Thursday, May 21, 2015

ወይዘሮ ዊንዲ ሸርማን የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንዲጠይቁ ደብዳቤ አቀረብን። (Wendy Sherman)


ከኢትዮጵያ አንድነት የሕዝብ ድምጽ ምክር ቤት
       አጭር መግለጫ።

ወይዘሮ ዊንዲ ሸርማን የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ እንዲጠይቁ ደብዳቤ አቀረብን።
(Wendy Sherman)"Ethiopia is a democracy that is moving forward in an election that we expect to be free, fair and credible and open and inclusive in ways that Ethiopia has moved forward in strengthening its democracy. Every time there is an election it gets better and better."

መላውን የኢትዮጵያን ሕዝብ እና አሜሪካን ዜግነት ያለውን ጭምር ወይዝሮ ዊንዲ ሸርማን ይቅርታ ይጠይቁ በሚል ጥያቄ በደብዳቤ ቀርቦላቸዋል በትናንቱ እለት። ደብዳቤውን ያቀረብነው የኢትዮጵያ አንድነት የሕዝብ ድምጽ ምክር ቤት (የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስዴት መንግስት)በሚል የሚታወቀው ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ሴቶች ለሰላም እና ዴሞክራሲ የመጀመርያው ድርጅት በአሜሪካን በሕጋዊነት በ1986 በአሜሪካን አቆጥጠር በዳላስ የተቁዋቁዋመው ሲሆን የአሜሪካን ሲቪል ራይትስ ሙቨመንት ድርጅትን በተለመደው በማስተባበር ነው። ደብዳቤውን በሁላችንም ስም ወስደው ያቀረቡት በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ ሶስት የሲቪል ራይት ሙቨመንት ድርጅት ተወካዮች ማለትም አፍሪካን አሜሪካን እና የድርጅታችን አባል ንዋሪነታቸው በዲሲ ናቸው። የሲቪል ራይትስ ሙቨመንት መሪዎቹ ለረጂም ጊዜ በኢትዮጵያ የእኩልነት እና ዴሞክራሲ መንግስት እንዲወለድ አብረውን በመስራት የሚታወቁ ናቸው።

አክለንም 6 ጥያቄዎች አቅርበናል ይሄውም በወይዘሮ ዊንዲ አማካኝነትን የሚፈጸሙ ባስቸኩዋይ በሚል። የፓለቲካ እስረኞች በሙሉ እንዲለቀቁ ቀጥሎም  በከተማ ልማት ስም ገበሬውን እና ንዋሪውን እያስነሱ ሜዳ ላይ ሲጥሉት ከእነልጆቹ ፡ አላስችል ብሎት ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ የወያኔን የመንገድ ልማት አልቀበልም ባለው ከሕዝቡ አብራክ በወጣው ተማሪላይ ኦሮሞነህ ተብሎ የተደረገውን የግፍ ግድያ ወንጀል መሆኑን እና የኢትዮጵያ ሕዝብ  እንደማይረሳው በመግለጽ ፡ ከሞት ተርፈው በእስርላይ የሚገኙት ወንጀለኞች ሳይሆኑ ፡ እራሱ ወያኔ የኦሮሞ ክልል ብሎ ባሰመረው ወሰን ላይ ብቻ ተመርኩዘው ለገበሬው እና ለአካባቢው ንዋሪ ለሆነው ፡ ለወለዳቸው እና ላሳደጋቸው ሕዝብ መብት በመቆማቸው፡ በግፍ መሬታቸው አይነጠቅም ማለታቸው እንደወንጀል ተወስዶ የታሰሩ በመሆናቸው ይለቀቁ ባስቸኩዋይ የሚል ይገኝበታል።  ኢትዮጵያ በሃቀኞች ልጆችዋ በአንድነትዋ ተጠብቃ ለዘላለም ትኑር። ትግሉ ቀትልዋል!

ሊቀመንበር
የኢትዮጵያወርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው።

http://www.bbc.com/news/world-africa-32804267?SThisFB&fb_ref=Default

Thursday, May 14, 2015

ከሊብያ የታሰሩትን አስፈሪ ቦታ የነበሩትን ብናስለቅቅም ፡ አሁንም ገና የታሰሩ ስላሉ ለማስፈታት እየታገልን ነው። በየኢትዮጵያወርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው።


Worldwide Ethiopian Refugees' Advocate Group USA
Dallas, Texas USA (Founded in 1983 in Dallas, Texas)
Phone # 214-642-0394
email: yehar9@aol.com

ማሳሰቢያ
ከሊብያ መንግስት ጋር አሁንም ቀጥሎ እየተሰራ ያለ ስዴተኛውን ወገናችንን የሰው ልጅ ክብር እና መብቱን ለማስጠበቅ ያላለቀ እናም ቀጣይነትም ጥረት እየተካሄደ በመሆኑ አንዴ ሁኔታዎች እስኪቁዋጩ ፡ ጉዳይ አስፈጽሞ ዞር ማለት ሳይሆን የዲፕሎማስይ ግንኙነት ሕዝባችን እንዲኖረው ጠንካራ ስረመሰረት መጣል አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ይሄውም በአረቦቹ መሪዎች እና በባለስልጣኖች አካባቢ። የአንድ አገር ሕዝብ ወይም ፓሊስ ሰዎችን የሚያከብረው ወይም የሚጎዳው የአገሩ መንግስት የተባለው በሚሰጠው መመርያ ነው እንደሚታወቀው።
ስለሆነም ለሊቢያ መንግስት ፡ አምባሳደር እና የጦር መኮንኖች እና ባለሌላ መእርጎች ጭምር በ ስላደረጋችሁት መተባብር እና ግብጽንም አስተባብራችሁ ኢትዮጵያይዋን ባለፈው ታስረው የነበሩትን ስለረዳችሁ ሁላችሁንም እናመሰግናለን። ይሄውም በኢትዮጵያውያን እና በሎብያ ህዝብ መሃል አዲስ መቀራረብን የሚከፍት መእራፍ ነው ብለን እናምናለን።

በመጭረሻም እላይ ከፍ ብሎ ስሙ የሚገኘው ድርጅት እና ኮሚቲው በጠየቀው መሰረት ጊዜያዊ መታወቅያ እና የይለፍ ወረቀት አሁንም በሊብያ ለሚገኙት ኢትዮአጵያ ስዴተኞች እንዲሰጥ በተጠየቀው መሰረት እንዲሰጣቸው እንደምታደርጉ ተስፋ እናደርጋለን።
በሚል ብትጽፉ ሕዝቡ እራሱ ለሕዝቡ ሲቆም እራስን አክብሮ ማስከበር በመሆኑ አስፈላጊነው።

በዚህ አጋጣሚ አንዳንድ ወገኖች ኮሎኔል ጋዳፊ በይፋ ጋብዘውኝ ለአፍሪካ አንድነት ታጋይነቴን መነሻ በማድረግ ብሎም ድራግ አፍሪካ አያስፈልጋትም በሚለው አለም አቀፍ ዘመቻዬ፡ ዛሬ በዚህ ፌስቡክም ላይ ያላችሁት ወንድሞቼ በተለይ ለረጅም ጊዜ የማውቃችሁ ስህተት ነው ብላችሁኝ ነበር። አንዴ ብሳሳት እንዴት አራት ጊዜ ግብዣቸውን ወድቅ አደርጋለሁ። ሆኖም ያሁሉ ዶኩመንቱ አሁን ጠቅምዋል። ይሄውም ተቀባይነቱን በሊብያ ሽግግር መንግስት በኩል ቶሎ ለማግነት እና እምነትም ለመጣል ከማስቻሉም በላይ እንደሚታወቀው ይሄ በግማሽ ጎኑ የቆመው መንግስት ትልቅ እርዳታ ይፈላግል በተለይም የአሜሪካንን ኮንግረስ አስመልክቶ የፈለጉት ወታደሩን ማስታጠቁን እግቡ ለማድረስ። ስለሆነም እነሱ ወገኖቼን ከረዱልኝ እኔም በርኮንግረስ በዋይት ሃውስ እናም በሴነት ጭምር በተገኘው እተባበራለሁ። ጋዳፊን ደጋፊብሆን ኖሮ ወይም የነደፉት የአፍርካ ወጣት ፕሮግራም አለም አቀፍ ሊቀመንበር 0 ቀርቼ ነበር ወገኖችን አስመልክቶ። አምላክ ንቁ ስላደረገኝ በሚያሳየኝ በትክክሉ እንጆ ብዙዎች በሚያዩት ስህተት ስለማልሰለፍ ለገንዘብም ሕሌናዬን እና አፍሪካን ስለማልሸጥ ኤትዮጵያዬንም አመሰግነዋለሁ። ገንዘብ ጋዳፍንም ይሁን ሳዳም ሁሴንን አላዳነም ። የአጼ ቴዎድሮስን እጣ እመናለሁ ለምን ዘለአላማዊ ክብር ነው ለሌላው መድማት መሞት።
ምስጋና መላኪያ ኢሜል አድራሻ እንደሚከተለው ነው። 

Ambassador ኢብራሂም ደባሺ (Dabbashi), in New York, svc.libyamission@gmail.com
Phone # 212-752-5775.
Libyan Charge d' affairs Mr. Wafa Bugaighis in washington D.C. aujalimedia@gmail.com
Phone # 202-944-9601

በአድማ ሊብያ የታሰሩትን ለማስፈታት የተደረገው ጥረት የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዲያሳትፍ አስበን ያወጣንውን መግለጫ ቀደም ሲል በግል ጥላቻ እና በፓለቲካ ልዩነት ላይ ቂም በቀል ይዘው በአድማ የወገኖቻችንን ድምጽ አፍነው በተለመደው ያላወጡትን ድረገጾች እናም የሬድዮ ፡ የዩቱብ ዜና ማሰራጫቸው ጭምር ከእነስማቸው በቅርብ ይወጣል። ሕዝብ እነዚህን መሰሪዎች በደንብ እንዲያውቃቸው ይደረጋል ከመቼውም ይበልጥ። ወገን ታርዶ ደሙ እንደጎርፍ ጎፈሶ እራሱ ተቆርጦ በሜዳላይ እንዳልተጣለ ሰበር ዜና እያሉ እንዳላወሩ የተቀረውም ያየመታረድ እጣ ሳይደርስበት እናድነው ለሚል ጥረታችን ለሊብያ መንግስት ያቀረብነውን የወገኖቻችን መፈታት ጥያቄ ለመጀመርያ ጊዘ ለሊብያ መንግስት የቀረበውን ከምንም ሳይቆጥሩ የወገንን ነብስ በቂም በቀል በግል ላቻ ላይ ተሞርኩዘው የተእቱት በገደሉም ኖሮ ሰው አላወቀብንም ብለው በተለመደው ድርጌታች ደስ ብልዋቸው ሊተኙነበር። አምላክ ደግነው ጥያቄያችንንም አምላክ ሰማ የሊብያም የሽግግር መንግስት። ሰዎቹም ተፈቱ። ምንም እንክዋን ኤጅብት ሰንደቅ አላማዋን አሲይዛ የፓለቲካ መጠቀሚያ ብታድርጋቸውም ዋናው ነገር ነብሳቸው ተርፍዋል።
ሆኖም ከእነዚህ ብዙ ታጋይ በፋሽስትነት ከሚያውቃቸው መሃል የብዙሃኑ ኢትዮጵያዊ የተለመደው እርህራሄ ያላቸው እና ትክክለኛ የሶሻል ሚዲያ ስርአትን ለግልጥላቻቸው እና ቂም በቀል መወጫ በማድረግ የማያምኑት ኢትዮፓትርዮትስ ዳትካም የየመኑንም ስዴተኛ የስም ፊርማ ዘመቻችንን እናም ከዛ በሁዋላ ያወጣንውን በሊብያ እንደለቀቁ የጨመርውን ጥያቄያችንን እና ህዝቡ ሊሳተፍ እንዲያስችለው ወገኑን በሊቢያ ይረዳ ዘንድ መግለጫችንን በሚገባ አውጠዋል። እናመሰግናቸዋለን ።
እነማን ከእኔጋር እንደተሰለፉ ከዚህ ብታች እነሆ። እነዚህ ዝምብለው በማናውም ቦታ ብቅ ጥልቅ የሚሉ ሳይሆን ቆጥ ኢትዮጵያውያን የግምባር ሰጋ ስለገራቸው ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ አንድነት እና የእኩልነት መብት በመታገል : በማታገል ብዙ የለፉ እና እነዚህ ከላይ የጠቀስኩዋቸው ከሃዲ ጨካኞች እና ግብረአበሮቻቸው ፈጽሞ አንድ አስረቸው እንክዋን በኢትዮጵያዊነት ሚዛን ሲመዘን የገለባ ያህል እንክዋን ተደምረው ቀል ከመሆን ሌላ በተግባር ከብደው አይገኙም። ምስጋኔ ስማቸው ከዚህ ታች ላለው እህቶቼ ወንድሞቼ በጣም የከበደ ነው የእናት አገራችንን የኢትዮጵያን እና የሕዝብዋን ክብር አክብረው ስለሚያስከብሩ። አምላክ እድሜ እና ጤናቸውን ያርዝመው። የሚመኙትን የኢትዮጵያን እና የሕዝብዋን ሰላም እና አንድነት ያሳያቸው። አሜን።
ከምሳጋና ጋር፡
የሓረርወርቅ ጋሻው ሊቀመንበር።
ኮሚቲችንያ ስምዝርዝር ፡
የኢትዮጵያውርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው።
ዶክተር ማንከልክሎት ሃይለስላሴ ዋሽንግተን ዲሲ።
ዶክተር ጋሹ ሃብቴ አርካንሳስ።
አቶ ነብዩ ዳምጤ ዳላስ ቴክሳስ።
አቶ መሰለ ከለል ዳላስ ቴክሳስ።
ዶክተር አበባ ፈቃደ ዋሺንግተን ፡ዲሲ::
ዶክተር ተዘራ ጸጋዬ አትላንታ።
ወይዘሮ ጸሃይ በቀለ አትላንታ።
ዶክተር አረጋህኝ ሴፉ መንፊስ።
ወይዘሮ ንግስት ተወልድ ዳላስ።
ሻምበል አሸብር ገብሬ ዋሽንግተን ዲሲ።
ዶክተር ለማ ክብረት ዋሽንግተን ዲሲ
ሻምበል ሰለሞን ጋዲሳ ዳላስ ቴክሳስ።
ድል ያደርጋል;; ዋሽንግተን ዲሲ።
አቶ እዝራ በለጠ ላስ ቬጋስ ነቫዳ።
ውዴ አድገህ ዳላስ ቴክሳስ።
ሃይሌ ካሳ ሲዊስ።
ደምመላሽ ግርማ ስዊስ።
ጌታቸው እረዳ ሳንሆዜ ካሊፎርኒያ።

ከሊቢያ የታሰሩትን ብናስፈታም፡ እንዳይፈቱ ሳቦታዥ የሰሩ ሶሺያል ሚዲያ እና የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ የመረዳጃ ማሕበራት።

በሊብያ ታስረው የነበሩትን ለማስለቀቅ ባደረግነው ትግልላይ
ሳቦታዥ ያደረጉ የግኖብት 7 ስምንት ቀኝ ክንፎች እነሆ ከዚህ በታች።
ይድረስ ለመላው ኢትዮጵያዊ ስዴተኛ እና ለሚወድህ ብዙሃኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ።

ማየት ማመን ነው።
ከዚህ በታች ያለው በወንድማችን በአቶ ጌተቸው እረዳ የተደረገውን ትግል ተመልከቱ። ከዛ ቀጥሎ
በእኔ የቀረበውን አንብቡት ብርታቱን ይስጣችሁ። ሴት መሆን በኢትዮጵያዋይን ጀግኖች መሃል ክብር ሲሆን በወሮ በሎች መሃል ደግሞ ወጥሮ እነሱን አይቀጡ ቅጣት መቅጣት ጀግንነት ነው። ወንዱ እኩ ይደበቃል ይሰድቡኛል እያለ። ለወግን ለአገርህ ክብር መቆም ይሻላል ወይም የፋሽስቶችን ስድብ ፈርተህ መሸማቀቅ? ቢሰድቡህ ታዲያ ምንድነው ወንዱ በጦርነት ሜዳ ተረፍርፎ የለም ወይም በስሜን በደቡብ ኢትዮጵያ? ከቀድሞው የኢትዮጵያ ጥሮሃይሉች ጀግኖች ጠይቀህ ተረዳ እነዚህ እያወቅህ ስለእነሱ የምትቆም የፓለቲካ አክቲቪስት ነኝ የምትል ሁሉ ልታፍር ይገባሃል።

From: getachre <getachre@aol.com>
To: yehar9 <yehar9@aol.com>
Sent: Mon, May 4, 2015 12:03 pm
Subject: Fwd: Worldwide Ethiopian Refugees' Advocate Group የኢትዮጵያ ስዴተኞችን አስመልክቶ ጥበቃ እንዲደረገላቸው ከሊቢያ መንግስት ጋር መነጋገር ጀምርዋል።

Yeharer, here is what I send them this morning requesting response from each of the editors indicated on this forwarded email. please forward this to the petition members also. please read my letter below on this email.
Thanks Getachew Reda

-----Original Message-----
From: getachre <getachre@aol.com>
To: getachre <getachre@aol.com>; editor <editor@ethiomedia.com>; editor <editor@addisvoice.com>; webmaster <webmaster@assimba.org>; ethiolion <ethiolion@ethiolion.com>; addisdimt <addisdimt@verizon.com>; ethiopatriots1 <ethiopatriots1@gmail.com>; ecadf <ecadf@ecadforum.com>; webmaster <webmaster@nazret.com>; media.emf <media.emf@gmail.com>; zehabesha <zehabesha@yahoo.com>; henocka2001 <henocka2001@yahoo.com>; ethrev <ethrev@gmail.com>; shengo.pr <shengo.pr@ethioshengo.org>
Sent: Mon, May 4, 2015 9:59 am
Subject: Re: Worldwide Ethiopian Refugees' Advocate Group የኢትዮጵያ ስዴተኞችን አስመልክቶ ጥበቃ እንዲደረገላቸው ከሊቢያ መንግስት ጋር መነጋገር ጀምርዋል።

May,04/2015
ከላይ በየአድራሻችሁ ለተመለከተው ሚዲያ አዘጋጆች በሙሉ፡
ይህ ደብዳቤ ለሁለተኛ ጊዜ መልስ ከናንተው ለማግኘት የተጻፈ ነው። ካሁን በፊት በሊቢያ እና በየመን ላሉ ኢትዮጵያዊያን ወገኖች ከሞት ለማዳን ሲባል የመጀመርያ ኢትዮጵያዊት የዓለም አቀፍ ሞዴል ባለሞያ፤በአሜሪካ የፊልም ተዋናይት፤አፍሪካ ነክ ሰብአዊ መብት ተሟጋች፤ እና የሴቶች ማሕበራዊ ነክ እንቅስቃሴዎች አጎልባች በሆነቺው በወ/ሮ የሐረር ወርቅ ጋሻው አነሳሽና መሪነት ከጐኗም ጥቂት አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊን ተሰባስበን እነኛ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችንን ከሞት ለማዳን እንዲያመች ተብሎ ለሁለቱም አገሮች በየሐረር ወርቅ ጋሻው በኩል በተለይ ከሊቢያ ባለሥልጣኖች ጋር የቀጥታ ግንኙነት በማድረግ ባደረገቺው ተከታታይ ውይይት፤ ለማጠናከር ድግፋ ሆኖ የጉዳዩ አሳሳቢነት ለማሳየት ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በተቻለ መጠን በብዛት ፈርመው እንዲልኩ ተብሎ በተወሰነው መሰረት፤ የሚፈለገው የወገኖች ፌርማ በብዛት ለማግኘት እንዲያመች ታስቦ ወደ ድረገጻችሁ ልክን ትብብራችሁ እንድታሳዩ መጠየቃችን ይታወሳል። የተላከውም በኔው በጌታቸው ረዳ ኢመይል በኩል ነበር።
ሆኖም አሲምባ.ካም አንድ ጊዜ ብቻ ሲያወጣልን፤ የሊቢያውን አላወጣውም።ኢትዮፓትርዮትስ.ካም የሚፈለገውንሁለቱም ጊዜ ትብብሩን አሳይቶናል። እናመሰግናለን።ከነዚህ በቀር ሁላችሁም ትብብራችሁ ለነዚህ ወገኖች ነፍጋችሗል። ለምን መተባበር አንዳልፈለጋችሁ መልስ እንሻለን። መቸም ቢሆን የፖለቲካ ልዩነት ቢኖረንም፤ በነዚህ ወገኖች አንዲህ ትጨክናላችሁ ሚል ግምት በኔ በኩል አልነበረኝም። ሆኖም ይህ የማሕበራዊና ሰብአዊ ነክ ትብብር መንፈግ ሲከሰት የመጀመሪያ አይደለም (በሳውዲ ቀውስ ጊዜም ታይቶ ነበር)። አንደገና ዛሬም ተደግሞ ስመለክት “የሰው ልጅ ምን ያህል በጥላቻ ‘ኣሲድ’ እራሱን አንደቦረቦረ ስገነዘብ እጅግ ላገሪቷና ቢላዋ ባንገታቸው ተጋድሞ እርዳታ ለጠየቁን ወገኖች ከልብ አዘንኩኝ”። ይህንን በሚመለከት በሚቀጥለው ሰሞን ታሪክ እንዲዘግበው ለሕዝብ የሚነበብ ትችት ከማቅረባችን በፊት ለናንተው ማሳወቅ ተገቢ ሆኖ ስላገኘነው፤ የተላከላችሁ የፊርማ ማሰባሰብ ‘ፐቲሽን’ በድረገጾቻችሁ ለመለጠፍ ለምን ትብብራችሁ አንደነፈጋችሁ መልሳችሁ ባስቸኳይ እንድትልኩልን እንጠይቃለን።
አመሰግናለሁ
በኮሚቴው አባሎች ስም
ጌታቸው ረዳ (የኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ አዘጋጅ)

getachre@aol.com
-----Original Message-----
From: getachre < getachre@aol.com>
To: editor < editor@ethiomedia.com>; editor < editor@addisvoice.com>; webmaster < webmaster@assimba.org>; ethiolion < ethiolion@ethiolion.com>; addisdimt < addisdimt@verizon.com>; ethiopatriots1 < ethiopatriots1@gmail.com>; ecadf < ecadf@ecadforum.com>; webmaster < webmaster@nazret.com>; media.emf < media.emf@gmail.com>; zehabesha < zehabesha@yahoo.com>; henocka2001 < henocka2001@yahoo.com>; ethrev < ethrev@gmail.com>; shengo.pr < shengo.pr@ethioshengo.org>
Sent: Sat, Apr 25, 2015 2:32 am
Subject: Worldwide Ethiopian Refugees' Advocate Group የኢትዮጵያ ስዴተኞችን አስመልክቶ ጥበቃ እንዲደረገላቸው ከሊቢያ መንግስት ጋር መነጋገር ጀምርዋል።
Help!!!!!!! Help!!!!!! Help!!!!!!!! "Voice of the Ethiopians in Libya"
Please post the attached petition on your websites for Ethiopians to participate on the petition to save Ethiopians in Libya from the barbaric slaughter going on.
Thanks.

ከዚህ በታች ያለው በእኔ በየኢትዮጵያወር-የሐረርወርቅ ጋሻው የተጻፈ ነው
በመጠኑም ቢሆን በሃቀኛ ለአንድነታችን እና የአገራንን አንድነት ብሎም ለዴሞክራሲ ሳናቁዋርጥ ስንታገል የኖርን እና አሁንም ያላቆምን በሕይወት እስካለን የማናቆም እና በተመሳሳይ በማስመሰል በውሸት ሕዝቡን የገቢምንጭ ካደረጉት ማለትም ወሮ በሎች ጋር ልዩነታችንን ግልጽ አድርጎ ያስተምራል።

ለእናንተ ለወገኖቼ ለጨዋዎቹ እንዲሁም ሳይገባችሁ ጉዳዩ እንክዋን ሃሳባችሁን በስድብ ለሁሉም ነገር ለምት መልሱት ነው። ስድባችሁን ባላነብም ጨዋዎቹ አይምሮአቸው ሰፋ አድርጎ በሚያስበው በሰጡት መልስ ላይ ነው። እኔ ለራሴ ምንም አልፈልገም። መታወቅም የስለቸኝ እና እንዳልታወቅ እንክዋን ብፈልግ ፡ እንዳልታወቅ መሆን አልችልም በብዙ ጥሩ ነገር በመታወቄ። በተለይም መታወቄን ለእኔ ለግሌ ሳይሆን ለወገኔ እና ለአገሬ ጉዳይ ማስፈጸሚያ ተሰሚነት እንዲኖረው መጠቀሚያ እራሴን በማድረጌ። የአገር እና የሕዝብ ጠላቶችን እነመለስን ወያኔን አንቀጽ 37 ትክክል አይደሉም ብዬ እቁዋቁዋማቸዋለሁ ሳላቁዋርጥ አንድም ቀን። ታዲያ ብርሃኑ ነጋ ምንድን ነው። ማነውስ? የትኛውን ትግል ትግልዋል ሃቁን ለሚያውቀው? ከትግራይ ነጻ አውጪ ድርጅት ጋር ተመሳሳይ ወንጀል ሲሰራ የእሱ አይነገር ፡ አይነሳ የሚባለው? ትግሬዎቹ እኮ የነጻነታችን አባት የአጼ ዮሃንስ የትውልድ ቀዬ ልበለው ሰዎች እኮናቸው። ወያኔዎችም ዛሬ እኔ ያስፈታሁዋቸውን የተቀበለውም ቢሆን ብርሃኑ ነጋም ቢሆን እኮ ወንድሞቼ ናቸው ሃቁ ኢትዮጵያ የነሱም የሁላችንም ነች። ነገር ግን የብዙሃኑን አገር መሸጥ መለወጥ መከፋፈል አይሽሉም። በተግባር ግን አጥፊዎች አደገኞች ለሕዝቡ የማያስቡ ለአገሪቱም ከፋፋይ አደጋ ናቸው። ሕዝብ አስተምሮ አሰልጥንዋቸው ወደፊት እንዳላራመዳቸው እነሱ ግን አገር እና ሕዝብ ወደ ሁዋላ ጎትተው ጣሉ። ጠባብ አስተሳሰብ ያላቸው ካንድ ጉድጉዋድ የተቀዱ ናቸው በተግብራ። ይሄንን ስል ሰዎቹን ሳይሆን ተግባራቸውን ነው የምቃወመው ፡ የምጠላውም። አገሬን ለማዳን ከውጪ ጠላት ጋር ብቻ አይደለም የምላተመው ዋናዎቹ የራሳችን ሰዎች ይውስጥ ጠላቶች ናቸው። ለምን ግንቦት 7 ተነካ ለምን ብርሃኑ ተንካ የምትሉት ሁሉ ከእነ ዩቱብ ዜናማሰራጫው ጭምር የቲያትር ተጨዋቾቹን ጨምሮ አንዱ የቀኝ ክንፉ የግንቦት ሰባት ማለት ነው ፡ የሚያሳየው በደንብ ያላወቃ

ባጭሩ የዚህ ሁሉ ክፋታቸው መክኒያት አንደኛ
ከሁሉም በፊት አብረን እንስራ እንተባበር ማለት ሲገባቸው ግንቦት 7 እሳት እና የግንቦት 7 8 የቀኝ ክንፎቹ በግል ጥላቻ ያደረጉት የእስረኞቹ ስዴተኞች ጉዳይ እንዳይፈጸም ሕዝብ እንዳይተባበር ያፈጸሙት ግፍ የመን በሳውዲ ብምብ የጋየው፡ በሊብያ የታረደው ወገን ፡ በሊብያ በግንባሩ መትረየስ የተቆጠረበት አምላክፍርዱን ይስጣቸው ይሄ ደግሞ አይቀርም። ፍርዱን ለአምላክ እና ለታረዱት ወግኖች ለወጣቱ ትውልድ ቤተሰቦች እናም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለእናንተም እተወዋለሁ። ደም ይፋረዳቸዋል ከአይሰስ የበለጠ ሁለልት ጊዜ ገድለዋል ገዳይ ናቸው እነዚህ። ሂትለርንም አስታወሱኝ ሞሲሊኒን እናም አብረውት የተሰለፉትን እነ ሃይለስላሴ ጉግሳን።

ኢንጂነር ሃይሉ መጨረሻ ዋሽንግተን ዲሲ ንግግር ያደረጉበት ዋናው እና ትልቁ የቅንጅት ሕዝባዊ ስብሰባላይ እንድገኝ በተደረገው ውሳኔ የሕዝቡ ድርጅት መሆኑን ማረጋገጫ ለአገራችን በግንባር ቀደምትነት በመገኘት የምንታወቀው የታገልነው ድርጅቱን ሕዝቡንም ለምርጫ 97 በድጋሚ ያበቃነው ያለንበት ደጋፊዎቹም ተባባሪዎችም ያለንበት መሆኑን በተጨባጭ ለማሳወቅ እነብርሃኑ ያደፈረሱትን እና ያፈረሱትን የመላው ኢትዮጵያን ድርጅት በሕብረት የግነባንው በተለይም የመላው ኢትዮጵያ ካልተባለ በሚል ሃሳብ አዲስ አበባ በማቅረብ ከዳላስ ማለት በፊታውራሪ ነቃ ጥበብ በኩል በመጨረሻም ሃሳቡን ሁሉም መጀመርያ ቢቃወመውም ተቅንጅት ቀብሎት ስለነበረ አድኘው ድርጅቱን በሚል ሁለት ቀን ሲቀር ተነግሮኝ በቦታው ተገኝቼ ስለአንድነታችን መተባበር ቅድሚያ ሊሰጠው እንደሚገባ እና ብርሃኑ ነጋ እና ግብረአበሮቹ የመለመላቸው ለገንዝብ እንጂ ለአንድነት የተነሱ ተረድቶ ሕዝቡ ጊዜ ሳይፈጅ ለራሱ እንዲያስብበት እና ኢንጂነር ሃይሉ ትልቅ ጠፋት ቢያጠፉም ማንንም ሳያማክሩ ብርሃኑ ነጋን እና ክፍሉ ታደሰን የመላው ኢትዮጵያውስጥ ምርጫው 6 ወር ሲቀረው ያሁሉ ልፋት የጎሳ ፡ የሃይማኖት፡ የጾታ ልዩነት በሌለት በኢትዮጵያዊነት አንድነትላይ ብቻ በአንድ ሰንደቅ አላማ ስር ቆሞ የነበረውን ሕዝብ እና የመላው ኢትዮጵያ የሚለውን ድርጅት በቀስተዳመና ብርሃኑ ነአገ ቀጥሎም ኢትዮጵያን ዴሞክራቲካል ሊግ ክፍሉ ታደሰ (ታዬ)ይዘው የመጡትን የ51ገጽ የወያኔ መመርያ ተጠቅመው የኢትዮጵያ ሕዝብ የድምጹ ምርጫ እና የአገሩም ባለቤት እንዳይሆን ቢያደርጉም እሳቸውን ጭምር በመደገፍ በቦታው ተገኝቼ የስብሰባውን መድረክ ሰለማራሁ ።

ከዛም ብርሃኑ ነጋ በየከተማው እየተዘዋወረ ከሕብረተሰቡ በሚሰበስበው ገንዘብ በውሸት ተስፋ እያሳመነ በአንድ ላይ በእየከተማው ሲታገል ለአንድነቱ የኖረውን ሲያከፋፍል ሳይ ምንም እንክዋን ካንዴም ሁለት ጊዜ ከእስርቤት እንዲሊቀቅ የሰላማዊ ሰልፍ ሕዝቡን ሰብስቤ እንዲፈታ ብሎም በኮንግረሰ ሳይቀር ሳደርግ ከወያኔ ካምፕ ለጥብሎበት ከነበረበት ወደኢትዮፕያዊነት ካፕም የገባመስሎኝ ነበር። ሆኖም ቀደም በጠዋቱ በዘጠናው በአውሮፓ አቆጣጠር ኢትዮጵያን ለማስገንጠል በተደረገው የመለስም የኢሳይያስም የውጪም ጠላቶች ሴራ ግብዣ ላይ አገሩ ላይ የመከፋፈል ድግስዋን ካናቱ ፉት ካደረጉት እና ከጎረሱ የኢትዮጵያን አንዱ ብርሃኑ ነጋ የሚባለው መሆኑን እና ማንም ሳይሆን አንድቀን የእነዚህን ሁሉ መሰሪዎች ማንንነት ለኢትዮጵያ ሕዝብ የማታስታውቂው አንቺ ብቻ ነሽ ብዬ ስለማመን በእጅሽ ያዢው ጊዜው ይመጣል በሚል ፎቶግራፎች ያነስዋቸውን አስረክበውኝ ስለነበር ለአገራቸው አንድነት የደም እንባ የሚያለቅሱ የነበሩ እንዳሉትም ጊዜው መጣ እና ብርሃኑ ከሰሜን ወደ ደቡብ ከምስራቅ ወደ መራብ አሜሪካን እየተዘዋወረ በከፍተኛ ደረጃ ሕዝብ ሲከፋፍል የተገሉትን ሰዎች ሁሉ እረግጦ መክኒያቱም እሱን ደህና አድርገው የሚያውቁት ስለሆነ ጥያቄ እና ተቃውሞ እንደሚመጣበት ስላወቀ አሜሪካን አገር ለእንደዚህ አይነት ወሮበሎች አወናባጆች አመቺበመሆኑ ብዙገዳዮች ነብስ ያጠፉ እና በሕዝብ ስም የሚነግዱ የሞሉባት እናም ነብስ አጥፍተው አስጠተው የሚደበቁባት አገር በመሆንዋ ለእነብርሃኑ አመችትዋል። ስለሆነው ፎቶግራፎቹን በከፍል በቅንጅት ዌብሳይት ላይ እንዲወጣ ሎስ አንጀለስ ላለ ወጣት ላኩት ወጣም። ሕዝቡ ያንን ሲያይ በመገረም አይኑን አንይ አለ። እነዚህን ፎቶግራፎች በሁዋላም ለአራት ኢትዮጵያውያን በኤሜል ልኬአለሁ ከዛም ውስጥ በፌስቡክ ላይ በቅርብ አንዱ አውቶት አይቻለሁ። ይሄንን ፎቶ አስመልክቶ ፊትለፊት እኔ ለመሆኔ ባለቤትዋ ተናግሬአለሁ በሬድዮን በዲሲም በድብቅ መልክት አላምንም። መክኒያኡም ድግስም ይሁን ሃዘን ባለቤት አለው እና። ፎቶግራፎቹን አወጣዋለሁ እንድታዩት አገሩን ለማስገነጣጠል የድግሱ ተጠሪ ብርሃኑ ብቻ አልነበረም የወያኔ ትልቁ ተላላኪ እየገደሉት ያለው የኢትዮጵያ ታሪክ ሕዝብ አስተምሮአቸው ምንም አድርገውለት የማያውቁ ከርሳም ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሃቅም ይገኙበታል።

ከዛም ብርሃኑ ከመለመላቸው ጋር ሁሉ ተጣልቶ በጥቅም ካልቾ ብልዋቸው ሲከፋፈሉ ሁለት ቦታ የተከተላቸውን ከፋፍፈሉት ያም አንዱ የግሉ መበታተኛ ነበር። ትግሉን ማኮላሸት ቢቻል ፡ ባይቻል ለመግደል ነበር እኔግን ያእንዳይሆን የሕዝቡን የወደቀውን ሞራሉን የታጋይዩንም የወደቀውን ሞራሉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት በመመስረት ከወደቀበት አንስቼ ከእነሰንደቅ አላማችን ሕዝቡን የአገሪቱ ባለቤት መሆኑን ትግሩ ተኮላሸ እንጂ እንዳልሞተ እና ትግሉ ተመልሶ እንደሚቆም በማስገንዘብ በአሜሪካን እና በአለም መንግስታት መንግስት ተቀባይነት ያገኝ በማቁዋቁዋሜ በሕግ በአሜሪካን የተመዘገበ ለሕዝቡ መከታ ሆኑ ትልቅ ደስታ እና መነጋገሪያም ሆኖ የተኮራረፈው የማይነጋገረው ሞራሉ ወድቆ የተለያየው ሁሉ በመደዋወል ግማሹ አሜሪካን የኢትዮጵያ መሪሊያደርጋት ነው ሲለኝ ሌላው እረበሆንችል መሪያችን ሌላው ቢቀር አንድታደረገናለች፡ ሲል ወያኔ ለሕዝቡ የሚለው ቢያጣ መለስ በሕግ የተቁዋቁዋመ አይደለም አለ ። ሕጋዊነቱን የብሄራዊ መንግስቱ ሳስተጋባው እና መረጃውን በየድህረገጹ እናም ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ ሲደረግ ወያኔ ሌላ መንገድ ፈለገ እኔን ማጥቂያ። አልሰራም ዝም አለኡ ሃቁ። ነገር ግን እነበርሃኑ በጣም በጣም ባላሰቡት መንገድ ከእነሱ በአስተሳሰብ የምትበልጥ ሴት በማንንም ወንድ የማትመለመል እራሱ ሌሎችን አቀነባብራ በአገር ቤትም ካሉት በመለስ ከሚመሩት የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች መኮንኖች መሃል በሁዋላ ብርሃኑ የእኔን መንገድ ተከትሎ ያሳሰራቸውን ጀነራል አስታውሱ እናም በሙሉ ሕዝቡ እኔን በመደገፉ ብርሃኑ እና ግብረአበሮቹ ስላልገቡበት ትልለማዳከም በየጊዜው በማንናውም ከተማ በአመኢራንም ይሁን በማንናውም ቦታ ነደፉ። ከዚህም ውስጥ ዛሬ ወገን ታርዶ እንዳልታየ ያእንክዋን አይምሮአቸውን ወቅሱ ሲሆን አብረን እንስራ ማለት ከእነሱ ከወንዶቹ ልበላቸው? ባንድነት መቆም ሲጠበቅ ከእነአካቴው በተለመደው ላለፈው 9 አመት የስዴቱን መንግስት ካቁዋቁዋምኩበት ጊዜ ጀምሮ ሲያደርጉ እንደኖሩት ዛሬም አቶ ጌታቸው ተው አያወጡልህም ስለው የየመኑን ስዴተኛ ፐቲሺን ፡ በሊብያም ታስረው ስለነበሩትም ያወጣውን ላከ። ያልኩትን በተግባር አረጋገጠ ከዛም ለኮሚቲ አባላቱ በሙሉ አቀረብን ድርጊታቸውን። ለኮሚቲ አባላቶች ይሄ አዲስ ባይሆንም ምንም ቢሆን ሰው ታርዶ ባይናቸው ቪድዮ አየን እያሉ ያወሩ ሰዎች ሰበር ዜና እያሉበዊብሳይታቸው በቪድዮ ቴሌቪዥን ተብዬው ዜና ማሰራጫቸው በድርጅታቸውም ዌብሳይት አያወጡትም የሚል የፋሽስት ጭካኔ ፋሽስትነታቸውን ከውስጣቸው አጉልቶ የሚያሳይ ትብብር ያደርጋሉ ብሎ አንድም ያሰበ አልነበረም።

አሁን ፐቲሽን የመን ላለው ስዴተኛ
ሸንጎ የሚባለው ድርጅት ለኢትዮጵያቆሜአለሁ በሚል የሚለፍፈው ሁሉ ልብ በሉ ዶክተር አክሎግ ቢራራ የተብለው የብርሃኑ አንዱ ቀኝ ክንፍ ነው ማለትም የፕሮፐጋንዳ እና የገንዘብ ምንጭ ለሚደረገው ማንጸባረቅያ። እነዚህ ሁሉ ፐቲሺኑ እንደምታዩት ከዚህ ስር ደርስዋቸው ሳያወጡት፡ ሴትዋ የሐረርወርቅ ጋሻው ሕዝቡን እያስተባበረች ለወገን ስትደረስ በተለመደው እናንተ ምናደረጋችሁ ሲባሉ በተለመደው አንድ ወር ቆይተው ተመሳሳይ በተመሳሳይ ስም ሳውዲ የነበረውን ችግር ለመቅረፍ ወገን ለማዳን ስርዋርዋጥ እንደዛሬው በተመሳሳይ ያኔም እኔን እና አብረውኝ የሚሰሩትን ወገኖች ማዳከሚያ ግሎባል ተኢትዮጵያውያን መብተን ማስጠብ ወዘተ---የግንቦት 7 ሌላው የቀኝ ክንፍ ስም በመጠቀም ፐቲሽን እኛ ባወጣንበት ዌብ ሳይት አወጡ። የሚገርመው የፋሽስትነታቸው ብዛት ሁውስትን ባለው የኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ተባባሬ ፐቲሽን አዘጋጅ ብለው ልክ ሁሉም ሁስተን ንዋሪው ኢትዮጵያዊ የሚያውቅ ይመሰል ለስዴተኛው ወገናችን የምናደርገውን መርዋርዋጥ ትተው የእነሱ ስም እና የፓለቲካ ፕሮፐጋና እና የገንብህ ምንጭ ያደረጉትን የኢትዮጵያን ጅዝብ ልክ እነሱ ለስዴተኛው ታጥቀው እንደተነሱ በማድረግ የኛን ፐቲሽን መነሻ አድርገው ፐቲሽን አወጡ እና ለእኔ የሁስተን ንዋሪው ኢትዮጵያዊ የደገፈው የተባበረበት በሚል በሂውስተን የኢትዮጵያውያን ማህበር ኢሜል አስደረጉልኝ እንደምታዩት። ይሄ ሁሉ እኔን የጎዱ መስልዋቸው እና የሚያዳክሙኝም መስልዋቸው ነው። እኔማ ሕዝብ አሰባስቤ እስረናው ለአይሰስ እንደተሸጠው ቀደም ሲል እና በግፍ እንደታረደው እንዳይደርስበት የግፍ እንደነሱ ገንዘብ እና ፓብሊሲቲን ከማያስቀድሙ ጨዋ ወገኖቼን ይዤ ሕዝቡንም አሳትፌ የወገኖቼን ነብስ አዳንኩኝ። ዛሬ ዛሬ የወያኔ ምንግስት ከሱዳን ጋአር የተባበረ ብሎም ከሊብያ ብሎ ቢያሰወራም የአለም አቀፍ ሚድያውን ቀደም ብዬ በመግለጫ እንዳስቀመጥኩት አብረውኝ ስላሉ ኮሚቲውስጥ እራሳቸውን ችለው ሰብ ኮሚቲ ሆነው መዋሸት አልተቻለም።

በኢትዮጵያን ረቪው ኤዲተር እየተመራ በሌሎች በማስመሰል እሱ እንደጋዜጠኛ ሆኖ ይቀርብበት የነበረው መጀመርያ የአርበኞች ግንባር ቀጥሎም ትንሳኤን ከፊት ጨመረበት።

ብርሃኑ ነጋ ግንቦት 7 አንደኛ እሱን በክብር እንግዳ ተቀባይነት ዳላስ ከመለመላት እህታችን ጭምር ኤርፓርት እንድቀበል ተጠይቄ በአራት እሱ በመለመላቸው በከተማው የታወቁ ያልነቁ ወንዶች እና ሁለት ተጨማሪ የወያኔ የድብቅ አገልጋዮች እድሜያቸው 80 ውስጥ ያለ በሃሰት ህዝቡን ቤተክርስቲያን ቆመው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ውስጥ በአንባሰደርነት ኢዮጵያን ያገለገልን በሚል የሚያሽበረብሩ በሁዋላ ልሕዝብ እንዲያውቃቸው በይፋ ያደረኩ። ያሉትብ ተጠይቄ በሚያሳፍር መልስ ስላባረርኩዋቸው።

ቀጥሎም መጀመርያ በቅንጅት ኢንተርናሽኛል ውስጥ ገብቼ ከዛም ግንቦት 7 መሳርያ እንድሆን ተጠየኩኝ። በስብሰባም እንድገኝ ተባልኩኝ። አፍራሾች ጎን አልቆምም አልኩኝ። መብቴ እኮ ነው።
ለአገር ለወገን የሚጠቅሙማ ቢሆን ኖሮ ምነፈልጋለሁ በደስታ በተለመደው አብሬ እቆም ነበር።

እንግዲህ ከብዙ በቲንሽይ ወንጀሌ ይሄ ነው።
ንቃቴን ልምዴን ፡ መታወቄን አይምሮዬን በታም ይፈክጉታል።
ደህና አድርገው ያውቃሉ እኔ እንደነሱ አንድ ሳጥን ውስጥ የማስብ ሳልሆን ከስብስብ ሳጣን ውስጥ ገብቼም አላውቀም።
እነዚህ ስልጣን ኢትዮጵያውስጥ ቢይዙ ሕዝቡን ያርዱታል ማለት እንቢ ለምንተባለን ብለው ቂም በቀል ይዘው ቆምኩለት የሚሉትን ሕዝብ ተመልሰው ሲቀናቀኑት፡ ድምጹን የሚያፍኑ።

መታሰብ ያለበት እነዚህ የሚፈልጉትን ጠባብ አስተሳሰብ አስፍቼ የማስብ ኢትዮጵያዊት ጦርነት ያውም በኤርትራ አላምንበትም ማለቴ የስዴት መንግስት ማቁዋቁዋሚ ከእነሱ እንደውም ከብዛ በኢትዮጵያ ፓለቲክ ውስጥ ተቃዋሚም ከሚለው አዲስ አበባ መንግስትም ይዘው ከተቀመጡት በጣም በፓለቲካው የበሰልኩኝ እና አርቄም በማስቀደው ትግሉ ወዴት እየሄደ መሆኑን እና የሚያዋጣውስ በመንመንገድ መሆኑን እና አደገናነቱም የተኛው መንገድ እናም ስልት እንደሆነ አስቀድሞ የማየት ችሎታው ልምዱ ስላለኝ ብዙ አይምሮዬን አውሻቸዋለሁ አብሬ ያልሰራሁት አንድም ድርጅት የለም በቀትታም የሁን በተዘዋዋሪ አገር ከገነጠሉት በስተቀር። እነሱንም ቢሆን ኮንግረስ እንክዋን ጉዳይ ማስፈጸም አቅቶአቸው በኮንግረስ የአሜሪካን ምክር ቤት አባል ሆራ የኦሬንጅ ካውንቲውን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ባጀት ለማስከልከል ከአሜሪካን ለአንድ ጉዋደናው ብሎ እንዳቀረበው እሱ በጊዜው ፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጉሮሮው እናም በሽታው እንዳይገድለው በማሰብ ኮንግረስማን ሆራ ያስተዋወቀውን ያቀረበውን ቢል ወድ አስደርጌበታለሁ።

ከዚህ በላይ ለተፈጸመው በታረደው ወገን ደም እና ነብስ በመጨከን ተጠያቂዎች ስማቸው በከፊል ከዚህ በታች የሚገኙት ናቸው። ለምሳሌ እንደሸንጎ ጭምር በድርጅታቸው ድረገጽ ሳያወጡ፡ እንደደረሳቸው ጉዳዩ አናድዋቸው በመጠራራት በቆጣ እንዴት እኛ ሳንገባበት በሚል ተነሳስተው ወንጀል ሰርተዋል። በእኛማ በኩል ፐቲሺን ስንልክላቸው ሲሆን አብረን እንስራ ብለው ለመተባበር እጃቸውን መዘርጋት ነበረባቸው ጊዜው አሳዛኝ በመሆኑ። እንክዋን ኢትዮጵያዊ ስንቱን ነው የወጣቱ ትውልድ በሊብያ ምድር ላይ መታረድ ያሳዘነው። ስለዚህ ከዶክተር አክሎግ ጀምሮ በሙሉ የተባበሩት በዚህ ሳቦታዥ ውስጥ የግንቦት 7 ክንፍ በመሆን ሊያፍሩ የገባል። ወገን ታርዶ ሲጫወቱ በወገን ደም ስለእነዚህ እራስ ወዳ አፖርችኒስቶች በዝምታ የማልፈው አይደለም።
ግልባጭ ፡ ከዳላስ ቴክሳስ እናም ከሌላ አካባቢ ገና ከዚህ በታች ባሉት ስም ዝርዝር ላይ ተጨማሪ ስሞች ለሕዝብ ይፋ ይደረጋል። ከዋና ዋና ዎቹን መሃል ቀንድ ቀንዶቹን እነሆ።

#1፡ ነአምን ዘለቀ በዩቱብ የግንቦት 7 ዜና ማሰራጫ ማናጀር በደሞዝ።
#2 ፡ ብርሃኑ ነጋ ግንቦት 7 የእና ዩቱብ ዜና ማሰራጫ ባለቤት በደሞዝ።
# 3፡ ዶክተር አክሎግ በራራ ተባባሪ ሸንጎ፡
#4፡ አበበ ገላው የግንቦት ሰባት በደሞዝ ታጋይ።
#5: ኤሊያስ ክፍሌ የኢትዮጵያን ረቪው ባለቤት።
#:6 የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ማሕበር ሂውስተን ሳቦታዡን ተባባሪ።

Tuesday, May 12, 2015

Ginbot 7's money milking and propaganda wing GERA, Sabotaging effort to evacuate Ethiopian refugees from Yemen and Libya


Worldwide Ethiopian Refugees' Rights Advocate Group USA
Dallas, Texas USA (Founded in September 15, 1983 in Dallas, Texas 
by Actress & Human Rights Activist Yeharerwerk Gashaw
Phone # 214-642-0394
email: yehar9@aol.com

መግለጫ እና ማሳሰብያ

ከሊቢያ የታሰሩትን ብናስፈታም : ከሊብያ መንግስት ጋር አሁንም ቀጥሎ እየተሰራ ያለ ስዴተኛውን ወገናችንን የሰው ልጅ ክብር እና መብቱን ለማስጠበቅ ያላለቀ እናም ቀጣይነትም ያለው በመሆኑ ጥረት እየተካሄደ በመሆኑ አንዴ ሁኔታዎች እስኪቁዋጩ ፡ አንድ ጉዳይ አስፈጽሞ ዞር ማለት ሳይሆን ፡ የዲፕሎማስይ ግንኙነት ሕዝባችን እንዲኖረው ጠንካራ ስረመሰረት መጣል አስፈላጊ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ይሄውም በአረቦቹ መሪዎች እና በባለስልጣኖች አካባቢ። የአንድ አገር ሕዝብ ወይም ፓሊስ ሰዎችን የሚያከብረው ወይም የሚጎዳው የአገሩ መንግስት የተባለው በሚሰጠው መመርያ ነው እንደሚታወቀው።

ስለሆነም ለሊቢያ መንግስት ፡ አምባሳደር እና የጦር መኮንኖች እና ባለሌላ መእረጎች ጭምር ስላደረጋችሁት መተባብር እና ግብጽንም አስተባብራችሁ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን ባለፈው ታስረው የነበሩትን እንዲፈቱ ስለረዳችሁ ሁላችሁንም እናመሰግናለን። ይሄውም በኢትዮጵያውያን እና በሊቢያ ሕዝብ መሃል አዲስ መቀራረብን የሚከፍት መእራፍ ነው ብለን እናምናለን።
በመጨረሻም ፡ እላይ ከፍ ብሎ ስሙ የሚገኘው ድርጅት እና ኮሚቲው በጠየቀው መሰረት፡ ጊዜያዊ መታወቅያ እና የይለፍ ወረቀት አሁንም በሊብያ ለሚገኙት ለቀሩት የኢትዮአጵያ ስዴተኞች እንዲሰጣቸው እንደምታደርጉ ተስፋ እናደርጋለን። በሚል ብትጽፉ ሕዝቡ እራሱ ለሕዝቡ ሲቆም እራስን አክብሮ ማስከበር በመሆኑ አስፈላጊነው።

በዚህ አጋጣሚ አንዳንድ ወገኖች ኮሎኔል ጋዳፊ በይፋ ጋብዘውኝ ለአፍሪካ አንድነት ታጋይነቴን መነሻ በማድረግ ብሎም ድራግ አፍሪካ አያስፈልጋትም በሚለው አለም አቀፍ ዘመቻዬ፡ ዛሬ በዚህ ፌስቡክም ላይ ያላችሁት ወንድሞቼ ለረጅም ጊዜ የማውቃችሁ ስህተት ነው ግብዣውን ያለመቀበልሽ ብላችሁኝ ነበር። አንዴ ብሳሳት እንዴት አራት ጊዜ ልሳሳስት እና ግብዣቸውን ወድቅ አደርጋለሁ? ኢትዮጵያን የሚጎዳ የመላው አፍሪካን ነገር ግን የአረብን አዲስ ትውልድ አንገቱን ቀና አድርጎ የሚያኮራው ብቻ በመሆኑም ጭምር ነው። ሆኖም ያሁሉ ዶኩመንቱ አሁን ለስዴተኛው ጉዳይ ጠቅምዋል። ይሄውም ተቀባይነቱን በሊብያ ሽግግር መንግስት በኩል ቶሎ ለማግኘት እና እምነትም ለመጣል ከማስቻሉም በላይ ፡ እንደሚታወቀው ይሄ በግማሽ ጎኑ የቆመው መንግስት ትልቅ እርዳታ ይፈላግል ። በተለይም የአሜሪካንን ኮንግረስ አስመልክቶ የመን የምትፈልገው ወይም የሽግግሩ መንግስት የሊብያን ሰራዊት በጦር በደንብ ማስታጠቁ ላይ እርዳታ ነው። ችግራቸውም የሚፈታው ሊብያም ሰላም ልታገኝ የምትችለው ጎረቤት አገሮችም፡ ሊቢያ ወታደሮችዋን በደንብ እንደገና ገንብታ ግብዋን ስትመታ ብቻ በመሆኑ እግቡ ለማድረስ የጀመሩትን አሜሪካን የተጠየቀችውን እንድታሙዋላ ተቀባይነት እና ተሰሚነት ያላቸውን ግለሰቦች ፓለቲካ አክቲቪስቶችን የሰው ልጅ መብት ተከራካሪዎችን እናም በሞያቸው በአሜሪካን ፡ በአውሮፓ በተለይ ትልቅ እውቅናን ያገኙን ሰዎች እርዳታ ይፈልጋሉ ። ስለሆነም እነሱ ወገኖቼን ከረዱልኝ እኔም በኮንግረስ በዋይት ሃውስ እናም በሴነት ጭምር በተገኘው እተባበራለሁ። ጋዳፊን ደጋፊብሆን ኖሮ ወይም የነደፉት የአፍርካ ወጣት ትውልድ ፕሮግራም ይዤ አለም አቀፍ ሊቀመንበርነቱን ተቀብዬ ቢሆን ኖሮ፡ 0 ቀርቼ ነበር ወገኖች ዛሬ የገቡበትን መከራ በሊብያ አስመልክቶ። አምላክ ንቁ ስላደረገኝ በሚያሳየኝ በትክክሉ መንገድ እንጅ ፡ ብዙዎች በሚያዩት ስህተት መንገድ ስለማልሰለፍ ለገንዘብም ሕሌናዬን እና አፍሪካን ስለማልሸጥ ፡ ክትዮጵያዬንም አሳልፌ ሳላስደፍር ለኢትዮጵያ እና ለተቀረው የአፍሪካ ሕዝብ የሚጠቅመውን ብቻ ስለምደገፍ አማልክን አመሰግነዋለሁ። በመጨረሻ ገንዘብ እና መሰሪ ስራ በተለይ ኢትዮጵያ ላይ የፈጸሙት እራሳቸው ኮሎኔል ጋዳፊንም ይሁን ሳዳም ሁሴንን አላስከበራቸውም በሚያሳፍር ሁኔታ ከመሞት ይልቅ ። እኔስ የአጼ ቴዎድሮስን እጣ እና ጽዋ መጠጣቱን እመርጣለሁ ሁሌም ፡ ለምን ዘለዓለማዊ ክብር ነው ለሌላው መድማት እና መሞት።

ምስጋና መላኪያ ኢሜል አድራሻ እንደሚከተለው ነው።
Ambassador ኢብራሂም ደባሺ (Dabbashi), in New York, svc.libyamission@gmail.com
Phone # 212-752-5775.
Libyan Charge d' affairs Mr. Wafa Bugaighis in washington D.C. aujalimedia@gmail.com
Phone # 202-944-9601

ከምሳጋና ጋር፡
የኢትዮጵያውርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው 
የተግባር አቀነባባሪ እና ሊቀመንበር።



መግለጫ 
የመን ያለውን ኢትዮጵያዊ ስዴተኛ ለማውጣት የወጣውን ፐቲሺን እና ሊቢያ የታሰሩትን ለማስፈታት የተደረገውን ጥረት ሳቦታጅ ያደረጉ ድረገጾች መግለጫ
ቁጥር አንድ።
የኢትዮጵያን ሕዝብ እንዲያሳትፍ አስበን ያወጣንውን መግለጫ ቀደም ሲል ፡ በግል ጥላቻ እና በፓለቲካ ልዩነት ላይ ቂም በቀል ይዘው በአድማ የወገኖቻችንን ድምጽ አፍነው በተለመደው ያላወጡትን ድረገጾች እናም የሬድዮ ፡ የዩቱብ ዜና ማሰራጫቸው ጭምር ከእነስማቸው በቅርብ ይወጣል። ሕዝብ እነዚህን መሰሪዎች በደንብ እንዲያውቃቸው ይደረጋል ከመቼውም ይበልጥ። ወገን ታርዶ ደሙ እንደጎርፍ ፈስሶ እራሱ ተቆርጦ በሜዳላይ እንዳልተጣለ ፡ ሰበር ዜና እያሉ እንዳላወሩ የተቀረውም የመታረድ እጣ ሳይደርስበት እናድነው ለሚል ጥረታችን ለሊብያ መንግስት ያቀረብነውን የወገኖቻችን መፈታት ጥያቄ ይሄውም ማንም ኢትዮጵያዊም ይሁን የኢትዮጵያ መንግስት ተብሎ ቤተመንግስት የተቀመጠው ሳይጠይቅ ፡ ለመጀመርያ ጊዘ ለሊብያ መንግስት የቀረበውን በእኛ በኩል ---ከምንም ሳይቆጥሩ፡ የወገንን ነብስ በቂም በቀል ፡ በግል ጥላቻ ላይ ብቻ ተሞርኩዘው አሁን የተለቀቁት በታረዱ ኖሮ ሰው አላወቀብንም ብለው በተለመደው ድርጌታቸው ደስ ብልዋቸው ሊተኙነበር። አምላክ ደግነው ጥያቄያችንንም ሰማ፡ የሊብያም የሽግግር መንግስት ተባበረን። ወዳጆቻችን ወደፊት ስማቸውን የምንገልጽ ሁሉ በየፊናቸው አጣደፉት ጉዳዩን። አለም አቀፍ ሚዲያ ኮሚቲያችን ውስጥ እንዳሉም ቀደም ሲል ግልጽ አድርገናል እነሱም ትልቅ ሚና ተጫውተዋል። ሰዎቹም ተፈቱ። ያሰቡት ማዳከም ሳቦታዥ አልሰራም ። ምንም እንክዋን ኤጅብት ሰንደቅ አላማዋን ወንድሞቻችን አሲዛ ከአይርመንገድዋ ሲወጡ የፓለቲካ መጠቀሚያ ብታድርጋቸውም ዋናው ነገር ነብሳቸው ተርፍዋል። ስለሆነም ኤጅብትንም መውቀስ ማቆም ይኖርብናል እኛ ኢትዮጵያውያን።

ብዙ ታጋይ ለኢትዮጵያ አንድነት የቆመው በፋሽስትነት በወሮበልነት ከሚያውቃቸው የሶሻል ሚዲያ መሃል የብዙሃኑ ኢትዮጵያዊ የተለመደው እርህራሄ ያላቸው እና ትክክለኛ የሶሻል ሚዲያ ስርአትን የሚያራምዱ፡ ለግልጥላቻቸው እና ቂም በቀል መወጫ በማድረግ ድህረገጻቸውን የማይሞክሩ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን ጎጂ የሆነውን እና ጠቃሚውንም በግልጽ ጎን ለጎን በማስቀመጥ የሚታወቁት፡ ኢትዮጳትሪኦትስ ዳትካም፡ ሳቦታዥ ላደረጉት ሲላክ ለኢትዮፓትርዮትስ ዳትካምም በአንድላይ ነበር የተላከው። ሆኖም የየመኑንም ስዴተኛ የስም ፊርማ ዘመቻችንን እናም በሊብያ የታሰሩት እንዲለቀቁ የጨመረውን ጥያቄያችንን እና ሕዝቡ ሊሳተፍ እንዲያስችለው ወገኑን በሊቢያ ይረዳ ዘንድ መግለጫችንን በሚገባ አውጠተዋል። ኢትዮፓትሪኦትስን በየመን ነጋ ጠባ በስጋትላይ ባለው እና ሕይወቱ በቦምብ ተረብረቦ ሕይወቱን ከእነልጆቹ ባጣው እና ቀጥሎም በግፍ በታረደው እና በተረሸነው አዲሱ ትውልድ ኢትዮጵያዊ ስም ፡ በሕይወትም እዛው ሊብያ በተስፋ እየተጠባበቁ ለመውጣት ባሉት ወገኖቻችን ስም ፡ ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ መከራቸውን ሳታፍኑ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ወገናቸው መግለጫችንን በሚገባ ስላቀረባችሁ።
የመን ያለውን እናም ሊብያ የኢትዮጵያ ስዴተኛ ጉዳይ አስፈጻሚ ኮሚቲ እና ከእኔጋር በመተባበር በአንድነት በተለመደው እየተሳተፉ በግልጽ የወገናቸው ቀኝ እጅ በመሆን አስተዋጽዎ የሚያደርጉ በድጋሚ ከዚህ ብታች እነሆ። ስማችንን አንደብቅም። የምንሰራውም ማንነታችንም፡ የምንኖርበትም አገር ፡ ከተማበግልጽ ነው። እነዚህ የኮሚቲ አባላት እነዚህ ዝምብለው በማንኛውም መድረክ ብቅ ጥልቅ የሚሉ ሳይሆን ፡ ቆራጥ ኢትዮጵያውያን የግምባር ሰጋ የሆኑ ፡ ስለገራቸው ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ አንድነት እና የእኩልነት መብት በመታገል፡ በማታገል ብዙ የለፉ ናቸው። እነዚህ ከላይ የጠቀስኩዋቸው ሳቦታዥ ልምዳቸው የሆነው ከሃዲ ጨካኞች እና ግብረአበሮቻቸው ፡ የእነዚህን ጨዋ አኩሪ ኢትዮጵያውያን አንዳስረኛ እንክዋን የኢትዮጵያ ፍቅር ወይም የሕዝቡ የላቸውም በኢትዮጵያዊነት ሚዛን ሲመዘኑ ገለባነት እንጅ። ምስጋና ስማቸው ከዚህ ታች ላለው እህቶቼ ወንድሞቼ በጣም የከበደ ነው። የእናት አገራችንን የኢትዮጵያን እና የሕዝብዋን ክብር አክብረው ስለሚያስከብሩ። አምላክ እድሜ እና ጤናቸውን ያርዝመው ለኢትዮጵያ እና ለሕዝብዋ ሲል። የሚመኙትን የኢትዮጵያን እና የሕዝብዋን ሰላም እና አንድነት ያሳያቸው። አሜን።

ከምሳጋና ጋር፡
የኢትዮጵያውርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው 
የተግባር አቀነባባሪ እና ሊቀመንበር።






ከዚህ በታች የምታዩት የስም ዝርዝር በግልጽ ምንም ድብብቆሽ በሌለው መልኩ በመስራት በየመን እና በሊብያ በደቡብ አፍሪካ በደረሰው አሰቃቂ ግድያ መክኒያት በተቁዋቁዋመው ኮሚቲ ውስጥ በበጎ ፍቃዳቸው ገብተው እያገለገሉ ያሉ ለወገናቸው የክፉቀን ደራሽ ኢትዮጵያውያን በመሆን በሚኖሩበት እና ከዛም ባሻገር የዜግነት ግዴታቸውን በመወጣት የሚታወቁ ጨዋ ኢትዮጵያውያንን ብቻ ያካተተ ነው። 

ኮሚቲውን ያቁዋቁዋመው፡ አለም አቀፍ የኢትዮጵያ ስዴተኞች መብት አስከባሪ እና ጉዳይ አስፈጻሚ ሲሆን ፡  በዳላስ ቴክሳስ ተቁዋቁሞ ያለምንም የግል ጥቅም ወይም የገንዘብ እርዳታ ለኢትዮጵያውያን ስዴተኞች ችግር ግንባር ቀደም እና ብቸኛው በመሆን ላለፈው 33 አመት ብዙ አስተዋጽዎ በማድረጉ በብዙ የአለም ድርጅቶች እና መንግስታት የኢትዮጵያ ስዴተኞች ጉዳይ አስፈጻሚ እና የመብት ተከራካሪ ሆኖ በመቆየቱ በሚታወቀው ነው።  


ኮሚቲችንያ ስምዝርዝር ፡
የኢትዮጵያውርቅ-የሐረርወርቅ ጋሻው።
ዶክተር ማንከልክሎት ሃይለስላሴ ዋሽንግተን ዲሲ።
ዶክተር ጋሹ ሃብቴ አርካንሳስ።
አቶ ነብዩ ዳምጤ ዳላስ ቴክሳስ።
አቶ መሰለ ከለል ዳላስ ቴክሳስ።
ዶክተር አበባ ፈቃደ ዋሺንግተን ፡ዲሲ::
ዶክተር ተዘራ ጸጋዬ አትላንታ።
ወይዘሮ ጸሃይ በቀለ አትላንታ።
ዶክተር አረጋህኝ ሴፉ መንፊስ።
ወይዘሮ ንግስት ተወልድ ዳላስ።
ሻምበል አሸብር ገብሬ ዋሽንግተን ዲሲ።
ዶክተር ለማ ክብረት ዋሽንግተን ዲሲ
ሻምበል ሰለሞን ጋዲሳ ዳላስ ቴክሳስ።
ድል ያደርጋል;; ዋሽንግተን ዲሲ።
አቶ እዝራ በለጠ ላስ ቬጋስ ነቫዳ።
ውዴ አድገህ ዳላስ ቴክሳስ።
ሃይሌ ካሳ ሲዊስ።
ደምመላሽ ግርማ ስዊስ።
ጌታቸው ረዳ ሳንሆዜ ካሊፎርኒያ።
ሻለቃ ሱራፌል ዘውዴ፡ ዳላስ ቴክሳስ 



Monday, May 4, 2015

የስዴተኛው ኮሚቲ ብቸኛው በአረብ አገር ያለው በአቶ ግሩም የሚመራውን ለማፍረስ በጣም እየተርዋርዋጡ ነው ከዋሽንግተን ዲሲ ።



Worldwide Ethiopian Refugees' Advocate Group
Dallas, Texas USA (Founded in 1983 in Dallas, Texas)
Phone # 214-642-0394
email: yehar9@aol.com


ስዴተኛው ወገን በየመን በሊብያም ያልህ 
ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ።
የስዴተኛው ኮሚቲ ብቸኛው በአረብ አገር ያለው በአቶ ግሩም የሚመራውን ለማፍረስ በጣም እየተርዋርዋጡ ነው ከዋሽንግተን ዲሲ ።
በየመን የሚገኘውን የስዴተኛ ጉዳይን አስመልክቶ እየሰመረ ያለውን ብዙ የተለፋበትን ተግባር ፡ስዴተኞቹ ካሉበት እንዲወጡ ይሄንን በተግባር ሰሚነት እያገኘ መምጣቱን ሲረዱ፡ ለማኮላሸት እና ከተቻለ ስዴተናውን ከፋፍለው የቀረባቸውን ገንዘብ ማሰባሰባያ ለማድረግ ካልሆነም እናን በተለይ እኔን ለማዳከም በመነሳት ተመሳሳይ ፐቲሽን የኛኑ ገልብጠው በማውጣት ከናካቴው ለቀባሪው አረዱት እንደተባለው ከሂውስተን አንዱ ተባባሪያቸው ለእኔ እንዲልክ በተወሰነው መሰረት ማንነቱን አላውቅም ሆኖም ከስር እንደምታዩት ልኮልኛል። እነማን እንደሆኑ በደንብ አውቃቸዋለሁ ህዝቡም ያውቃቸውል። ወገን ታርዶ እክንዋን የፋሽስትነታቸው ብዛት አብሮ እንደመስራት በግል ጥላቻ ለግል ጥቅማቸው ማለት ነው ብሎም ስም ለማግኝት ትናንት ያልደረሱልተን ስዴተኛ ስም ተጠቅመው በተለመደው ገንዘብ መሰብሰብ ባለማቻላቸው ሊቁዋቁዋሙት ስላልቻሉ ከዚህ ጊዜ የበለጠ ባጭር ጊዜ ቢያንስ ሁለት ሚሊየን ዶላር በአንድ ወር ውስጥ ማሰባሰብ ይችሉ ነበር። ለሕዝቡ በሁለት መግለጫ እናም በትለያየ በግልጽ መንገድ እራሱ ስዴተኛው ገንዘብ አንፈለግም እንዲልና ሕዝቡ እንዲተባበር እንዲጠይቅ ማሳሰቤ እናም ስዴተኛውም ደጋፊዎቻችው ሳይቀሩ ሕዝቡም ገንዘብ አምጣ ሲሉት አንሰጥም በማለቱ እንደልባቸው የሚጫወቱበት ሕዝብ ከጃቸውም ስለወጣ አሁን ደግሞ የመን እየደወሉ አቶ ግሩምም ሳያውቅ ሌሎቹን ኢትዮጵያውያን ቢመክሩ በተለይ የእሳቱ ማናጃር አልቻለም ስለዚህ በኦሮሙኛ ተናግሪውን ፈልጎ ያደረገውን ሕዝቡ ቀደም ሲል ገንዘብ አምጣ አንዴ አረብ አገር ላለው ኢትዮጵያዊ ፡ አገር ነጻ ለማውጣት፡ ጦር ሳላለን ለትጥቅ፡ የኢትዮጵያን ባሕል ቅርጽ እረስንቱን ወደ 20 የድርጅት ስም ፈጥረው ለማያውቃቸው የተለያዩ ሰዎች ይመስላሉ ነገር ግን ማናጀር ሊቀመንበሩ እንደውም አንድ ሰው ነው በግልጽ ስሙን ስጽፍ ትረዳላችሁ። እስከዛሬ ስማቸውን እየጠራሁ ባልጽፍም እኔ ፈልጌ ሳይሆን በሊቢያ የታረደው ወገኔ በየመን በቦምብ የተረፈረፈው ወገኔ ስላስዘነኝ፡ በሊብያ የተረቸነው ወገኔ ስላሳዘነኝ፡ በደቡብ አፍሪካ የተቃጠለው ስላሳዘነኝ የእነዚህን ከአይሰስ የበለጡ ጨካኞጭ በራሳቸው ወገኖች መከራ የሚነግዱ የሚፎካከሩ የአንድነት በታኞችን ስም እና ተግባር ማንነት ገልጬ ለስዴተኛውም ማሳየት ማለትም ሕዝቡ ነቅቶ በበለጠ እንዲያውቃቸው እንዳደርግ ተገድጃለሁ።
ጭካኔያቸው ፋሽስትነታቸውን ለብቻው ለማሳየት ያህል ባጭሩ አቶ ጌታቸው እራዳ በእኔ በኩል ተቀናጅቶ እሚሰራው ኮሚቲ ውስጥ እየረዳ ያለ (ኢትዮጵያ ሰማይ ብሎግ አዘጋጅ)ጎበዝ እና ሃቀኛ ለጎሳው ለትግራይ ነጻ ዋጪ ድርት መራር ሲሆን ለኢትዮጵያ እና ለሕዝብዋ እስከ ቀይባሕር ማዶ ዳርቻ ድረስ አንበሳ ነው። ይሄ ኢትዮጵያዊ ሁለት መግለጫ ዎችን እያወኩዋቸው እንደማያወጡት ተው ስለውያለኝ ነበር ይሄውም በዚህ በበለጠ ከመቼውም የበለጠ በወገናችን ላይ ሞት በመደራረብ በደረሰበት ጊዜ በተለይ ሊቢያ እና ሳውዝ አፍሪክ ወገናችን ላይ የደረሰውን ካዩ በሁዋላ ጭካኔ በግል ጥላቻን አስቀድመው አይተባበሩም ነው የምትይኝ? ያልኝ ነው። እኔም ስመልስለት ከማስታውሰው፡ ኢትዮጵያ ከእነሕዝብዋ እንዳለች ቢታረዱ ግድየላቸውም አሪዎስ ናቸው እኔ በደንብ አውቃቸዋለው አንተም ታውቃቸዋለህ ነገር ግን እመነኝ አያወጡትም ሆኖም መብትህ ነው ላክላቸው፡ እንደውም እኔ የምለው ትክክል እንደሆነ ይረጋገጥልሃል አልኩት። ለሁሉም ባንድ ስም ብዙ ለሚመስሉት ላከ አሁን ፐቲሽን ለእኔ መልሰው ለላኩት ማለት ነው። እንዳልኩት የወጣቱ ትውልድ መታረድ ስሜትም አልሰጣቸውም አላወጡትም መግለጫውን ስለታረዱት እና ለቀሩት ስዴተኞች በሊብያ ከታሰሩበት እንዲፈቱ እና ጥናቃቄ እንዲደረግላቸው ለሊብያን መንገስት ያቀረብነውን አስመልክቶ ህዝብ ተባብሮ እንዲደውል ኢሜል እንዲያደርግ የጠየቅንበትን ማለት ነው ሁላችሁም ያያችሁት የተባበራችሁበትን። ከዚህ ሌላ የራሳቸው ውገኖች ታርደው የአለም ህዝብ እንክዋን ያዘነላቸው ያለቀሰላቸው ወጣቶች ሆኖ ሳለ የኢትዮጵያ ሕዝቡ እንዳይተባበር መግለጫ ላይ ባወጣንው ከማፈን ሌላ ምን ወንጀል አለ? የታረዱትን አስር ጊዜ ደጋግመው እንዳረዱዋቸው እንደቆራረጡዋቸው ነው የማየው። አቶ ጌታቸው የላከላችውን መግለጫ በነገው ቀን አቀርባለሁ።

በዚህ አጋጣሚ ኢትዮፓትሪኦትስ ዌብሳይት ባለቤቶችን በመላው የኢትዮጵያ ስዴተኛ እና የመን ባለው አቲግሩም በሚመራው ኮሚቲ እና ከየመን ውጪ እኔ በማቀነባበረው እና ባቁዋቁዋምኩት ኮሚቲ እና ድርጅት ስም በጣም አመሰግናለሁ ስለተባበሩን እየተባበሩንም ስላለ። እነሱ ብቻ ናቸው የእኔ ስም ያለበትን ብሎም የአቶ ጌታቸው ረዳ እና የሌሎቹን የኮሚቲ አባልት የሚያወጡት።

አቶ ማን ልበል ስምህም አልገባኝ
Gigar B.Asfaw ለመሆኑ ምንያህል ደፋር ብትሆን ነው ወሰንህን አልፈህ ለእኔ ከዚህ በታች ያለውን እራሴው ከሌሎች ጋር ሆኜ በኮሚቲ የሰራንውን ፐቲሽን ላለማውጣት የወሰናችሁትን ለእናንተ እኔ እንድፈርም እና ፌስቡክ ላይ እንዳወጣ ብሎም በቱዊተር እንዳሰራጭ ያዘዝከኝ?
ወንድ አይ ወንድ በጾታ እንጅ ከዲሲ ይሄንን ሁሉ ወንጀል ሰርተው አንተንም የጨመሩህን የተከተልካቸው ከወንድ አይደልም ከሰውም የምትቆጠሩ አይደላችሁም። አትረቡም ፋሽስቶች ናቸሁ በወገንችሁ ደም እና ነብስ ትቀልዳላችሁ? አሁን የእናነትን ውንድነት የትም የማይደርስ ከንቱነት ማሳያችሁ ጊዜ ነው? ተባብሮ እንደመስራት የመን እየደወላችሁ ጭምር ስዴተናውን ወደ እኛ ና እያላችሁ ከዳልስ ሳይቀር ለመሆኑ ይሄ ነው ከኢትዮጵያውያን ወንዶች ሞኚ ሴቶችንም ጭምራችሁ በማስተባበር አንድ ጎበዝ አንበሲት ኢትዮጵያዊት በገኝ አዎን አንበሲት በፍለፊት እንጂ እንደጅብ ተደብቄ ወይም እንደ እባብ ወገኔን የማልጠናውት። ለጥሩ ተግባር ለእውነት ሂውስተን ያለውን የኢትዮጵያን ሕብረተሰብ ስም ብትጠቀም ጥሩ ነበር ነገር ግን እየተደበቀ ዛሬ ታረድኩኝ ነገ እያለ በፍርሃት ሳቃይ ባለው ህዝብ ላይ ግፍ ጨዋታ?? ሁለተኛ ከዚህ በሁዋላ አሁን በላክበትም ይሁን በሌላ ኢሜል መልክት ብትልክልኝ በሕግ እርምጃ እንደማስወስድብህ እገልጥልሃሉ። ይሄንን መልክት ደግሞ በፌስቡክ እና በብሎግ ላይ ለሕዝብ ስለሚወጣ ቀልድ እንዳልሆነ ተረዳ። ከላይ የተጻፈውን በደንብ አንብብ መላልሰህ። የኢትዮጵያን ሕዝብ ታርዶ እንክዋን አታከብሩትም? ስለሆነም ሁለተኛ በኢሜሌ ምንም አይነት መልክት እንዳትልክልኝ። ሂውስተንም ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ በእያንዳንዱ ቤት የሚደርስ መልክት ስለፈጸምከው በወገን መከራ ሞት መቀለድ እንዲያውቅ ይደረጋል።
-----Original Message-----
From: gigar asfaw <gigarb@yahoo.com>
To: ECOH <ecoh@ethiocoh.org>
Sent: Sun, May 3, 2015 9:22 am
Subject: Petition

Ethiopian Community in Houston (ECOH)in cooperation with Global Alliance for the Rights of Ethiopians (GARE)

Please pass this to your contacts and post it to your Facebook or Twitter
Thank you
Gigar B.Asfaw
gigarb@yahoo.com
281-620-7402