Monday, July 25, 2016

የአማራውን ብሄር ነብስ የማጥፋት ጭፍጨፋን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስደት መንግስት በጥብቅ ያወግዛል

Ethiopian National Government In Exile (ENGIE)


ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የስደት መንግስት
በወያኔ ላይ ይፋ መግለጫ።

ዳላስ ቴክሳስ ዩኤስኤ።
July 23, 2016

ይድረስ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ በኢትዮጵያ ምድር እና ተበታትንህ በምትገኝበት አገር እና ምድር ሁሉ።

በሰሜን ኢትዮጵያ በጎንደር በወልቃይት ጠገኔ እናም በጠለምት ሕዝብ ወገናችን ላይ ሰሞኑን ከመቼውም የበለጠ ሆነ ተብሎ በገፍ እና በግፍ የአማርኛ ተናጋሪው (አማራው) ላይ የተፈጸመውን ግድያ የአማራውን ብሄር ነብስ የማጥፋት ጭፍጨፋን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስደት መንግስት በጥብቅ ያወግዛል።

በመጨረሻም ወያኔ  በጎንደር ወልቃይት ጠገኔ እና በመላው የሰሜን ኢትዮጵያ እና በመላው በተቀረው የኢትዮጵያ ምድር በእየእስር ቤቱ አስሮ የሚያሰቃያቸውን ለእናት አገር ኢትዮጵያ አንድነት እና ዴሞክራሲ ለፍትህ በሰላማዊ መንገድ እየታገለ ሳለ እንደወንጀለኛ እያደነ ያሰራቸውን ጀግኖች ኢትዮጵያውያን በሙሉ ባስቸኩይ እንዲለቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስደት መንግስት በጥብቅ ያሳስባል።

ኢትዮጵያ በነጻነትዋ ታፍራ እና ተከብራ እራሳቸውን ለፈረንጅ : ለአረብ ብሎም ለማንም የበላይነት ሰጥተው አገራቸውን እና እራሳቸውን ሕዝባቸውን ዝቅ በማያደርጉት ኢትዮጵያውያን ሴቶች እና ወንዶች ልጆችዋ ተከብራ እና ታፍራ ለዘለዓለም ትኑር!


                  

Email yehar9@aol.com Phone number 214-642-0394

Monday, June 20, 2016

Ethiopatriots:

የኢትዮፓትሪዎትስ ድህረ ገጽ 
እና አንድነት ኢትዮጵያ ሬድዮ ከሲውድን ብቸኞቹ ያለምንም የግል ጥቅም እና ገንዘብ ከማንም ሳይቀበሉ በግል ገንዘባቸው ወጪያቸውን እየሸፈኑ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን ከትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ድርጅት እና ግብረአበሮቹ መዳፍ ነጻ ለማውጣት የሚታገሉ ናቸው።

ኢትዮፓትሪኦትስ እና አንድነት ኢትዮጵያ ሬዲዮ አዘጋጆች እና አቅራቢዎችን ልዩ የሚያደርጋቸው በአለም ውስጥ በየአገሩ ካሉት የኢትዮጵያይዋን ሶሻል ሚዲያዎች : ለገንዘብ አይምሮአቸውን ያልሸረሸሩ : ሕሌናቸውን ለገንዘብ ያልሸጡ ደንበኛውን የኖረውን የኢትዮጵያዊነት ቆራጥ ሃሞትን የታደሉ መሆናቸው ነው። ሌሎቹ በሙሉ የመኖርያ ገቢያቸው የልጆቻቸውም ማሳደጊያ እና ያደረጉ ናቸው :: የአገሪቱን መከፋፈል እናም የሕዝቡን መታሰር ፡ መቁሰል ፡ መገደል ፡ መታራድ በመጠቀም ለገቢያቸው በሚጠቅማቸው መልክ በተለያየ መልኩ የሬድዮ ፡ የዌብሳይት ፡ ዩቱብ ቴሌቪዢን እያሉ በማቅረብ ጭምር ገንዘብ መሰብሰቢያ በማድረግ በግፍ ከወያኔ ያላነሰ የሕዝቡን ም እየመጠጡ የሚገኙ ናቸው።

Wednesday, March 9, 2016


Honoring Outstanding Ethiopian Journalists International Committee U.S.A. (HOEJICUSA)
    







International News Release
March 9, 2016
Dallas, Texas

Honoring Ethiopian Journalists,
Ethiopia Andnet Radio Program,
www.ethiopatriots.com, Stockholm, Sweden .
Exiled journalist Girum Teklehaimanot, Yemen,
for informing our people with truthfulness, accountability, impartiality, accuracy (code of ethics) and upholding the highest journalistic standards. 

OEJICUSA, founded legally, by Yeharerwerk Gashaw, in 2014. 
OEJICUSA, is recognized by professional journalists' Associations in US & internationally. Our mission is to motivate Ethiopian journalists and educate the public the importance of transparent journalism within the Ethiopian society. 

Committee Memebers and Advisers
Dr. Mankelkelot Hailessilase,
Dr. Arega Demeke,
Ms.Tsehaynesh Ayele,
Dr. Hailu Tekalegn,
Ms.Genet Gutema,
 Mr. Anteneh Meshesha,
Engineer Belete Shewamen,
Dr. Haile Araya,
Editor Washington Smith, 
Col. Dawit Abayeneh,
Dr. Girma Gizaw,
Mr. Ezra Kassa,
Mr. Mesele Kelel, 
Ato Gebriel Bizuneh,
Dr. Abeba Fekade,
Mr. Mekete Workneh, 
Weyzero Etetu Gudeta,
Weyzero Wude Adgeh,
Shambel Ashebr Gebre, 
Dr. Worku Zeray,
Journalist Merlin D. Brown,
Dr. Blay Blay,
Getachew Reda, 
Anchor and Reporter Elizabeth Newman, 
Publisher Alexander Smith,  
Journalist Ron White Gordon,
Reporter Janette Ayangma ,
Yeharerwerk Gashaw,
Dr.Yerga Gutema Hunde,
 Journalist Chuma Okali,
Journalist  John W. Oliver.
Ms. Tsehai Bekele.


The following are the Award pictures.




Friday, February 5, 2016

ከዚህም ከዛ። ኢትዮጵያን ለማጥፋት ይሄ ሁሉ ትልቅ ትግል?

ከዚህም ከዛ።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ፡ በአገሩ እና በስሙ ስለሚደረገው ማንኛውም ተግባር ሁሉ የማወቅ መብት አለው። አንድ ቦታ ላይ ብቻ ያተኮረ አይምሮ በዛሬ ጊዜ ዋጋ የለውም። የኢትዮጵያ ጠላቶች ብዙ እና በብዙ አቅጣጫ ስለሚመጡ ወዳጅ መስሎ የሚቀርበውን ጠላትንም ማዳመጥ እራስን ለማዳን የሚጠቅም አንዱ ትልቁ የመጀመርያው መነሻ እና በተጨባጭ መረጃ ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች ያለውን አጭረ መግቢያ ከቪዲዮች ጋር በማጣመር እነሆ።

በአገራችን ፡ በስማችን ግለሰቦች እየተነሱ የሶሻል ሚዲያን እየተጠቀሙ ሊበታትኑን ብዙ ሰርተዋል አሁንም ቀጥለውበታል ። እንደውም በባሰ መልኩ ቁዋንቁዋ እየቀያየሩ ስፓንሰር በሚያደርጉዋቸው የወያኔ መንግስት ፡ የአረብ እና የአውሮፓ በሚሰጥዋቸው መመሪያ እና ገንዘብ መሰረት ማለት ነው። ከዚህ በታች ያሉትን ቪዲዮዎች ስናይ ሃቅም ፡ ውሸትም፡ በፓለቲካ ስም  ነጋዴነትን ፡ ወሮበላነትን ፡ ከስልጣን ላለመወረድ ትግልን፡ ስልጣን ላይ ለመንጠልጠል በውሸት፡ አስመሳይነትን ፡ ጥላቻን ፡ ወገናዊነትን ፡ በሃይማኖት ስም መነገድን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ አረብነትን ማብለጥን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይበልጥ ብሄርን ፡ የመሳሰሉትን ሁሉ በአሜእሪካን ፡ በአውሮፓ ፡ በአፍሪካ እናም በካናዳ ከያሉበት ሁሉ በመጠራራት ጭምር እንደምታዳምጡት አገር ለመጥቀም ሳይሆን እራሳቸውን ለመጥቀም ሲሉ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን በምታዩት መልክ በማበጣበጥ መከፋፈሉ በተግባር እንዲውል  የሚያናፍሱ ኢትዮጵያውያን ወንዶችን እናያለን።  እዚህ ላይ ሂትለርን  ማሰብ ይኖርብናል ። ይሄውም እንግሊን ከኢራክ ለማስወጣት የተጠቀመው የሃይማኖት መሪ ጀርመን ወስዶ ሬዲዮን ስርጭት አዘጋጅቶ አያቶላው በአረብኛ እንዲያነቡ ተደርገው ነበር። የኛዎቹም በተለያየ የኢትዮጵያ ቁዋንቁዋ በብሄራዊ ቁዋንቁዋ ጭምር የሚያስተላልፉት ከዚሁ የተለየ ሳይሆን ከዛ የቀጠለ መሆኑን ነው።  ሂትለር ስል ፡ የአሜሪካን ድምጽ ሬድዮ ፡ የእንግሊዙ ቢቢሲ እና የጀርመኑን ዲደብልዩ ጥሩ የፓለቲካ እና የመከፋፈል ፡ በተለያየ ቁዋንቁዋ በእያገሩ የሚያዳምጣቸውን ሁሉ ሕዝብ አይምሮን የማወናበጃ የሚፈልጉትን መልክታቸውን የማሳመኛ ምሳሌዎች ነው ።

ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ በመድሃኒትዓለም ሃይል እና በሃቀኛ ልጆችዋ ከወያኔ እና ከአወናባጅ ነጋዴ የፓለቲካ ድርጅቶች መዳፍ ነጻ ይወጣሉ።
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!



Friday, January 8, 2016

The Best Ethiopian Journalists Award 2015 Nominees, Present By Honoring Outstanding Ethiopian Journalists International Committee U.S.A. Dallas, Texas. Legally registered and recognized In USA. Our goal is to motivate and educate journalists and the public in the importance of transparent journalism within the Ethiopian society.

International Press Release

Journalists, of the year 2015 in various categories 

Multi-choice Awards final Nominees are listed below.

Congratulations to all journalists and programs directors. The winners will be voted soon up on by committee members, professional international journalists from around the glob:


Mr. Worku Mola, YeEthiopia Andenet Radio

Ms. Martha Tsegaw, SBS Radio, Australia
Mr. Girum Teklehaimanot, a Free lance and exiled journalist, Reporting from Yemen War zone.Mr. Tekola Worku, YeEthiopia Andenet Radio 

The Best Ethiopian International broadcasting Programs Award final Nominees are,  
1.Andenet Radio, Stockholm, Sweden.
2.http://ethiopatriots.com, Stockholm, Sweden.
3.Ethiopian Semay,  San Jose, California.

 

Journalist Kassahun Seboqa, was the fist  recipient of our organization's award in 2014 "Man of the Year 2014"  



SBS congratulates Kassahun Seboqa on receiving "Man of the Year 2014" and the SBS Amharic Radio program as "Best International Ethiopian Radio Program" award. Kassa honored by Ethiopian Unity People's Voice Congress, DFW Ethiopian Community & Ethiopian Women for Peace and Democracy, DFW Ethiopian Community Blog, and Honoring Outstanding Ethiopian Journalists International Committee USA.

(Image - Gonzalo Lopez (L) Program Manager and Kassahun Seboqa (R) Executive Producer of the SBS Amharic Program - Photo by Ibrahim Mohamed)

Friday, January 1, 2016

በአውስትራልያ ያለው የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር ችግር : በዳላስ ፡ ቴክሳስ በአሜሪካን አገርም በጣም እያስቸገረን ያለ ነው።

WHAT IS TO BE DONE TO REFORM THE ETHIOPIAN COMMUNITY ASSOCIATION OF VICTORIA?
http://www.sbs.com.au/yourlanguage/amharic/en/content/what-be-done-reform-ethiopian-community-association-victoria-pt-1http://www.sbs.com.au/yourlanguage/amharic/en/content/what-be-done-reform-ethiopian-community-association-victoria-pt-1







ከጥቁር አንበሳ ዘብ ለኢትዮጵያ የነጻነት ግንባር ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የቀረበ ጥሪ!

TA

http://ethiopatriots.com/sound/Tikur-Anbesa-Tor.mp3http://ethiopatriots.com/sound/Tikur-Anbesa-Tor.mp3   


ካሳ ከበደና የሻእቢያ ኮሶ ! ከጋዘጠኛ ደምስ በለጠ (Kassa Kebede Koso)

http://ethiopatriots.com/pdf/KassaKebedeKosoNovember22.pdfhttp://ethiopatriots.com/pdf/KassaKebedeKosoNovember22.pdf

Ethiopian Andnet Radio Stockholm Sweden Interview with W/O Yeharerwerk Gashaw

"በካሳ ከበደ እና በብርሃኑ ነጋ ግንቦት 7 የተደገሰው ጥሪ ላይ ከተገኙት ፡ ከፕሮፌሰር መስፍን  ወልደማሪያም ሌላ ፡ በሙሉ በኢትዮጵያ ሳንባ የሚተነፍሱ አልነበሩም።"

የሐረርወርቅ ጋሻው።

HAGhttp://ethiopatriots.com/EthioAR/Ethiopia-Andnet-YEAHREWORK-GSHAW%20interview20151122-1700.mp3http://ethiopatriots.com/EthioAR/Ethiopia-Andnet-YEAHREWORK-GSHAW%20interview20151122-1700.mp3