Friday, January 14, 2011

ፍቅረማሪያም ደረስ የተባለው በዳላስ ቴክሳስ ለምን እኔና ግብረአበሮቼ ቦርዱን አልተቆጣጠርንም በሚል በመለአኩ በቁዱስ ሚካኤል ላይ petition drive እያስፈረመበት ነው በሰው ልጅ ላይ ሲያደርግ እነደነበረው!

ቤተ ክርስቲይኑንና መረዳጃ ማሕበሩን በቅጥጥሩ ስር ለማድረግ ሲያለም ይኖረው የሚፈልጋቸውን እራስ ወዳዶች ለገንዘብ ሕሌናቸውን የሸጡ፡ የሚሸጡ ቦታ እያመቻቸ እሱ ብቻውን በግል ማድረግ የማይችለውን ጥፋትና ተንኮል እንዲሰሩለት ሳይመረጢ ተመረጡ፡ ዶክተር ሳይሆኑ ዶክተር ናቸው፡ የአይን ክልኒክ ሳይኖር አይን ያበራሉ፡ የከብት ሃኪም መሆን ለአንድ ኢትዮጵያው አዲስ ባይሆንም ፡ የከበት ሃኪም ሆኖ የማይስራውን በግልጽ እየታየ እየታወቅ በማስረጃ ሃኪም ነው፡ ከአርባ ያላነሰ የጎስት ድርጅት በኢትዮጵያውያን በዳላስ ንዋሪ ስም እየፈጠረ በሕብረት ጥፋት ለማጥፋት አንድነታችንን ለማፍረስ ፡ በመጨረሻም የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ውስጥ በግባት ሲያቅተው ያዘጋጃቸውን የጥፋት ፊት አውራሪዎቹን ይዞ፡ ፓሊስ ተጠርቶ በአቶ እዮኤል ዳቆን አለማየሁን እንዲያስወጣ ወይም ሲያስወጣ የጸቡን ድግስ ደጋሽ ፍቅረማሪያም የሚባለው ነው አቶ መላኩ ታደሰ፡ ልኡል ሰገድ አበሻውና ዶክተር ሰለሞን ደጀን አበበ በትሩና ተፈራ ወርቅ፡ ኪዳኔ አለማየሁ፡ በትግሬ ነጻ አውጪ ቡድን የተንኮሉ ድግስ ደብዳቤ አቅራቢና አጃቢናቸው በሚል በጽሁፍ ያቀረብኩላችሁ ለዳላስ ሕዝብ ያቀረብኩላችሁ ሃቁን? አዎ ያቀረብኩላችሁ አስርምስት  ገጽ። እነሆ ፍቅረማርያም ፊታውራሪዎቹም በመሸነፋቸው በራሱ በሚካኤል የተንኮሉም ፈጻሚና አስፈጻሚ በከተማው ባለመኖሩ ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ስሙን ጽፎ ደብሩን ለመውረስ በሰው ልጅ ላይ የለመደውን petition drive እግዚአብሄር ባርኮ የመላእኮች አለቃ ባደረገው የቅዱስ ሚካኤል ደብር ላይም እያስፈረመበት ይገኛል። የምትተባበሩት ሰዎች ባለፈውም እንዳደረጋችሁት ልብ ብላችሁ ካያችሁ ተቀስፋችሁዋል አሁንም እንዳትቀሰፉ። ቤተክርስቲያኑ የግለሰቦች ወይም የአንድ የሁለት የሶስት ቡድን መሆኑ ቀርቶ የመላው ምእመናን የእኔ ብሎ አምኖበት እየጸለየበት ስለሆነ ግለሰቦች አርፋችሁ ስራችሁን እየሰራች አምላክን እያመሰገናችሁ ብትኖሩ ለራሳችሁ ሰላም ታገኛላችሁ ከሰው ሳይሆን ከአምላክ። ዋ! ሚካኤል ስንቱን ነው ያሳይን። እራሱ ፍቀረማሪያም ተንኮሉን የሚሰሩለት ሁሉ አንገታቸውን በመድፋታቸውና ማንነታቸው ስለታወቀ ውነተኛ ማንነታቸውም በተንኮል ተግባራቸው ስላስመሰከሩ ፈቅረማሪያም ተሸንፍዋል በሚካኤል ስሙን ጽፎ ያስግባውም ምርጫው ይቁም ቦርዱም ሕጋዊ አይደለም በሚል ለመሆኑ በመረዳጃ ማሕበሩ ያደረገውን  ይቀጥላል።