Wednesday, January 5, 2011

ተፈራ ወርቅ አሰፋ የተባለው ሻለቃ ማንነት ብዙ ጊዜ ፈጅቶባችሁ ነበር አንዳንድ ሰዎች። አሁንስ ከዳላስ ቴክሳስ አዲስ አበባ ይታያችሁዋል?? ትግል አኮላሽን ታጋይ ስትሉ፡ ደም ያፈሰሰውን ታጋይ ስትሉ፡ ታዲያ አሁን አያችሁት ወደ አለቆቹ ፊቱን በግልጽ ያዞረውን?

ያልክዋችሁ ደረሰ በግላጭ አንድም ሳይቀር እግዚአብሄር የውነት አምላክ ምስጋና ይግባው።

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር አስራሁለት።

 በቅድሚያ የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራልን አስመልክቶ ቦርድ ውስጥ ገብተው የድብቅ አላማቸውን እግቡ ለማድረስ ላለፈው ስምንት አመታት በተለያየ መልኩ በሕብረተሰቡ መሃል ገብተው ሲበጠብጡት ማንነታቸው ስልተደረሰበት ያው በተለመደው በድብቅ አዲስ አበይባ በመግባት ስራቸውን ያጠናክራሉ። ይቀጥላል።