ሰው የራው ላይ ስሙን እያስቀመጠና እየወጣ ሃሳባቸውን በመቀማት አብረውት የሰሩትን እንዲሸሹት ከማድረግ ሌላ።


ከዚህ በላይ በሃቅ ያስቀመጥኩዋቸውን ጀምሬ ላስጨረሰኝ አምላክ ፊቱ በግንባሬ ተደፍቼ ስለደግነቱ አመሰግናለሁ። ከላይ ስማቸው ለተቀመጠው በዝህ ብሎግ በተለያያ ግጽ ላይ ብዙው መጥፎ ተግባራቸው በጥቂቱ የተዘረዘረ አምላክ ወደ እሱ መንገድ እንዲያስገባቸውና እንደእኔው ለሃይማኖታቸውና ለአገራቸው ብሎም ሕዝቡ ተቆርቁዋሪና የሚነግዱበትን በዳዮቹን ሁሉ የሚከላከሉለት ያንድነት ክንድ እንዲያደርጋቸው አምላኬን እማጸናላቸዋለሁ ስላምም እንዲያገኙ ውነትን እንዲኖሩ ከልቤ።

Sunday, November 14, 2010

አይ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በዳላስ ፎርት ወርዝ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላሽ እንደ ኢትዮጵያ? የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ? የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ለማዳን በመፋለሜ? በሕዝብ ያልተመረጡ ሁለት ግለሰቦች ተፈራ ወርቅ የተባለውና ዮናስ ሊበን የተባለው እንዴት በህገወጥ ሁለት ወንበር የያዙ የቀድሞው ወታደሮችንን ባዮች፡ ባልወከላቸው የዳላስ የኢትዮጵያ ሕዝብ ስምና በመረዳጃ ማሕበሩ ስም ምንም አይነት ውሳኔ ወይም የውሳኔ ብለው መፈረማቸው በአሜሪካን አገርና ሕግ ወንጀል መሆኑን ተምረው ይሁን ባለፈው ሶስት አመት ውስጥ? እረ የቀድምው የኢትዮጵያ ሰራዊትን ወኔና ወንድነት ፈጽሞ አይወክሉም እነዚህ የትናየት ጉድ ነው።


ይህ ገጽ ቲኒሽ ማሻሻያ ተደርጎበታል።
በመጀመሪያ ግን ከሕዝብ የቀረበ አስተያየት እነሆ።
 ዳላስ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ብሎግ የሕዝብ አገልግሎት የሚሰጥና ሕብረተሰቡ ከዳላስ በተየቀው መሰረት የተከፈተ በመሆኑ ሕብረተሰቡ የሚለውንና የሚጠይቀውን ትክክለኛ ለጋራ ጥቅም የሚያገለግል አስትተየትና ምክር በሚሰጥ ጊዜ በዛመንገድ ይሄዳል። ስለሆነም አይርዘም አጫጭር ይሁን በዚህ ብሎግ የሚወጣው በተለይ መረጃዎች የሚለጠፉ ከሆነ አጭር ማብራሪያ ብቻ በመስጠት መረጃዎችን ብቻ አስነበቡ በሚል የሰጣችሁትን ገንቢ ሃሳብ በዲኤፍደብልዩ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ብሎግና በራሴ ስም ከምስጋና ጋር ተቀብያለሁ ስራም ላይ መዋል ይጀምራል።


አምላክ ምስጋና ይግባው ለዚህ ለተባረከና ለሳቀ እሁድ ያደረሰን። የከበረ ሰላምታ በእግዚአብሄር ስም  ሳቀርብ ከኢትዮጵያዊነት አክብሮት ጋር ነው።

የቅዱስ ሚካኤል ክቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር አምስት፡

ጠቅላላ ጉባኤ ሪዞሉሽን በሚል 12-23-07 ሃምሳ የማይሙሉ ግለሰቦች ስማቸውንሥማቸውን ሰጥተውናል እኛንም ከመረዳጃ ማሕበሩ ይልቅቁ የተባልነውን ተፈራ ወርቅንና ዘውገን ለመደገፍ አባልነት ዛሬ ገቡልን ያልዋቸውና ስማቸው ምንም ቦታ ባይኖረውም ሰላሳ ሺ ኢትዮጵያዊ ብዛት ባለበት የዳላስ ከተማ፤ ነገር ግን ለክህደትና ሕብረተሰብ አንድ ኢትዮጵያን ለመቁረጥ ብሎም ሕዝቡን የአንድ ሴጣን የለገሰ ዜናዊ ፍፊርማ፡እደበቃ ሁሉ ዛሬ በቅዱስ ሚካኤል ደብርና በመረዳጃ ማሕበሩ ላለው አሳዛኝ  ሁኔታ እንክርዳዶቹን ዘርተው አረሙን ግን ለብዙዎቻችን አሸክመውን ኩኩሉ የሚጫውቱት ግልሰቦች በጊዜው የዛሬ ሶስትታመት ተፈራ ወርቅ ዘውገ ከነግብረአበሮቻቸው ሊነቀሉ ሲሉ ተግል ጥቅማችው ብቻበመነሳት  አይናቸውን ጨፍነው ያለቦታቸው ገብተው የኢትዮጵያን ሕዝብ ከሚጎዱት ጋር በመተባበራቸው ሴቱም ወንዱም የጥፋቱ ተሸካሚ ናቸው።

እንደሚታወሰው መቼም የኢትዮጵያን የጋራ መረዳጃ ማሕበርን
በሚመለክት  የኢትዮጵያ ሕዝብ ገና እንደዚህ ከሰላሳሺ በቁጥር ሳንደርስ ነገር ግን በጊዜው በ1983 በፈረንጆች አቆጣጠር፤ አራት መቶ አዲስ የመጣንና ከሃያ የማይበልጡ ደግሞ በአጼ ሃይለስላሴ መንግስት ጊዜ መጥተው እዚህ ዳላስ ፎርት ወርዝ ይኖሩ የነበሩትንም አጠቃሎ እርስ በእርስ የምንገናኝበትና ችግር ቢያጋጥመን የምንረዳዳበት በሚል፤ በትብብር ጥቂት ግለሰቦች የጀመረርነውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበራችንን አፍርሰው በግል ጥቅም ድርጅት በመተካት በትግሬ ነጻ አውጪ የጉዳይ ማስፈጸሚያና በኢንቪስትምንት ኒያላ ኢኝሹራንስ (ጋሻ ኢንሹራንስ-እድር)ሊተኩትና ሳምንታዊ የአንድ ሰአት የሬዲዮን ስርጭቱንም በጥቅም ተጋሪያቸው ስም በማድረግ ሕዝቡን ወይም ግለሰብ ኢትዮጵያውያኖችን ያገባኛል ብለን ፈጽሞ ልንጠይቅ በማንችልበት መብታችንን ሁሉ ዘግተው፤ ተፈራ ወርቅ በሕዝብ ያልተመረጠው የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ ፕሬዘደንት ነኝ ብሎ አምስት ግብረአበሮቹን ከመረዳጃ ማሕበሩ አስተባብሮ በድምጽ ብልጫ ሌሎቹ ሶስቱ ሳያውቁ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን የግል ጥቅምና ታክስ ነጻ ድርጅትነቱን አፍርሰናል በሚል ጽፈው በማስገባት ሊፈጽሙት የነበረውን ግባቸውን ለመምታት ሲሉ ደርሼባቸው የፈልጉትን ቢደነፉም ላቆማቸው ችያለሁ  በእውነተኛ አምላክፍቃድ። ማየት ማመን ነውና እስቲ ከላይ ለወሰድኩት እርምጃ መልኩን አስቀይርው ጠቅላላ ጉባኤ በሚል ስም የፈረዱብኝንና የፍየል ወጠጤ ያዘፈኑብኝን የፍርድ ገምድልና የካንጋሩ ፍርድ ቤት ዳኖችና ፍርድ ማሕበሩና ሬዲዮን ዝግጅቱን እናድን በሚል የታገልኩዋቸውን የጉዳዩን ዜግነት ውነቱን ለውጠው ያቀረቡትን ተመልከቱ። ሬዲዮን ዝግጅት ካዘጋሁባቸውና ቴረሪስት ብዬ ፍርድ ቤት ከከሰስክዋቸው  ለምን በፍርዳቸው በጽኍፋችው አልጨምሩትም ምስክር ሆኖ እንዳያስወነጅላቸው ፍረተው ነው?  ለመሆን ውሸቱ ምኑነው? ተፈራ ወርቅና በትሩ የኒያላ ኢንሹራንስ የትግሬ ነጻአውጪ ኢንቬስትመንትና መረጃ መሰብሰቢያ መስራታቸው? አዎን እንሰራለን ታዲያ ምንይጠበስ ያሉት በጉልበት በወረሱት ሪዲዮ ስርጪት? የት ፍርድ ቤትነው የተከሰሱት? የፍርድ ቤት መጥሪያ ነው አለን ያሉትስ በሬዲዮ በጊዜው እንዴት ሶስት አመት ፈጀ መቼ ይሆን ለዋሹት ሕዝብ የሚያቀርቡት?

ከዚህ በታች የወያኔ ቅጥረኞች የሌለ ክስ ያልተከሰሱትንና ያልተባሉትን ያልተደረገ እንደተፈጸመባቸው በማድረግ  የዳላስ ንዋሪ ሳያውቅ የሕዝብ የቅዱስ ሚካኤል ደብርን ሲበዘብዙና ወያኔን ለማስገባት ውስጥ ለውስጥ ስር ሲዘረጉ ይሄንንም ለማድረግ የተጠቀሙት የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ውስጥ በከተማው በቆዩ ልጆቻቸውን ባጋቡ ስልጣንና ገንዘብ በጠማቸው ሁለት ግለሰቦች አማካይነት ነበር። ሆኖም በግዳዩ ደርሼበት ለሕብረተሰቡ በስሙና በሃይማኖቱ የሚደረገውን ደባ እንዲያውቅ በማድረጌ እነሆ ከዚህ በታች ያለው ፍርድ ተፈርዶብኝ ነበር ከሶስት አመት በፊት። በማን? በወያኔ ተቅጣሪዎችና በወያኔ የካንጋሩ አመራር መሰረት ነገር ግን እዚህ የምኖርበት ዳላስ ቴክሳስ። በዚህ አጋጣሚ መግለጽ የምወደው እነዚህ ሰዎች ሌላም ወንጀል ማለትም ለኢትዮጵያ ስዴተኞች ተከራክሬና በሃቅ አሳምኜ ያስፈቀድኩላቸውን የሬፉጂ ቪዛ በመሸጥ የሚኖሩና ቤተሰቦቻቸውንም በዚሁ መልክ ገንዘብ በመክፍል ካንድ ሳምንት ባልበለጠ ጊዜውስጥ ከአዲስ አበባ ኬኒያ ካስገብዋቸው በሁዋላ ወደ አሜሪካን ዘመዶቻቸውን ያስመጡትም "እኛ ተከሰናል ልታሲዘን ስለሆነ ስብሰባ ስንጠራችሁ ኑና ስለኢትዮጵያ ሕዝብ አያገባትም ብላችሁ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ በሚል ከፈረድንባት ፈርታ ትተወናለች አለበለዚያ ግን እናንተም ዘመዶቻችሁም ሁሉ በአሜሪካን ፍርድ ቤት አለቀለን" ባልዋቸው መስረት ግለሰቦቹም አይናቸውን ጭፍነው ተስማምተዋል ከዚህ በታች በተወሰነው የመሸታ ቢት ፍርድ ቤት ፍርድ በሚል ስማቸውንም አያይዘው ከላኩትን እኔ ለመረዳጃ ማሕበርና ሬዲዮኑን ስርጭቱን ለማዳን ያደረኩትን የሰለጠነ የሁለት የወያኔ ቅጥረኞች ከድርጅታችንና ከሬዲዮን ስርጭቱ ይልቀቁ ጥያቄ ተመልከቱ። በነገራችን ላይ እነዛ ባንድነት እኔን ሊያጠፉ ወይም ዝም ሊያሰኙ የሚችሉ መስልዋቸው በግል ጥቅማቸው የገመድ ጨዋታ ይጫወቱ የነበሩት ፡ ገመዱ የቱሻ ገመድ ለግድግዳ አገር ቤት ቤት ሲሰራ የምንጠቅምበት አይነት በመሆኑ ትብብራቸው፡ ዛሪ አንድ ቦታ አይደለም አምስት ቦታ ተበጣጥሰው እርስ በእርስ እየተኮናነኑና እየተገፍፈጡ ሲሆን  ውነቱን የያዝነው ግን አይ ውነት አንቺ አሸናፊ የሴጣኖች እመቤት እያልን እንስቃለን። በሌላ በኩል የሕብረተሰብ ተሙዋጋች ኮሚኒቲ አክቲቪስት ለሚኖርበት ሕብረተሰብ ጎጂም ይሁን ጥቅም የሚያገኝበትን ይሙዋገታል ያሳውቃል እኔም ያንን አድርጌአለሁ የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን ሊወስዱት ነው ስል የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርንና  የሬዲዮ ስርጭቱን እናድን ስል ሁሉንም ከትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞች ያወንጀል አይደለም። አክቲቪስቶች ሕዝብ መርጦን ሳይህን ሕዝባችን ወይም የምንኖርብት ሕብረተሰብ ሲበደል ተሰሚነት ባለው ዴሞክራቲክ በሆነና በተለይ ታዋቂ የሆንን ሰዎች ድምጻችን ከሚጨቆነው ሕብረተስብ መሃል ስንጮህ ስለምንሰማ ሕዝቡን አስተባብረንና በየቤቱም ሆኖ የራሱን መብት የሚያስከብርበት መል እክት እናስተላልፋለን።

በዚህ ደብዳቤላይ በጌዜው የፈረመው በማንም ያልተመረጠና የጋራ መረዳጃ ምርጫ ቀን በቦታው ያልነበረ ሕዝቡ ሊመርጥ እንክዋን በቀኑ የነበረው የማያውቀ በሕግወጥ መንገድ ዝም ብሎ በአንድ ግለሰብ አማካኝነት እሱ ምክትል አቶ ወይም ወታደር ኮሎኔል ዮናስ ሊበን በሚል ምክትል ፕሬዘደንት ተብሎና አቶ ወይም ወታደር ብሎም ሻለቃ ተፈራ ወርቅ የተባለው ፕሬዘደንት ተብለው ማንም ያልመረጣቸው ሲሆኑ ዮናስ ሊበን ስሙን በማን አለብኝነት ከዚህ በታች ስሙን ያስቀመጠው ባልተመረጠበት የመረዳጃ ማሕበር ፍሮድ ሕገወጥና ማጭበርበርን ከማስፋፋቱም ሌላ በመሃበራችን ውስጥ የመረዳጃ ማሕበሩ አባል በሆንኩት ላይ አባል ያልነበሩ ግለሰቦችን አባልናቸው ብሎ በዛኑ እለት ፎርም ሙሉ ብሎ በማስሞላት ግለሰቦቹን አባል ስለሆንን ዛሬ በሚወሰድባት እርምጃ ስማችንን በማስቀመጥ መስማማታችንን በውሳኔው ስማችንን በማያያዝ እናረጋግጣለን የሚል ሕገ ወጥ ስራ በመሆኑ በሕግ የሚያስቀጣው ወንጀል ፈጽምዋል (ጉዋድኞቹምስድስቱ የቦርድ አባልላት  ፈጽመዋል). ከወንጀሉ ንጹህ የሆኑት አቶ ንጉሴ ጋረድ ፓስተር ፈርኦንና አቶ ውድነህ ሲሆኑ ቀደም ብላ ከቦርዱ የለቀቀችው አልፈልግም ብላ ወይዘሪት የኔነሽንም ከሕገ ወጡ ስራ ነጻ ነች።

ይችን ሃቅ ለሕዝብ እንዳካፍል እድሜና ጤና ለሰጠኝ ደግነቱ ወሰን የሌለው አምልካ ይመስገን። በራስ ወዳድነትና በገብጋባነት፡ አገርን ወገንን በገንዘብ በሚለውጠው ልክስክስነት ልክፍት ብሎም መርዛው የያዘውን ሁሉ አዋራጅ በሽታን ታጋይ እንድሆን አይምሮዬን በእግዚአብሄር መንገድ ብቻ እንድሄድና በንጹህ ሰርቼ ባቅሜ መኖርንም ልቤ ውስጥ ስላስቀመጠልኝ ንጉስ የፈጠረኝ አምላኬ የአለም መድሃኒት የማያልቅ ምስጋናና ክብር ይድረሰው። አስጀምሮ ይችን ደብዳቤም ላስጨረስኝ ፍቃዱ ደግነውና እፊቱ በግንባሬ ተደፍቼ አመሰግነዋለሁ ። 


















Wednesday, November 10, 2010

ከዚህ ቀጥሎ በቅደም ተከተል ስማቸው የተቀመጠው ግለሰቦች፤ የመላው የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው ውነትን ለዋውጠው ሕዝብ በማጋጨታቸው። እነዚህም በከፊል፤ ዋናዋናዎቹ ፤ ዘውገ ቃኘው፤ ፍቅረማርያም ደረስ፤ መንግስቱ ሙሴ፤ ይልማ ዘር ይሁን፤ ሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋ የተባልው፤ ኮሎኔል ዮናስ ሊበን የባለው ከዳላስ ፎርት ወርዝ ሲሆኑ ሌላው ተባባሪያቸው ከዋሽንግተን ዲሲ፤ አዲሱ አበበ ከአሜሪካን ድምጽ ሬዲዮን ይጨምራል።

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር አራት።

በኢትዮጵያ ብሎም በመላው አለም ያሜሪካንን ድምጽን በመጠቀም በአዲሱ አበበ  የአማርኛ ዜናና ቃለመጠየቅ ዝግጅት ፤ የጥቅም ጉዋደኞችን ብቻ ማቅረብ፤ ዘውገን  ሃቁ በግል ጥቅም ግንኙነት ጀርባዬን እከክልኝ እኔም ያንተን አካለሁ አይነት መደጋገፍ በእኔ በአንዲት የኢትዮጵያ አንበሳ ሴት ላይ እነዚህ ስለአገራቸው ኢትዮጵያ እንደመቆርቆርና ልሙትላት እንደማለት፤ ለኪሳቸውና አፋቸው ውስጥ ለሚያኝኩት ሕዝብ ያስጨነቁ፤የትግሬ ነጻ አውጪ ኢትዮጵያን ሲቖርጣትና በክልል ሢሸነሽናት አንድም ቀን በኔላይ ከላይ እንደገለጽኩት በዚህ መልኩ ስለአገራቸው ተባብረው የትግሬ ነጻ አውጪን ተቃውመው የማያውቁ፤ ያልተቁጩ ለአንድ ሰንደቅ አላማቸው ፤ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን የተለያይ ችግር የሚያጋጥማቸው ኢትዮጵያውያንን ስንጠቅም የኖርንበት ባጠቃላይ፤ የወያኔ ኢንቭስትመንት ዝግጅትና የፓለቲካ ምስሪያ ቤት፤ ፈረንጅች ባለሃብቶችን የማደኛና የመተዋወቂያ ድልድይ በማድረግ፤ ወገኔ በሰው አገር በዳላስ አንገቱን እያስደፉት በማየቴና መረዳጃውንም የወያኔና የአላሙዲን የኢንሹራንስ ኤጀንሲ አንዱ ስራው  ፤ ለዘመዶቻችሁ የህክምና ኢንሹራንስ ለአገር ቤት ግቡ በሚል የሚያገኙት መረጃ የስም ዝርዝርና እዚህም በኢትዮጵያም ያሉትን ወገኖቹን ነገሩ ሳይገብው ታሪኩን ሲሰጥ ኢንሹራንስ ከዳላስ አሜሪካን ሆኖ፤ ለትግሬ ነጻ አውጪ ቡድን በመላክ ወያኔ መቆጣጠር ያልቻለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ግዴታ አሜን ብሎ እንዲገዛለት ለማድርግ ከኒያላ ኢንሹራንስ የይስሙላ የደንበኞች የስም ዝርዝር በመውስድ ውጪ ያለውንና በአገር ቤት ያለውን ሕዝብ ከነተቃዋሚውና ደጋፊዎቹ የመረጃ መሰብሰብያ መረዳጃ ማሕበራችን የለፋንበት በወያኔ ቁጥጥር ስል በጋሻ ኢንሹራንስ ስም ተሰጥቶና ተደርጎ በማየቴ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ መሕበርን ከትግሬ ነጻ አውጪ ቅጥረኞችና ድብቅ ወያኔዎች ነጻ ለማውጣትና በተለመደው፤ በተለይ ካለፈው ሰባት አመት ጀምሮ ብዙ ኢትዮጵያውያን ችግር እያጋጠማቸውና ሕዝቡም በቁጥር እየበዛ በመምጣቱ፤ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ አላማው ከሆነው ያለምንም የግል ጥቅም በነጻ ወገናችንን ማገልገ፤ ደስታና የዜግንትም ግዴታ አላክም የሚያዘን በመሆኑ፤ ጌዜው የሁሉንም ትብብር የሚጠይቅ ነው ማሕበሩን ለሕዝብ አገልግሎት መጠቀሚያ ለማድረግ ከወያኔ መጠቀሚያነት የኢጵያትዮጵያ ሕዝብ መረዳጃነት እናድርገው ሲሆን  ትግሌ፤ ለወያኔና ለቕጥረኞኙቹ ማህበሩን በኢንቬስትመንትና በአዲስ አበብ መሬት በልዋጭ ያስረከቡትና ጋር። ጥያቄዬ ትግሌም መረዳጃ ማሕበሩና ችግር የሚያጋጥመውን ኢትዮጵያዊ የችግሩ መቅረፊያ ብቻ እናድርገው ሆኖ ሳለ፤ ብሃሰት ውነቱን መልክኩን ለውጠው  በፈጠራ ባዘጋጁትና ባቀነባበሩት ዘገባ የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ  ወንጀል ፈጽምመዋል።     ከዳላስ አልፎ በአለም አቀፍ በኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት ሁል ስለ አገሬ ጉዳይ ተሰሚነት እንዳላገኝ ለማድረግ ስላደረጉት ባይሰራላቸውም ግዳጃቸውን ፈመዋል።   በበኩሌ ከመለስ ዜያንዊ የበለጠም የሚጠሉት የኔን ኢትዮጵያ ወይ ሞት የሚለውን አስተሳሰቤንም እንደሆነ ተረድቻለሁ። ከናካቴው ኢትዮጵያና ሕዝብዋ ከመቼውም የበለጠ እንደሚፈልጉኝና ወያኔንም የስዴት መንግስት በማቁዋቁዋሜ ምን ያህል በውጪው አለም በሚሄድበትና በሚገባበት ቀዳዳ ሁሉ መውጫ እንዳሳጣሁትና ሃይሌ እንዳስቸገረው ነው የተገነዘብኩት።



ከዚ ቅጥሎ ያሉት ግለሰቦች የኢትዮጵያ ሕዝብን በዳላስ ፎርት ውርዝ ዘውገ ቃኘው፤ ፍቅረማርያም ደረስ፤ አዲሱ አበበ ከአሜሪካን ድምጽ ሬዲዮ፤ መንግስቱ ሙሴና  ፤ ይልማ ዘርይሁን የእያፓወያኔ  ሬዲዮ ፤ ወ/ሮ ብርሃን ዳኛቸው ጸሎት አዘጋጅቸው በሃሰት የኢትዮጵያን ሕዝብ በዳላስ ፎርት ወርዝ ቴረሪስት ተብሎ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በፍርድ ቤትም ይሁን በማንኛውም የአሚሪካን መንግስት ባለስልጣን ወይም መስሪያ ቤት ሳይከሰና ዘውገና ተፈራ ወርቅ ከመረዳጃ ማሕበሩ ይውጡ በሚል፤ መክኒያቱም ለሽብርተኛ ቡድን ለትግሬ ነጻ አውጪና በአሜሪካን አገር አደጋ የጣሉትን ሽብርተኞች ወይም ቴረሪስቶች ደግፈሃል በሚል አሜሪካን ለከሰሰቸው የአረብ ዜግነት ያለው አርብና ኢትዮጵያ ክልስ ስለሚሰሩ፤ በስዴተኛው ስም ባቁዋቁዋመነው የኢትዮጵያ ሕዝብ መረዳጃ ብሎም የሬዲዮ ዝግጅቱ ውስጥ መስራት አይገባቸውም፤ የሚል መሆኑን እያወቁ በውሸት እኔ ለአገሪና ለሕዝብዋ አንድነት ለአንድ ሰንደቅ አላማ ለኢትዮጵያ ሴቶችና ሕጻናት መብትና ደሕንነት ጭምር የትግር ነጻነት ቡድንን መንገስት ብሎ እራሱን ያወጀውን ተቃዋሚዋላይ በትብብር ወንጀል ከምፍጠረም ሌላ ሕዝቡን ቲረራይዘድ አድርገውት ነበር በጊዜ። በድጋሚ እነዚህ ሰዎች በቅድሚያ ሕዝቡን ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው እኔምን እንደሌሎቹ ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው። የኢትዮጵያ ሕዝብ  ውገኔ እነዚህ ሰዎች ባይግድሉኝም ባንዲት ልጅ እናት የአገሬን ጉዳይ ባሌነው ብዬ በግል ስሜት  ሳልሸነፍ የክልል መንግስት ስራትን የምታገል ሴት ለመግደል ጭምር ያልተደረገ ሙከራ አልነበረም አሁንም ቅምዋል ማልለት አይደለም። ያለመምቴን አትዩ ልጄም ገናሳትታድግ ያለእናት ቀርታ ነበር ንገርግን የኢትዮጵያ ፤ ሕዝብና የልጂ አምላክ፡፡ትብቆኝ ይዛሬስሶስትታመት የባበሩት ህ፤ኡሉ ትከፋፍለው፡እርስ በእርስ በመገፋፈጥ የትግሬ ነጻአውጪ ተቀጣሪዎች እርሳቸውን አጋፍጠው እሱነው ፤እስዋነች በሚል ፍርድ ቤት የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እንዳልኩት ጦርነት በከፈቱብኝ ጊዜ ይሄው በግርግር የውያኔ ቁጥጥር  ስር ሊያስገቡት ነው በፍርድ ቤት ሳቢያ።

ውያኔ ኤንባሲውን በዳላስ፤
ወያኔ በዳላስ የኢንባሴዎን ካውንስል (ሊደርሽፕ ካውንስል) ሊከፍት ነው ። የዚህ ሁሉ ተጠያቄዎች በኢትዮጵያ ስም እየተንቀሳቀሱ ባንድ ፊት እንጀራ እየሸጡለት በሌላ በኩል አገሩን እየያስማሙና እየሸጡለት የከረሙትና አሁንም ማቆም ያልቻሉት ዘውገ ቃኘው ፤ ፍቅረማሪያምና መንግስቱ ሙሴና በዋሽንግተን ዲሲ ቪኦኤ ውስጥ ያለው አዲስ አበባ ድረስ ለወያኔ መስርታቸውን ስለደረስኩበትና ከመሃላችን ይውጡ በሚል ባቀረብኩት በእኔ ልላ የተደረገውን የሃሰት ዘመቻ እሬዲዮ ስርጪት ሳላዘጋ አዘጋች እንዴት ተክፈተላችሁ በሚ ዘውገን ሲጠይቀው ዘውገ ደሙ ውስጥ ከውሸት በስተቀር ውነት ተናግሮ የማይውቅ "የዳልስ ሕዝብ በሙሉ ተረባርቦ የሬዲዮን ፕሮግራሙን መልሰን ልናገኝ ችለናል" በሚል እነተፈራ ወርቅን፤ በትሩንና ኪዳኔ አለማየሁን ከእነ ወንድሙ ጭምር በዳላስ የኢዮጵያ ሕዝብ ስም እያቀረበ በያመቱ ለኢትዮጵያ ቀን እያመጡት ቫኬሽን አብሮዋቸው ስልሚያሳልፍ ከነባለቤቱ ቀጥሎም የም እመናን ጉባኤ የሚለው ውስጥ ሕዝብ ማከፋፈያ የሆነው ኮሚቴ በዳላስ ፈጣሪ ተብዬ አቶ አዲሱ አበበም ዳላስ ላለን ችግር ትልቅ ሚና ተጫውትዋል ታጋዮችን ለማኮላሸት በተደረገው ዘመቻው።


በተጨማሪ እነዚህ ግለሰቦች የዳላስን የኢትዮጵያን ሕብረተሰብ ወገኔ ብሎ አይጠረጥራቸውም ስለነበረ ቀስ በቀስ በውስጥ ሊሸጡን ነው እየልወጡን ነው ስል በነሱ ክትፎና ሄንከን ቢራ ብርቅ ሆኖ የተገዛላቸው ሁሉ የኦጋዴኑን አንበሳ አባሬን "የታባትዋ እናጥፋት አንገትዋን እናስደፋት እናግልላት ሕዝብ አሰባስበን" በሚል ሲወራጩ አብራችሁ የተባበራችሁ ትክክለኛውን አንብባችሁ እኔ በአማርኛም ይሁን በእንግሊዘኛ የጻፍኩት አንድ አይነት በመሆኑ "ዘወገና ተፈራ ወርቅ ከተቀመጡበት ይውጡ ይነሱ፤ እሬዲዮን ፕሮግራሙንና የመረዳ
ጃ ማሕበሩን እናድን" የሚለው ጥያቄዬ ሆኖም ግማሾቻችሁ ሕገ ወጥ የኢሚግሬሽን ቪዛ ውስጥ እጃችሁ ያለ በመሆኑ ስማችሁን ሳልጠራ ሳላውቃችሁ እኔን ስታወትግዙ ሰላሳ ሰዎች ስማችሁ በጠቅላላ ጉባኤ ተስማምተናል ያላችሁ ተጽፎ በወያኔ በኔ ላይ የቀረበውን አዳምጣችሁ ስማችሁ እየተያያዘ ለእኔም ሌሚያስፈልገውና የካንጋሩ ፍርድ ቤት በኩዋሊቲ ኢንና የካንጋሩ ዳኞችና ደጋፊ ተብላችሁ ዛሬ በብዙ ኢትዮጵያውያን አገር ቤት ጭምር ስማችሁ የሚጠራው ከዚህ በታች ስማችሁ የሚገኘው በቅዱስ ሚካኤል ካቲድራል ላለውችግርና የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ውስጥ ተንሰራርተው ስራቸው በጅምር ያስተውኩዋቸውን የወያኔን የስራ ውጥን በስራ ፈጽመው ዛሬ ወያኔ ካውንስል በዳላስ ባለንበት ስለሚያቁዋቁመው ቦታ በመፈለግና በደንብ በማመቻቸት እግራቸውን ዘርግተው እዚህ እንዲደርሱ ያደረጋችሁም ከማንም የማያንስ ትልቅ የአጥፍቶ ማስጠፋት አስተዋጽኦ አድርጋችሁል ላለው ችግር ትልቅ ተጠይቄ ናችሁ። ስማችሁን ፍርድ ከሰጣችሁበት ጋር በሚቀጥለው አቀርባለሁ ለዛሬ ግን የደገፋችሁዋቸው በመረዳጃ ማሕበሩ ሳይመረጡና መሪነን ያሉት ሻለቃ ተብዬውና ኮሎኔል ተብዬው ያላሳይዋችሁን ሃቅ እናንተም ሳትጠይቁ ተስማምተናል ያላችሁበትን ወደ ሕግ እንክዋን ብትወሰዱ ማንበቡ ስለሚጠቅማችሁ ተመልከቱ። እንግሊዘኛውም ካስፈለግ ይቀርብል ሁለቱም። ሳታዩ አትመስክሩ ሳታጣሩ አትፍረዱ ያለው እየደረሰባችሁ ይሆን? እናንተናችሁ እንግዲህ አንደኛው የቅዱስ ሚካኤል ደብር በጋርላንድ ችግሮቹ።


ከዚህ በትች ያለው ጥያቄዬ ነው አለም አቀፍ ወንጀለኛ ይመስል በቪኦኢና ብበይማዝ ዘርሁን እነዘውገ በሬዲዮ ሶስት እሁድ በመተባበር የጨፈጨፉኝ፡




Sunday, November 7, 2010

DFW Ethiopian Community Blog ዲኤፍደብልዩ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ብሎግ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ፤ በዳላስ ፎርት ወርዝ ፤ ንዋሪ በተለይ በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ቦርድን የወረሰው የወያኔ ቅጥረኞች አንድ በቁጥር ቲንሺ የሆነ ቡድን፤ ወደ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ገብተው ቤተክርስቲያኑን በወያኔ ቁጥጥር ስር ለማድረግ TPLF 52 ገጽ ብዙ ውጪና ጥናት አድርጎበት በመጨረሻም ባሰራጨው መሰረት፤ ስራላይ ለማዋል የተጀመረው በዳላስ፤ ሊደርሽፕ ካውንስል የሚል ልናቁቃቁም ነው በሚል ስታር ፎድ በሚለው በጊዘው ምግብ ቤት ክፍል የነበረው ጊዜ ማለት ነው እዛ ተገናኝተው በተለመደው የከተማው ነጋዴና ሕብረተሰብ ሳይሰማ የብዙ ድርጂት ፈጣሪ ይሄው በትሩ የሚባለው ጠራ ተብሎ ዛሪ እንዲህ አንገታቸውን ቀና አድርገው ጥቂት ወያኔዎች ከተማውስጥ ብቅ ሳይሉ በበትሩና በትግራይ ውስጥ ትልቅ የእርሻ ኢንቪስትመንት ከአገር ቤት ገንዘብ በመበደር ከኢትዮጵያ ሕዝብ ባንክ ያላቸውን የትግራይ ተወላጆችን ቁንጮ አድርጎ ከወያኔ ኤምባሲ በመጣ አመራር መሰረት የፈጠሩት ነው። በዚህ አዲስ ስም በታሰበው መሰረት፤ ማን ይጠይቀናል፤ ከማውራት ሌላ ደግሞ ምን ሰው አለበት የዳላስ የኢትዮጵያ ኮሚኒተ በሚል ሕዝቡን የሚሳደቡት ፤ በመንፊስ ቴኒሲ ፈረንጁንም ኢትዮጵያውንም ኢንቪስትመንት ግባ በሚል ሲዘርፉ ከኖሩ በሁዋላ በመረዳጃ ማሕበራችን ሬዲዮ ገና ከመምጣታቸው ክቡር አቶ በትሩ እየተባሉና ክቡር እነ አቶ እከሌ ሕዝቡ ጉድ ምን መጣ እያለ በአምላክ ሳይሆን በዶላር የሚያምኑት እነጮሌ የመረዳጃው ማሕበሩን ሪዲዮ ተጠቅመው እነሱም በሬዲዮ ልዋጭ ልዋጭ ብለው በወያኔ ለወጡን። አብሮ የኖረውን ሕዝብ ይሄኛው ይውጣልኝ ያኛው ይባረርልኝ በሚል ቤተክርስቲያኑን ለማደፍረስና በእረብሻ መሃል ልክ ወያኔ ጥልቅ እንዳለው ጥቂት መኮንኖች ሃላፊነታቸውን ለዶላር በመለወጣቸው፤ እነዚህም ዘራፊዎች አጭበርባሪዎች፤ ቤተክርስቲያኑንና ምእምናኑን የማፍረሻ ማመልከቻ ባቀረቡት መሰረት ፤ለቤተክርስቲያኑ ለቦርድ ጉዳዩን ቀደም ብለው ያሳወቁትና ቦርዱ ውስጥ ያሉ ጥቂት የብዙሃኑ ለሆነው ለቅዱስ ሚካኤል ደብር ወይም ቤተክርስቲያኑ የተቆረቆሩ ሊያድኑትና እነዚህንም የወያኔ ተቀጣሪዎች ስለደረሰባቸው ሕዝቡንም ግራ አጋብተው ውነቱ የቱ እንደሆነና ማንኛውስ አስመሳይ ወያኔም ዘራፊም መሆኑን ለማወቅ ያስችል ዘንድ የራሱ የሆነ ብሎግ ሃቁን እየፈለገ የሚያቀርብ አስፈላጊነቱን ከመቼው የበለጠ የዳላስ ፎርት ወርዝ ንዋሪ ኢትዮጵያዊ ብዙሃኑ ስለተረዳው በጠየቀው መሰረትና ባሳሰባው በ09-30-2010 የተጀመረ ብሎግ ነው። እንክዋን ደስ አላችሁ ዳልስ ፎርት ወርዞች።

ይህ ብሎግ፤ የማይረቡ የወያኔ ስሮችን ፤ ሕዝብ ያልተሳተፈበት የፐለቲካ ስብሰባ ዝግጅት በዳላስ ከተማ በተለይ የትግሬ ነጻ አውጭ መንግስትን ተቃዋሚውን ሁሉ ብሎም ድርጅቶቻችንን ለማኮላሻ የሚጠቀምበትን ሳይቀር በግልጽ ማንነታቸውን ከእነ ተግባራቸው ቁልጭ አድርጎ የሚያቀርብ ብሎግ ነው። በድብቅ የትግሬ ነጻ አውጪ መንግስት ቅጥረኞችና እነሱን እንደግድግዳ ተደግፎ ቀደም ሲል ያወጣውን በማሻሻል በውጪ የምንኖር ኢትዮጵያውያንንና አገራችንን ከክልልና ከክልል ሰንደቅ አላማ ከከፋፋይ የትግሬ ነጻ አውጪ ኢትዮጵያን ነጻ ለማውጣት የምንታገለውን ለማኮላሸት ባወጣው ሃምሳ አንድ ገጽ የመከፋፈያ የመቆጣጠሪያ ደንብ መሰረት፤ በዶላርና አዲስ አበባ ቤት መስሪያ መሬትና ቦታ ኢንቪስትመንት ከባንክ ገንዘብ በመደለል ሳይቀር የቀጠራቸው በልዋጩ (ልዋጭ ልዋጭ ማቡኪያ በልብስ አይነት ዘዴው) መሳሪያ የሆኑትን የትግሬ ተወላጅ ባለመሆናቸው ሕዝብ አይጠረጥርም በሚል የተተካላቸውን አዳዲስ ቅጥረኞቹን ከያሉበትና ከተተከሉበት የወያኔ የማይረባ የደምስር የጎስት ባዶ ድርጅት ውስጥ እየተነቀሉ ባገር ወዳዶች፤ በልዋጭ መልክ መጠቀሚያ ለተደረገውና እየተደረገም ላለው በውጪ ለሚገኘው ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንደጥሬ ስጋ በየብልቱ ሃላፊነት ወያኔ በሰጣቸው መሰረት እንደተግባራቸው ማንነታቸውን ከነስማቸው ቁልጭ አድርጎ ሕዝቡ ከመሃሉ እየነቀለ እንዲጥላቸው ቶሎ በበለጠ ሳያድጉ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ጠላቶቹን ሁሉ በስሙ ከተቀመጡበት የጋራ መረዳጃ ማሕበር፤ በመረዳጃ ማህበሩ ስም የሚጠራው እድር ፤ ፓለቲካ ፓርቲ በሚል እራሳቸውን ካስቀመጡበት፤ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶና ክቢተክርስቲያኖቹ በሙል መንቅሎ አውጥቶዋቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ በቁጥጥሩ ስር እንዲያደርጋቸው ይረዳ ዘንድ ሃቁን የሚያቀርብ ብሎግ ነው።


የቅዱስ ሚካኤል ካቲድራልና ችግሮቹ በሚል የሚወጣው ይቀጥላል።