Friday, March 29, 2013

The country Ethiopia, Yeharerwerk Gashaw and her daughter Lielt Samuel are included in the History of State Fair of Texas (Texas). 3.5 million attendance mark in 1999, State Fair of Texas stopped taking attendance. For more information on the History of State Fair of Texass visit "www.nbcdfw.com


A humanitarian and community activist , Lielt Samuel, became the youngest person ever featured at the State Fair of Texas Parade in 1999. Lielt was born in the United States of America in 1992.
She rode on the African Float as an African Princess along with her mother Yeharerwerk Gashaw. Lielt participated in the parade at her age due to her maturity, social skills, and prior experience at an early age.  
Here Lielt is pictured with her mother, wearing  traditional Ethiopian dress called “Ye ager Libs” and Congolese dress, representing the African Continent at the State Fair of Texas.  

The Republic of Africa's Float is decorated with Ethiopian  Flag Green,Yellow and Red









































  


Monday, March 25, 2013

በዳላስ ቴክሳስ የስዴቱ ሲኖዶስ ተመረጠ!!!

በየሐረርወርቅ ጋሻው
ከቦታው በመገኘት የቀረበ ዘገባ።

በትናንትናው እለት እሁድ  February 24, 2013. በቅዱስ ሚካኤል ደብር ፡ ሶስት አማራጭ ለምርጫ በቀረበው መሰረት ማለትም "በአገር ቤቱ ሲኖዶስ? በሴዴቱ ሲኖዶስ? በገለልተኛነት?" በሚል የቀረበውን ጥያቄ ባያሌ ድምጽ በአገር ቤት ሲኖዶስና በገለልተኛነት የሚለውን ውድቅ አድርጎ የስዴቱን ሲኖዶስ መርጥዋል።  የቅዱስ ሚካኤል ደብር የመጀመሪያውና ትልቁ አብዛኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታይ የሚገለገልበት ደብር ነው።

ስለ ቅዱስ ሚካኤል ደብር አመሰራረትና አቡነ ይስሃቅን የመሰለ አባት እንደነበረው ከዛም ገለልተኛ ወደ ሚለው ብሎም ዛሬ ወደ ደረስንበት ትክክለኛ ውሳኔ መድረስ መጀመሪያ ስላለው የቅዱስ ሚካኤል ደብር ታሪክና በትናንትናውም የተደረገውን ምርጫ አስመልክቶ የመንጃ ፍቃድ ካላሳያችሁ በሚል የወያኔ ተወካይዋና ቤተሰብ እንዳቅምቲ በቦታው ስላስቀመጥዋት ተዳፍራን  ስለሞገተችንና የተመለሱም እህቶቻችን ከምርጫው ሰልፍ ላይ እንደነበሩ ጭምር ሰሞኑን እስካቀርብ ድረስ እውንትና ትክክለኛ የመጽሃፍ ቅዱስ አመራርን መከተል እግዚአብሄርን መከትል ስለሆነ፡ እውነትም እግዚአብሄር ስለሆነ እውነት ሁላችንም እንድንተነፍስና ውነትን እንድንኖር አምላክ ይርዳን። ተከታተሉ። 
 


ከወር በፊት የወጣውን የመጀመሪያውን ስብሰባ በፊውብርዋሪ አስራ ስድስት ሁለት ሺሶስት በዚሁ ብሎግ ከዚህ በታች የሚታየውን በማንበብ ከላይ ባጭሩ የመዘገብኩትን የትናንቱን የምርጫ ውጤት ሊያብራራላችሁ ስለሚችል እንድትመለከቱት በትኩረት በትህትና አሳስባለሁ። ፎንቱን ትልልቅ ይደረግልን ማንበብ ችግር አለን ያላችሁኝም ምንም እንክዋን ካላችሁበት ኮምፑተር እራሳችሁ አጉልታችሁ ልታነቡት የሚያስችል ቢሆንም ቴክኒዎሎጅው ፡ ችግራችሁን ስለተገነዘብኩኝ በጠየቃችሁኝ መሰረት ጥያቄያችሁን ተቀብዬና አክብሬ ፊደሎቹን ትልልቅ አድርጌ ጽፌአለሁ እንደምታዩት። አመሰግናለሁ።


Tuesday, February 19, 2013
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ጋርላንድ ቴክሳስ በfebrwary 16, 2013 የተጠራው ስብሰባ የቅዱስ ሜካኤል ደብርን በገለተልኛ ይቆይ ? ወይስ አባት ይኑረው? ግምገማ።
በየሐረርወርቅ ጋሻው(የኢትዮጵያወርቅ)

በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያኑን ከፓለቲካ ነጻ ማውጣት አለብን ገለልተኛ ነኝ የሚሉት በውጪ አገር የሚኙት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናት በሙሉ በሲኖዶስ ስር መሆን ይጠበቅባቸዋል።

ብዙሰዎች ስለስብሰባው እየደወላችሁ ምንተወሰነ
የሚል ጥያቄኛ ሌላም ሃሳብ ይዛችሁ የምትደውሉት ብዙናችሁ። በተለመደው ከእኔ ሃቁን ለማወቅ ስለምትደውሉ አመሰግናለሁ። ሁለተኛ ለሁላችሁም የምመልስበት የስልክ ሳዓት የለኝም። ሶስተኛ የቤተክርስቲያን አባልነታችሁን ከፈሉ ወይም አባል ሁኑ የተሰብሳቢነቱ እድል እንዲኖራችሁ። አራተኛ፡ ቤተክርስቲያኑ የቀዳው ቪዲዎ ስላለ በዛ ለመረዳት ስለምትችሉ የሚመለከተውን እንድታናግሩ አሳስባለሁ። አምስተኛ እኔ ከቤተክርስቲያኑ እርቀሻል እሁድ እሁድ ያለፈው ምርጫ ቦርድ ከተደረገ በሁዋላ በሚል የምትጠይቁኝ ሁሉ: ስለኔ በቅዱስ ሜካኤል ደብር ቤተክርስቲያን ያለመታየትም ሚስጥር ስላልሆነ ይሄን ያህል ሰለተጨነቃችሁበት ባጭሩ ለመግለጽ ያሕል ፡ በሶስት የቦርድ አባላት ምርጫው በትክክሉ እንዳይሄድ ሻጥር ሰርተው ሰለደረስኩበት የዶክተር ግርማና የነርስ ጌታቸው ፊጣ ቦታውን መልቀቅ ለቤተክርስቲያኑ የሚያመጣውን ጉዳት ሰለማውቅ በማዘኔ ከእነዚህም ሰዎች ጋር ላለመጋጨት እራቅ ብሎ ተግባራቸው ግልጽ እስኪሆን ሌላ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በመሄድ ለመቆየት በማሰብ ነው። የተማረሰው፡ ከኮራብሽንና በሑለት ሰዎች ብቻ የሚመራ ቦርድ ቀርቶ ሁሉም የቦርድ አባል ድምጽ የሚስተናገድበት ያደረጉትን እነዚህን ሰዎች በመማራቸውና የተለመደውን የመንደር የሁዋላ ቀር አሰራር በማስቀረታቸው ትልቅ የድብቅ ዘመቻ አድርጎ ምእመናኑንና ቤተክርስቲያኑን በቦርድ ውስጥ ተቀምጠው መጉዳት ሕሌናዬ እንደ ብዙዎቹ አልተቀበለውም። እራቅ ማለቱን መርጬ ነው: ሆኖም ትቼዋለሁ ለቤተክርስቲያኑ ሰላምና ለምእመናኑ አንድነት ስል :: ስለ ፈጸሙትም ተንኮል እግዚአብሄር ይቅጣቸው። ለደወላችሁልኝ እቤቴም ድረስ እኔን ፍለጋ ለመጣችሁት ሁሉ አመሰግናለሁ። ሆኖም እኔ የግለሰቦች ተቃዋሚ ሳልሆን ህብረተሰባችንና ቤተክርስቲያናችንን አንድነታችንን የሚነድሉ ከራሳቸው ጥቅም ሌላ የማይታያቸው ቂመኞች ሰዎችን ተግባር ተቃዋሚ መሆኔን በግልጽ ላስቀምጥ እወዳለሁ። ይሔንን ስል በቤተክርስቲያንም ቦርድ ውስጥ ተቀምጠው ቤተክርስቲያኑን ከሚጎዱት ጋር የሚወግኑትን ለቤተክርስቲያኑ የሚጠቅሙትን ከቦር ውስጥ እንዲወጡ በአፍራሾች አይምሮ የሚመሩትንም ጭምር ማለት ነው። በስብሰባው ላይ እንደተናገርኩት አንድም የምጠላው ሰው የለም ህዝብን ለመከፋፈል በሚወስዱት እርምጃ አላከብራቸውም እንጂ።

በመጀመሪያ ብዙ ክርስቲያን የሚጠይቀውን ሲኖዶስ ምንድነው? የሚለውን ጥያቄ ባጭሩ ለማስቀመጥ እወዳለሁ ይሄውም ከዚህ ቀደም በዚሁ ብሎግ በሰፊው ይጠቅማችሁዋል ብዬ የጻፍኩትን ማየት ስለምትችሉ።

ሲኖዶስ ማለት በቤተክህነት አጠቃቀም የጳጳሳት ጉባኤ ነው። የመጀመሪያው "ሲኖዶስ" የተጀመረው በእየሩሳሌም በሃምሳ ዓመተምሕረት ነው። በተጨማሪ ለቤተክርስቲያን መመሪያና መተዳደሪያ ይሆኑ ዘንድ ሕግጋትና ሥረዕታት የተፃፉበትና አራት ክፍል ያለው መጽሐፍ ሲኖዶስ ተብሎ ይጠራል። ይህም መጽሐፍ ሲኖዶስ ቤክርስቲያኖችን ከምትቀበላቸው ሰማኒያ አንዱ መጽሕፍት ውስጥ ይቆጠራል። የመጀመሪያው ሲኖዶስ ሊቀመንበር በመሆን የመራውም የጌታችን የእየሱስ ክርስቶስ ወንድም በሚል የሚጠራው ቅድዱስ ያዕቆብ ነበር። ለሲኖዶስ መደረግ ምክኒያት የሆነም ነገር በሐዋ.ሥራም. አስራ አምስት ላይ እንደተገለጸው፡ ከአይሁድዳዊነትና ከመምለኬ ጣኦትነት ወደ ክስርትና የተለወጡ የአይሁድና የአህዛብ ወገኖች፡ በአንዳንድ ኦሪታዊ ሕግጋት ምክኒያት በፈጠሩት አለመግባባ ነበር። ስለዚህ፡ ሲኖዶስ የማይለወጥ የቤተክርስቲያናችን መመሪያ ነው። በሲኖዶስ የተወሰነን ወይም የጸደቀውን ነብሰ ገዳዮችና ወሮ በሎች ሊለውጡት አይችሉም። ም እመናንም ሊለውጡትና ምድራዊ ፍላጎታቸውን ድሎታቸውን ማርኪያ ለማድረግ እነደፈለጉት ሊያረጉ አይፈቀድላቸውም። ቤተክርስቲያን ሃቀኛዋ በግለሰቦች ወይም በሌላ አነጋገር በሞግዚት አትመራም በሃይማኖት አባትኛ አባቶች እንጂ።
ከላይ እንዳስቀመጥኩት በማይወበዘው የፓትሪያርክ አመራረጥና በሲኖዶስ በቀኖና ላይ መጀመሪያ በደርግ ጊዜ ሁለተናውን ፓትሪያርክ አስሮ ሌላ በመሾሙ ቅዱስ ሲኖዶስን ደፍርዋል። አሁንም በጠመንጃ አገር ይዞ በክክልል ሕዝብና አገርን የሚመራው የራሱን ሰው ፓትሪያርክ አድርጎ ነበር። አቡነ ጳውሎስ በድንገት በመሞታቸው ደግሞ ፓትሪያርኩን ብጹህ አቡነ መርቆሪዎስን በቦታቸው መልሶ ለመጨረሻ ጊዜ በቤተክርስቲያንዋ መንግስት የተባለ እጅ እንዳይገባ እርቅ አባቶች እያደረጉ ባሉበት ሰዓት፡ የወያኔ መንግስትና ባለስልጣኖቹ የተጀመረውና እየሰመረ የመጣውን አቡነ መርቆሪዎስንንም ፓትሪያርክነታቸውን ያረጋገጠውን እረግጦ የራሱን ፓትሪያርክ ለማቁዋቁዋም እየተርዋርዋጠ ይገኛል በአሁኑ ጊዜ። ስለሆነም፡ ባስቸክዋይ የእርቁ አካል የሆኑት ድምጻቸው ሰለጠፉብን ይሰቀሉ የተባሉትም ቄሳውስት እርምጃ እንዳይወሰድባቸው በስብሃት ነጋና በግብረአበሮቹ ከዚህ በታች በስብሰባው ላይ ባለፈው ቅዳሜ ሃሳብ ለቤቱ እንደሰጠሁት እዚህም ላይ በመድገም የምእመናን ፊርማ በማሰባሰብ እርቁ ባስቸክዋይ እንዲቀጥል የወያኔን ጳጳስ ምርጫ በመቃወም በትክክለኛው የሃይማኖታችን ቀኖናና ሲኖዶስ ብቻ ያለ ፓለቲካ ጣልቃ ገብነት ፓትሪያርኩ አቡነ መርቆሪዎስ በቦታቸው እዲመለሱና እግዚአብሔር ወደ ዘለዓለማዊ ቤታችን ለሁላችንም ወደ ሆነው ቤቱ እስቲጠራቸው ድረስ የቤተክርስቲያናችንን አባትነት እንዲቀጥሉ መተባበር ከሁላችንም ይጠበቅብናል። የፓለቲካ ጣልቃ ገብነት ስል ወያኔን ብቻ ሳይሆን ተቃዋሚነኝ የሚለውም ጭምር እጁን ማውጣት አለበት። ወያኔም: ተቃዋሚውነን የሚሉትም ደጋፊዎቻቸውም እነሱ ባሉት ካልሆነ በሲኖዶስ በቀኖና የማያምኑ: ቤተክርስቲያንም የሚሄዱት:አላማቸውን ለማራመጃ ይረዳ ዘንድ ነው ።

የወያኔ መንግስት፡ ከላይ ያስቀመጥኩዋቸውን የሰላም መፍትሄ በቅርብ ቀን አልቀበልም ካለና የራሱን ፓትሪያርክ የሚሰይም ከሆነ፡ ሰያሚውም ተሰያሚውም አንድ ሕገወጥ መሆናቸውን ተቀብለን ፡ ወያኔ ሊገድልአቸው ሲል ካገር ወጥተው በመከራ ላይ የሚኖሩትን ብጹህ አቡነ መርቆሪዎስን አባትነት አክብረን ቤተክርስቲያንዋ በህግዋ መሰረት ሲኖዶስና ፓትሪያርክ መምረጥ እስክትጀምር በዚህ መልክ አባት ይዘን በሚመራው ቤተክርስቲያን መቀተል ይኖርብናል ብዬ አምናለሁ። ይሄ አባባሌና የማያወላውል ውሳኔዬ የማያስደስተው ካለ የክርስትና ሃይማኖት መመሪያን ማለትም አለም አቀፍ "ሲኖዶስ" እራሱ ክርስቶስ የፈጠራት ቤተክርስቲያንን መመሪያ ሳያውቅ የሚዋዢቅ በመሆኑ ያለማወቁ ችግር የሱ ወይም የስዋ ብሎም የነሱ እንጂ የእኔ አይሆንም። በሃይማኖቴ ሲመጣ በስብስብ ምክር የምወስነው ሳይሆን በመጸሃፍ ቅዱሱ በእግዚአብሄር ትእዛዝ ብቻ የምመራ ማንምም ሊያወናብደኝ የማይችል የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ሕግ ብቻ የምከተል መሆኔንም መግለጽ እወዳለሁ።
መልክት። አሁን በቅዱስ ሜካኤል ደብርን በግለለተኛ ይቆይ የሚሉትን ለመቁዋቁዋም የምትርዋርዋጡት ገና እናንተ ተኝታችሁ አይምሮ አችሁ ላይ "የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ለማስረከብ ለትግራይ ነጻ አውጪ አጥሩ ላይ ተንጠልጥለው የቦርድ መቀመጫውን ወንበር እያመረጡ ስለሆነ ቤተክርስቲያኑን እናድን" በሚል ለምእመናኑ በሙሉ በበራሪ ወረቀት ጭምር ማሳሰቢያ ስበትን ለቦርዱም በጊዜው ለነበረው ባቀረብኩበት ጊዜ የኔተቃዋሚ የነበራችሁ ፍርድ በሃሰት ከነሱጋር ሆናችሁ በሃሰት ህብረተሰቡን በማሸበር ጭምር የሬዲዮን ስርጭት አዘጋች በሚል ጭምር ውነቱ በህብረተሰቡ እንዳይታወቅ ያደረጋችሁ እኔ በስብሰባው ላይ የሰጠሁት የተባረክ ሃሳብ ስላላስደሰታችሁ ቅር እንዳላችሁ የነገራችሁኝ ነበራችሁ ሆኖም አወላዋይ ልባችሁን አንድ እንዲያረግላችሁ እግዚአብሄርን ለምኑት። ችግሩ የቤተክርሲያኑ እናንተና የድብቅ የወያኔ ተቀጣሪዎቹ ስለሆናችሁ። ቀደም ሲል እግዚአብሔርን የካዳችሁም ትገኙበታላችሁ። ይሄንን ስል ምን ማለቴ ነው::
ጠቅላላው ምእመንን ላስታውስ የሚፈልገው ከላይ ያስቀመጥኩዋቸው ሃቆች ዛሬ በእውን ፊት ለፊት ወጥተው ሰላም ቤተክርስቲያኑን ከመንሳታችው በፊት አስፈላጊው ጥንቃቄ ቢደረግ ኖሮ ዛሬ ይሄ ሁሉ እላይ እታች ባልተደቀነብን ነበር። እና መረሳትም የሌለበት የመረዳጃ ማሕበሩ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በዳላስ ፎርት ወርዝ ንዋሪ መገልገያ የሆነውን የሬዲዮን ስርጭቱን ጭምር እና የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራልን እናድን ብዬ ሳቀርብ ከናካቴው አብሮዋቸው የነበሩት ጆሮ ዳባ ብለው፡ ዛሬ ተኩላዎቹን ከላይ እንዳስቀመጥኩት እየሰፈጸሙ ያሉት ከፋፋይ ተግባርን አብረዋቸው በመሃላችን ያሳደጉ እና ለዚህ ሁሉ ብጥብጥ ሰላም ክርስቲያኑን በአምላክ የምናምነውን አላስቀምጥ ማለት ትልቅ አስተዋጽዎ አድርገዋል። በዛላይ የፓለቲካ ፓርቲ አባል ነን ተወካይ ነን ተቃዋሚንን በሚል ከልብና በእውነት ስለ አገራችን እና ሕዝቡ አንድነትና መብት የምንታገለውን ሁሉ እንቅፋት በመሆን የሚታወቁ : አንድም በተጨባጭ የረባ ስራ ሰርተው ውጤት ያላስመዘገቡና ቢጠየቁም ታጋይ ነን፡ ታግለናል ከሚል የአፍ ቃላት ወሬ በስተቀር በተግባር የሚተረጎም ያልሰሩ ሊሰሩም ገና በዚህ በቆየው እድሜያቸው እንክዋን ለወጣቱ ትውልድ ምን እንተውለት ጥሩ ነገር ብለው የማያስቡ ለራሳቸው ብቻ የሚያስቡ ሰዎች ናቸው።
አንደኛ፡ በስብሰባው ላይ ከተገኙት የቤትክርስቲያኑ አባላት የነበራቸው ተሳትፎ ይበል የሚያስብል ቢሆንም፡ በማር የተጠቀለለ መርዝ በውስጥ እንዳለበት ለመገንዘብ ለማንኛችንም ምእመን ነብይ መሆንን አልጠየቀንም ነበር። እነሆ የሚያስደነቀው በአፈ ቀላጤነት በማር የተሸፈነ መርዛቸውን እንድንቀበልላቸው እና ለቀጣዩ አላማቸው ማስፈጸሚያ ይረዳናል ብለው ቀድመው ይዘውት የነበረውን አቁዋም ወይም ወያኔነታቸውን ይዘው ሕዝብ ፊት መቅረብ አሁን ባለው የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ በፍጹም የማይፈቅድላቸው መሆኑን ሲገነዘቡ፡ ስልታቸውን በመቀየር በይፋ ከመቅረብ እና አቁዋማቸውን ከመግለጽ ይልቅ ከእነሱ አቁዋም ውጪ ያለውን ምእመናን ለማማለል (ለማታልል)እና የሚቀጥለውን የቦርድ ምርጫ በራሳቸው ቁጥጥር ስር ለማዋል እና እዛም ውስጥ ሰግስገው ሰርገው ለመግባት የሚያስችላቸውን የመራጭ ድምጽ ለማግኘት ሲሉ ብቻ አሁን የያዙትን ገለልተኛ የሚለውን አቁዋም እያራመዱ ይገኛሉ። ስለዚህ አሁን ለምእመናኑ ማሳሰብ የምፈልገው እነዚህ ሰዎች ወደ ስልጣን መጥተው ከተቆጣጠሩ በሁዋላ የሚፈቅዱትን የሚፈልጉትን ሁሉ ለማስፈጸም እንዲረዳቸው አንደኛ ፡ ቀደም ብለው በመረዳጃው ማህበር ስም ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በሚል ስም እራሳቸውን ሕዝብ ሳይምርጣቸው በስልሳ ሰው ድምጽ ብቻ አርባ አምስት ሺ የሚደርስ በዳላስ ንዋሪውን ኢትዮጵያዊ ከመጤፍ ባለመቁጠር በተለመደው እነዚሁ ጋንግስተሮች ናቸው ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ብለው እራሳቸውን ሰይመው ሾመው ተመቻችተው ያሉት።

ሁለተኛ፡ የሕብረተሰቡ ይሆነውን የሕዝቡን የሆነውን የሬዲዮ ስርጭት በቁጥጥራቸው ስር አድርገው ሕዝቡ እንዳይጠቀምበት እና ሃሳቡን እንዳይገልጽ እና እንዳይገናኝበት፡ እንዳይወያይበት ፕሮግራሙን በሚያስፈጽሙት ግብረአበሮቻቸው የሚፈልጉትን ብቻ እያስተናገዱበት እነዚህም ሰዎች በአሁኑ ሰአት በገለልተኛነት እራሳቸውን ያስቀመጡ ስለሆነ ለዚሁም ከዚህ በላይ ምንም አይነት ማስረጃ ከራሳቸው አንደበት ከወጣው የማንነታቸውን መሰረት ለማወቅ በቂ ስለሆነ ከዚህ ሌላ ማስረጃ አስፈላጊ አይደለም።

ሶስተኛው፡ አሁን በግልጽ በማያስቀምጡት የወያኔን በለሃምሳ ሁለት ገጽ መመሪያ መሰረት ለማስፈጸም ከመቼውም ይበልጥ የተጣለባቸውን እና የተቀበሉትን የወያኔን እንደራሴነት አደራ የተሙዋላ ለማድረግ እና ከወያኔ አለቃቸው የተዘጋጀላቸውን ምንዳ ለመቀበል እጃቸውን ከመዘርጋታቸው በፊት አሁን በእጃቸው በቁጥጥራቸው ስር ሊገባላቸው ያልቻለውን ቤተክርስቲያን በቀጣዩ የቦርድ ምርጫ ተመራጭ ሆነው በመግባት ጠቅላላ ያለንን ሕልውና በሙሉ በገዢው ፓርቲ ፍላጎት እና ውሳኔ በሚመራው ሲኖዶስ የአማራ እና የኦርቶዶክስን አከርካሪ ሰብሬአለሁ በሚል በይፋ በሚለፍፈው ወያኔ ስር ዓት አሳልፎ ሊሰጡን የተዘጋጁ የቀበሮ ባሕታውያን ስለሆኑ፡ የቤተክርስቲያኑ አባላት እራሱን እና ቤተክርስቲያኑን ለማዳን ከነዚህ ተኩላዎች ፡ ከፍተኛ ሃላፊነት ከምንግዜውም የበለጠ እንዳለበት ማስገንዘብ እወዳለሁ። በመጨረሻም እኔ በግለሰቦች በእየቦና ቤቱ በሚወራ የስርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ሰው ሳልሆን ቀደም ብሎ በማሰብ የምናገርና ሃሳቤን ከገለጽኩኝ በሁዋላ የማርም የምቀለብስ ሳልሆን ፡ የማምንበትን በቅድሜያ አስቤ የምናገር መሆኔንም፡ በቤተክርስቲያኑ ስብሰባ ላይ የሰጠሑት ከላይ ያስቀመጥኩት ያላስደሰታቸው ችኩሎች ላስጨብጥ እወዳለሁ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በክርስቶስ ብሎም በልጆቹ ተጠብቃ ለዘለዓለም ትኖራለች!
የኢትዮጵያንና የሕዝብዋን አንድነት በአንድ ሰንደቅ አላማ ስር እግዚአብሄር ለዘላለም ይጠብቅልን።

Saturday, March 23, 2013

ከቅዱስ ሚካኤል ደብር ተቆርቁዋሪ አባላት ከማስረጃ ጋር የተላከ የመጀመሪያ የማንቂያ ደውል እነሆ።


ከቅዱስ ሚካኤል ደብር ተቆርቁዋሪ አባላት ከማስረጃ ጋር የተላከ የመጀመሪያ የማንቂያ ደውል እነሆ።

እንደሚታወቀው የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ደብር በጋርለንድ ቴክሳስ፡ በእግዚአብሄር ሃይልና በምእመናኑ ብርታት ትናንት ከነበረበት ተነስቶ ዛሬ ለደረሰበት ደረጃ መብቃቱ ይታወቃል። ይህ ቤተክርስቲያን በሐገር ቤት በኢትዮጵያ ያለውን የገዢ መደብ ጭምር ያማለለ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ ትኩረት ተሰጥቶት ሐገር ቤት ላለው ጨቁዋኝ ገዢ መደብ መገልገያ እንዲሆን በእጅ መንሻነት ለመስጠትና በምላሹም ተስፋ ያደረጉበትን ጉርሻ ለመቀበል በዝግጅት ላይ ያሉትና ሙሉ ጊዜያቸውን በዚህ ጉዳይ የሚያጠፉ ከዚህም ቀደም በተግባር ጭምር ቤተክርስቲያኑን ወደ ክስ በመውሰድ በመቶሺህ የሚቆጠሩ ወጪ እንዲያወጣ ያደረጉና ያስደረጉ፡ አሁንም አርፈው ለመቀመጥ የተሳናቸው፡ አካላትን ደጋግመን ፡ ደጋግመን በተለያየ መንገድ ብንገልጽም፡ ልቡናውን ከፍቶ ለማዳመጥ የቻለው ጥቂት ወገን ብቻ ከፍተኛ ትንንቅ እያደረገ ቤተክርስቲያኑን ሳያስደፍር እስካሁን ጠብቅዋል። ይህ እየሆነባቸው የተቸገሩ፡ የወያኔ ባላደራዎች፡ በአሁኑ ወቅት በሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋ የቀድሞው የእሴፓ አብዮታዊ ወታደራዊ ፓለቲካ አስተዳደር ቢሮ ካድሬ፡ የዛሬ የወያኔ ምርጥ ሹመኛ በዳላስ፡ ሊቀመንበርነት የሚመራውን "የተባበሩት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የምፍትሄ ኮሚቲ" በሚል ተደራጅተው ከምንጊዜውም በበለጠ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው በቅንነትና በየዋህነት የሚያመልከውን ምእመን ወይም የቤተክርስቲያኑን አባላት፡ ይሁንታ ማግኘት ሳያስፈልጋቸው በማን አለብኝነት እራሳቸውን ሹመውና ተሹዋሹመው፡ ቀደም ሲል በህቡእ ይታገሉ የነበሩት ጭምር ወቅቱን እንደሞትና የሽረት ትግል በመቁጠር፡ እንደቀድሞው ተሸሽገው ከጀርባ ሳይሆን በፊት ሊፈት በግልጽ ከቁጥጥራቸው ውጪ በሆነ ጭንቀት የተነሳ፡ ከወያኔ የተሰጣቸውን አደራና ሃላፊነት ለመወጣት አሁን በስራ ላይ ያለውን የቤተክርስቲያኑን ቦርድ አስወግድው የራሳቸውን ጀሌዎች በውስጡ ለመሰግሰግ ተነገወዲያ እሁድ በሚደረገው ምርጫ ቀዳሚነት የነሱን ሃሳብ ተቀባይ በማድረግ፡ ቤተክርስቲያኑን ያለአባትና ያለ እርሰ ደብር ለማስቀረትና እንደ ከዚህ በፊቱ፡ ያለተቆጣጣሪ ያለከልካይ፡ ሲያዙና ሲናዝዙበት የነበረውን፡ የቅዱስ ሚካኤል ደብረ መሕረትን ሃብትና ንብረት በሙሉ፡ በወያኔ ቁጥጥር ስር ለማስገባት አባላቶቻቸውን በመቀስቀስና በማደራጀት ላይ ይገኛሉ።

በዚህም መሰረት፡ ለቤተክርስቲያኑ መእመናን በሙሉ በዚህ ብሎግ አማካኝነት ልንገልጽ የምንወደው ፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ያለአባት የተመራበት ቀኖናም ሆነ ዘመን የለም። ይህንንም ስንል የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በሁዋላ ደብር ሲገዛም ጀምሮ በአባት እንጂ ያለአባት እንዳልነበረም ልናስታውስት እንወዳለን ። ስለሆነም፡ አሁን የሃይማኖትን ሂደትና የፓለቲካን አሰራር እርስ በእርሱ እያጣረሱ፡ ሊሆን በማይችል መንገድ የገለልተኝነት መርህ በምን ወቅትና በምን ሁኔታ ላይ ተግባራዊ እንደሚሆን የሚያውቅ ማንም የለም ብሎ በሚያምነው ጭፍን አስተሳሰባቸው፡ ሊያስፈጽሙት መሞከራቸው ሳያንስ፡ እኛን ያሳዘነን ለቤተክርስቲያኑ ምእመንና አባላት ያላቸው ከፍተኛ ንቀት ነው። ይሄንን ስንል በቂ መክኒያትና ማስረጃ በእጃችን ላይ ይዘንው። ማስረጃ ስንል የራሳቸውን ቃለ ጉባኤ በአምስት ገጽ የመዘገቡትን ከዚህ ደብዳቤያችን በታች እንድትመለከቱት እናሳሰባለን። የህ አምስት ገጽ ቃለ ጉባኤም እንደሚያስረዳው በግልጽ የስብሰባው የኮሚቲው ሊቀመንበርና ሰብሳቢ በዳልስ ቀደንኛው ወያኔ ሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋን ነው።





Friday, March 8, 2013

WFAA TV 8 ABC: Yeharerwerk Gashaw, Ethiopan Model & Actress helping America

From Teshome abebe youtube
Posted here by Desalegn Danel, Dallas

 
Yeharerwerk Gashaw,the first Ethiopian international model & Actress while helping the Ameriasians children in Dallas. Yeharerwerk, is recognized by America,as the first African for helping the American soldiers' children the Ameriasians as well as American juveniles, with the program she have developed and designed for them to help them with their self-esteem enhancemen and adapt american culture and way of life.

Yeharerwerk Gashaw said in 1989, during tv psa filming for ADL, that she helps American children , in the name of Ethiopia and other African nations where ever Americans are helping in Africa and in a way to thank the American people for helping hungry people of Ethiopia in Tigray.

Anchor john Macca. News video: a courtesy of WFAA (ABC ) and from the collection of Ethiopian Minister of Information 1990.

To learn more about the "Ameriasians children" go to www.mtholyoke.edu There were many factors that could influence the changes in relations between the United States and Vietnam after the Vietnam War. In the beginning, the U.S. showed their insensitivity toward the Amerasians through the Operation Baby Lift. However, after much public criticism of the U.S. government, they eventually became more responsible regarding there past military services. They implemented programs like the Orderly Departure Program and the Amerasians Act in attempting to bring their "forgotten" son and daughters back home. These new immigration laws opened pathways between Vietnam and America, and allowed Amerasians to come to America. But once they arrived in this country, they encountered many unwanted realities that broke their American dreams. They dreamt that they would find their fathers and that their fathers would accept them with wide-open arms. They dreamt that there would be less discrimination and more acceptances in both the mainstream America and Vietnamese communities in America. Instead of believing in their American dreams, they woke up after learning that their fathers do not want them to be part of their lives. And when their Vietnamese family cast aside from them when they lost their value as "tickets" to America. They became, once more, a marginalized group in what was supposed to be their second home. In America, the Vietnamese-Amerasians do not feel better than they felt in Vietnam. They had no identity. Actually, they never had the chance to identity themselves with a specific race. They did not blend in mainstream America because of the minimal education they received in Vietnam and the Philippines. In Vietnam, they were Amerasians, but in America, they were Vietnamese. The same way as in Vietnam, Amerasians have no place to go in this world. The 1960s intervention of the United States in Vietnam did not just prove to the whole world that the U.S. foreign policy was ineffective but also that it was a failure. Along with this failure, they brought home with them an embarrassed case of moral. During the Vietnam War, United States servicemen from all military branches, such as the Army, the Marine, and the Navy, failed their promise at helping to defend and contain the spread of communism in Vietnam. Also, they failed in keeping their military duty professional. In rare cases, they fell in love. In most cases, they lusted for the enemy's women. They fathered many children. And eventually, as their duty came to a close, they abandoned both their "lovers" and children upon returning to the United States. The servicemen were cruel and insensitive lovers. They took no responsibility as a father. To make things sadder, the United States government never admitted that it was their "men's" faults. Rather they indirectly tolerated these actions and figured that their "men" could enjoy some leisure activities while on duty. Of what had happened, there was a question of love and lust for most U.S. servicemen. And it was a question of tradition and betrayal for the Vietnamese women. The War gave many Vietnamese women the chance to break away and liberate themselves. For the first time, they took on employment opportunity outside their family and home. In fact, most women traveled many miles to get out of their rural farming home to the city military base, like Vung Tau, to take on service jobs as "cashiers, waitresses, and maids" (Bass, 14). In some unusual case, some women took on jobs as "bar girls and prostitutes" (Lipman, 17). The latter broke up the traditional Vietnamese women in them. Later, this also made it difficult for Amerasians because of the mothers' "betrayal of nationalism and traditional feminine chastity" (Lipman, 11).
    Loading iconLoading...
    Loading iconLoading...
    Loading iconLoading...
    The interactive transcript could not be loaded.
    Loading iconLoading...
    Loading iconLoading...
    Ratings have been disabled for this video.
    Rating is available when the video has been rented.
    This feature is not available right now. Please try again later.

    All Comments

    Comments are disabled for this video.

    Monday, March 4, 2013

    Samia Nkruma is coming to Dallas!!!!!!!!!!!!


    By Yeharerwerk Gashaw
    Dallas Chapter NBUF one of Founding Members.

    34th NBUF Convention Host Committee Encourages Early Registration
    All Africans & African-Americans are united in Dallas for the frist time by African-American organization NBUF!

     

    Registration now by visiting the NBUF Dallas website and pay for registration using the Pay Pal account. For more information visit NBUF Dallas Website. Or Call Dallas Chapter 972-223-6783
    or e-mail nbufdallas@gmail.com  For special guests? See our Flyer below.
     

     

     

    The “Black United Front” is an organization made up of concerned and committed individuals and organizations that have united to assume responsibility for working and leading the struggle for a better life for them and their children. The Black United Front is a broad-based organization which includes all social, political, religious and cultural sections of the Black Community.