Sunday, October 31, 2010

ሕዝቡ አንቅሮ የተፋቸው በአሁን ጊዜ፤ አይናቸውን አንይ እያለ እሮሮ የሚያሰማው ዋሽተውት ያደሙት፤ በዳላስ ፎርት ውርዝ በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ መሃልና በቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በተከሰተው ጸብ፤ የብጥብጡ ጠንሳሾች፤ ጠማቂዎችና ተጠያቂዎች ድብቅ የትግሬ ነጻ አውጪ በደሞዝ ተቀጣሪ ትግል አደብዛዦችበኒያላ ኢንሹርንስ ስምና በአይን ባንክ በሚል በሲያትል፤ በአትላንታ፤ በፍሎሪዳ ወዘተ የሚንቀሳቀሱት፤ አቶ በትሩ ገብረግዚአብሄር፤ አቶ ኪዳኔ አለማየህና በእድሚ በሰባ ውስጥ ያሉና ታናሻቸው ትልቁ የኒያላ ኢንሹራንስ ቀንድ የሆነው፤ ሻለቃ ተፈራ ወርቅ አሰፋ ብቻ ናችው፨

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድ ቴክሳስና ችግሮቹ ቁጥር ሶስት፡፡

በብሎግ ስማቸውን በግልጽ አስቀምጠው ላመኑበት ወይም ሕብረተሰባቸው ማወቅ አለበት ብለው ለሚያነሱት ጉዳይ ፤ በግልጽ የሚያቀርቡበት የመወያያና ሰላማዊ ሃሳብ ማስፈራሪያና ዛቻ ሊኖርበት የማይገባ ወደ ሑዋላ የማይከፈት መስኮት ነው። በሌላ በኩል ፤ የሃይማኖት ተቁዋማትን አስመልክቶም ሆነ ፖለቲክን ጭምር የሚጽፍ ሰው ወይም ሰዎች፤ ለሰላምም ይሁን ለጸብ ወይም ውሸት ለሚጽፉት ሳይቀር ጸሐፊዎቹ ወይም ጸሐፊው ስለጻፈው የጸበም ይሁን የሰላም ጋባዥ ነው አንባቢውን። ስለሆነም፤ ብሎግም እራሱን እየደበቀ እራሱ ያደረገውን ድርጊት ሌላ ሰዎች እንዳደረጉትና እንዳቀረቡለት አድርጎ መጻፍ የሚያሳየው ይዞት የተነሳው አላማና የሚጽፈውም ውነታ ስለሌለው ለተነሳበት ጸብ ብቻ የሚጠቅመውን ሁሉ እንደፈለገው በሚያስደስተው ሁኔታ ብቻ ጽፎ በማስነበብ፤ የሚፈልገው ዛፍና ፍሬው ወደ እሱና አበሮቹ ካልወደቁ አይኔን ግምባር ያድርገው ለማለት ብቻ ነው። በግልጽ የሚጽፍን የሚኮንን ውሸታምና ፈሪ በራሱ አይምሮና ጣቶቹን የሚጠራጠር ብቻ ነው።

በየሐረርውርቅ (የኢትዮጵያወርቅ)ጋሻው።
የዲፌደብልዩ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ብሎግ አዘጋጅና አቅራቢ።
ዳላስ ቴክሳስ አሜሪካ።

ወደ ዋናው አረስት ከመግባቴ በፊት ለአንባቢያን ማሳሰብ የምፈልገው፤ እኔ በግሌ ከማንኛውም (ዋም) ኢትዮጵያዊ ጋር ጽብ ወይም ግጭት የለኝም፤ የግል ኑሮዬን ወይም ውሎዬን ስራዬን ብሎም አዋዋሊን በሚመለክት። ነገር ግን ባአገሬና በሕዝብዋ በአንድ ሰንደቅ አላማዋ የሚነግድ የሚከፋፍል የሚያላግጥ አሽዋፊ ፓለቲኪኛ ሲመጣ በኢትዮጵያ አንድነት አልደራደርም። እነዚህ ጥቂት ወንድሞቼ ሕሌናቸውን ለግል ጥቅም የሸጡ የለወጡ የትግሬ ነጻ አውጪ ካምፕ ገብተው የኢትዮጵያነን ከሚሉት ጋር የማልስማማው በአገሬ አንድነት በሕዝብዋ ክብርና በአንድ አረንግዋዴ ፤ቢጫ ፤ቀይ ባንድራዋ ልዋጭ፤ ልዋጭ በአሜሪካን ዶላርና በኢትይጵያ ውስጥ በቤት መስሪያ መሬት ቁማር ትግሉን ቁማር ስለሚጫወቱ ብቻ መሆኑን በትህትና አሳስባለሁ። በድጋሚ፤ በአገሬና በሕዝብዋ አንድነት ባንድ ሰንደቅ አላማ ከማንም ጋር አልደራደርም ። ስልጣና ገንዘብም ሊማርኩኝ በብዙ መልኩ እየተተኮሱብኝ እሩምታው ቢሰማም ፤ ሊማርኩኝ አልቻሉም፤ ከኢትዮጵያዊነት የአንድነት ካምፕም ሊያነቃንቁኝና ሊማርክኙም አልቻሉም። እኔ ተው የምላቸው ሲጠየቁ በከተማው ለምሳሌ ዘውገ ቃኘው በኑሮዬ መጣችብኝ ከኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማህበርር ሬዲዮ ዝግጅት ይነሳ በማለቴ። ወንዱ እንደምን ሴትዋ እንደወንድ እንዳልል ላገሩ ቅድሚያ ስጥቶ እራሱን የሚጎዳ አንድም ወንድ ገና አላየሁም ዳልላስ ውስጥ በተገኘው አብሮ የሚዋጥና የሚውጥ እንጂ። እኔ ደግሞ የጋራችን የሆነችውን በኢትዮጵያንና በሕዝቡ አንድነት መጡብኝ ነው መልሴ። ሕዝብ ሆይ እነሱ ለኪሳቸው እኔ ላገር አንድንትን ክብር ለሕዝብዋ አንድነትና ስለም ስለሆነ ትክክለኛውን ፍርድ ለሕዝቡ እተዋለሁ። ሆኖም የኔን ጥናት ይስጣችሁ የሌላችሁ እላለሁ።

የቅዱስ ሚካኤል ደብረና በጠቅላላው በዳላስ ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ በአንድነት፤ በመከባብር፤ በፍቅርና አንተ ትብስ አንቺ ትብሺ ተባበልን የኖርነውን አንድንታችንን የበጠበጡትና በቅዱስ ሚካኤል ደብርና በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማህበርና በሬዲዮ ስርጭቱ ጭምር አዛዥ ተደርገው የሕዝብ አናት ላይ ተንፈራጠው አልውርድ ብለው ችግር የፈጠሩብን ስማቸው ከዚህ በታች ያሉት ግለሰቦች ሲሆኑ ላለው የቤተክርስቲያን ክስም ይሁን የመረዳጃ ማህበሩን ሕገ ወጥ ስራ መጠቀሚያ ማድረግ ሌብነት በመረዳጃ ማህበሩ ስም መስፋፋት በሕብረተሰባችን ዋና ተጠያቂዎቹ ናቸው። እነዚህም ሻለቃ ተፈራ ውርቅ አሰፋ፤ አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሄር፤ አቶ ኪዳኔ አለማየሁ፤ ሲሆኑ በፍጹም ከእነዚህ ጋር ይተባበራል ብዬ ያልገመትኩት አቶ መላአኩ ታደሰም የነሱን ስራ አይን ባንክና ሌላውንም አስመክቶ በመተባበሩ ያንን አስመልክቶ መጠየቁ አይቀርም ሆኖም አቶ መላኩ ታደስን ከላይ ካስቀመትክዋቸው ሶስት ሰዎች እኩል በቀላል ሚዛን አልመዝነውም ትልቅ ስህተት ግን ስርትዋል። ሶስቱን የሕብረተሰባችንን በማንኛውም ሃላፊነት በሚጠይቅ እንደመረዳጃ ማህበርና ቤተክርስቲያን አካባቢ ብሎም የአገር ጉዳይ ወያኔን ለመቃወም በሚደረገው ትግል ውስጥ ክመጡ ጀምሮ ብዙ አኮላሹዋችሁ ወንዶቹን ከናካቴው እነሱ ይጎትቱዋችሁ ጀመር በየስብሰባው እናንተ እነሱን ዳር እንደማውጣት ወንድሞቼ። አንድነታችንን አክብረን ማስከበረ ክልብ በማያወላውል ተግባር ላገራችን አንድነትና ለሕዝቡ አንድነት ክብር የቆምን ብቻ ስለሆኑ ከበ1996 በፉት የነበረውን ፍቅራችንን መልሰን ባስቸክዋይ ካልገነባን ፤ ለራሳችንም ላገራችንም ለሕዝብዋም የጉዳትና የመከፋፈልን ካባ የለበስች ኢትዮጵያን ላዲሱ ትውልድ ጥለንለት እንደምናልፍ ማመን ይገባናል።


Dallas, Texas Ethiopian Community በ1996 በነጮች አቆጣጠር ነበር አይን ውስጥ የገባው ጥናቱ ወያኒና ሻቢያ ኢትዮጵያን ልክ እንደተቆጣጠርዋት፤ የወያኔ ጠላት ነን የሚሉን በእያፓ በኩል ብቅ ሲሉ፤ ውነት ሁላችንም መስሎን እያፓ ያመጣውን ደገፍን እጃችንን ዘርግተን ተቀበልናቸው። ከዛም መረዳጃ ማህበሩን ተረከቡን። እነዚህም ግለሰቦች ወደ ዳላስ የመጡበት መክንያት የሕዝቡ ብዛት ለኖሩበት የወረቀት ማጭበርበር በጣም ያልተበላ የሲራልዮን አልማዝ እድ ሆነው ስላገኙት ከኦክላሆማ፤ ከመንፊስ ቴኒሴን ከማያሚ ፍሎሪዳ አባልተን እንብላቸው በሚል የመጡ ሲሆኑ እየመሩም መሃላችን ያስገብዋቸው፤ በማስገባት የፓለቲካ ስልጣን ጥማቸውን ለማርካትና የሚወክሉት ፓርቲ ቦርድ አባላትን ያባዙ መስልዋቸው ሕዝቡን አሳምንው እንዲክተላቸው ማድረግ ያልቻሉት እን አቶ ፍቅረማሪያም ደረስና አቶ መንግስቱ ሙሴ ሲሆኑ ሌላው ትልቁ ተባባሪ አቶ ዘውገ ቃኘው በተነገረው ሰዎቹ የሌላቸውን ሹመት እየካበ ከግል ጥቅሙ አንጻር አጋር ጠቃሚ ሆነው ስላገኛቸው ተመሳሳይ ሰዎች በተግባር በማግኘቱ እያዳናቀ ለህዝብ ጆሮ በማስገባቱ የብዙ ኢትዮጵያውያን ኪስ ባዶ እንዲሆን ሚና ተጫውትዋል አድርግዋል። እነዚህን ሶስት ገለሰቦች በከተማው ብዙ የኖሩ በመሆናቸው የከተማው ሕዝብ ሊመክራቸው ይገባል። ጥፋታቸውንም አምነውበት ይቅርታ መጠየቅ ይገባቸዋል። የፍቅረማሪያምና የመንግስቱ ጉዳይ የፓለቲካ ፓርቲ ለማጠናክር መሆኑ ግልጽ ነው ሆኖም ህላችንንም ጉዱን።

የቤተክርስቲያን ክስ ትክክል ነው ብዬ ባላምንም እላይ ያካሰሱት ብዬ ሳልፍው፤ የቅዱስ ሚካኤል ቢተክርስቲያን በሁዋላ ደብር ወይም ካቴድራል ቦርድ ቀደም ሲል የሰራው ግፍ በእኔላይ ቢሚዘን ምናልብት ባቶ ተስፋዪ ተክሌላይ ከደረሰው በስተቀር ተወዳዳሪ እንክዋን አይገኝለትም በከተማው የለውምም። ገና ቢተክርስቲያኑ ህ ብሎ ሲጀመር የነበረውን መዝገብ አውጥተው ጥለው ሁሉ ነበር ነገር ግን ማህደሩላይ ስሜ መጻፉን ከውስጥ ባለማየታቸው ባዶውን ልገኝ ችልዋል ማን ለምን ያንን እንዳደረገም ታውቅዋል። በሃሰት የቤተክርስቲያኑ ሊቀመንበር መሰከረባት ብላችሁ ስንታችሁ ነበራችሁ ያዘናችሁት እኮ። ይሄውም የሃይማኖት አባቶች አይደፈሩ ፤ፓሊስ አይጠራባቸው እንደወንጀለኛ፤ ለወፍ ጎጆው እንደሆነ ሁሉ ቤቱ ዞሮ መግቢያው ለሃይምኖት አባቶች ድግሞ ቢተክርስቲያን ቤታቸው ስለሆነ ቁልፍ መለወጣችሁ በሃሳብ እንደማሳምን የሚለው ዳላስ እያመጥዋቸው ባሰቃይዋቸው ቁጥር ለአባቶች በመቆሜ ማለት ነው ይሂም ለግሌ አይደልም። የዛሬ አስራ ዘጠኝ አመት ቤተክርስቲያኑ እንዲገዛ ያስተባበሩት አባ ፍቅረማሪያም ዛሬ አቡነ ዳኔል ላይ በደረሰውና ከዛም በፊት መጥተው መንገድ ላይ በተጣሉት መነኩሲ መክኒያት ለምን ግፍ ይሰራል በማለቴ ማለት ነው። ታዲያ ፍርድ ቤት አልሄድኩኝም። ሞኝ ነኝ ማለት አይደለም ወይም ማንንም ፈርቼም አይደለም ቤተክህነትን አክብሬ እንጂ። የእግዚአብሄር ቢት የሁሉም ክርስቲያን ስለሆነ የግሌ አድርጌ ስለማልቆጥረው እንደ ግሌ ጉዳይ ውስጄ መክሰሱን አላምንበትም። በጸሎት ግን የማይቀለበስ ፍርድ አግኝቻለሁ። ፍርድ ቤት የቤተክርስቲያንን ችግር ለመፍታት የሚቻልበት ቢሆን ኖሮ ትክክለኛ መንገድ ቢሆን ኖሮ፤ የኢትዮጵያ ፓትሪያርክ አቡነ ሞርቀሪዎስ ክስ ያቀርቡ ነበር ብዬ አምናለሁ። መክኒያቱም መብቱን የተቀማ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ማንም የለም እንደሳቸው ባስተዳደር በደል ማለት ነው። የሰው ልጅ ሲከፋ ቤተክርስቲያን ይሄዳል። ሰዎች ሲያስከፉትም ለእግዚአብሄር መንገሩ ትልቅ ዘለአለማዊ ዘላቂ ፍርድ ይፈረድለታል ሃቅ ካለው። የሰው ልጆች መብት ተከራካሪዎችን እንክዋን ብናይ ፍርድ ቤት አይደለም ትግሉ። እኔም የሰው ልጆች መብት ታገይ ብሆንም ቤተክርስቲያንን አስመልክቶ በውስጡ ኤትየስቶችና ጥያቄ የምንጠይቀውን ከቤተክርስቲያኑ ለማጥፋት ብዙ ቢሞክሩም ካጠገባቸው እራቅ ከማለት ሌላ ለጥቂት ጊዜ አብሬ ጊዜዬን አላተፋም። ይሂንን ስል ብዙዎቻችሁ ለምን አትከሻቸውም በሃሰት ሲመሰከረብሽ ስትወነጀዬ ያላችሁ ብዙ በመሆናችሁ ነው። ሃይማኖቴን በኒኩ ወይም ቤተክርስቲያኑን የማደርገውን አውቅ ነበር ። አሁንም ችግሮች ከመጡ በሃይማኖቴ ላይ የማደርገውን መፍትሄ አውቃለሁ። ለመሳሌ ፓሊስ ቅዱስ ሚካኤል በር ላይ ሲቆም መጀመሪያ በግንባር ቦርዱን ገብቼ በግልጽ ደብዳቤ በማቅረብ አምላክ ቤት ፓሊስ ለምን ይቆማል አቁሙ ብዬያለሁ፤ ይህ ክስ ከመምጣቱ በፊት ነው።

አንዳንድ ሰዎች ከይልማ ፈለቀ ጋር ያለው ችግር ምንድንው ብላችሁዋል። ይልማ ፈለቀና ተፈራ ወርቅ የክርስቲ ተፈራን የአስራ አምስት አመት ልጅዋን በመጣ በወሩ እስዋ ሰው በቦክስ መተሻል ተብላ ልጁም እናትህን አግዘሃል ተብሎ ታስሮ ሲፈታ ፤እናቱ ግን በስር ቢት ከርማ ስለነበረ ለስዋ ሳይነግርዋት የአሜርካን መንግስት ሳያባርረው ልጁን ይውጣ ሳይል፤አንድም ደብዳቤ ከኢሚግሬሽን ችግር ሳይፈጠር በራሳቸው ፍቃድ ይልማና ተፈራ ወርቅ ልጁም እናቱም ናፍቆታቸውን አስር አመት ሲያልሙ የነበረውን አብሮ ለመኖር ሕልም ቀጭተው ልጁን ዲፓርት አደረጉት ወደ አዲስ አበባ። በዛ ላይ እስዋ እንደነገረችኝ መኪናዋን በማን ፊርማ ልትሸጥ እንደቻለች መልስ ከመረዳጃ ማህበሩ ማጣትዋ ሲሆን ለማንኛውም መኪናዬን ሽጡ ብላ አልፈቀደችም የፈረመችውም አልነበረም። ምነው ለዚህ አይነት ችግር የምንሆና ብዙም ለወገን የደረስን በከተማው እያለን ምናለ ቢነግሩን ማን ፈቀደላቸው የሰው ልጅ በድብቅ ብዙ ሰው ሳይሰማ አስቀምጥልን ብለው አንዱን ወጣት ከዛም ገንዘቡ ሲባዛ ልጁን ለመላክ? ለመሆን አቶ ሃብቴ የሰጠውስ አራት መቶ ሃብሳ ዶላር ግፋ ብኢል ሌላ አራት መቶ ቢያስጨምር ነው እኛ የማናውቀቅ የአይር መጉዋጉዋዣ ጂት መጥቶ ይሆን ብዞ ገንዘብ የሚያስከፍል ለአንዴ መሄጃ ስምንት መቶ መስሎኝ ነበር ያኔ። ይልማ ፈለቀም የሞቀ መረዳጃ ማህበር ውስጥ ገብቶ ተፈራ ወርቅም እንዲሁ ተጠቃሚ ቢሆኑም ቅሉ፤ የመጣውን ሁሉ ኢትዮጵያውያዊ ተቸገርኩኝ ሲል ሂድ ከዚህ ብሎ በግልምጫ ከማባረርና ከመሆነን፤ ምናለ ለሕዝቡ ስለተቸገረው ኢትዮጵያዊ እንደረዳው ቢነግሩን? እነዚህ ግለሰቦች፤በዳላስ በከተማችን በሕብረተሰባችን ታይቶና ተሰምቶ የማያውቅ ጭካኔ በሰው ልጅ ስም ገንዘብ ስብስቦው የሰው ልጅ ማባረር የራሳቸውን ልጆች እያሳደጉና ዘምድ እያስመጡ ያፈጸሙት ግፍ ገና በምድርም በሰማይም እግዚአብሄር ይጠይቃቸዋል የፈርድባቸዋልም አሁንም እየታየ ነው። አንድ ቀን እንደነሱ በኤርፕሌን በራ የመጣች ነች ወደ አሜሪካን ነገር ግን ቀን የጣላትና የነሱን እጅ አየች የክፉ ኢትዮጵያውያንን ጥቂት ወንዶች። በልጅዋ ስም ብዙ ገንዘብ ተዋጥትዋል ለምሳሌ አቶ ሃብቴ ብቻውን አራት መቶ ሃምሳ ዶላር ስጥቶዋል ይታያችሁ ይሄ ሁሉ ለአንድ ጊዜ ወደ አገር ቤት መሄጃ መሆኑ ነው። እንክዋን አራት መቶ ሃምሳ ዶላር በዚህ ላይ ልጁን ወስደው በግሮሰሪው ውስጥ የሰራ የነበረ ጥሩ ወጣት ልጅ መኖሪያ አፓርትመንት አስቀምጥ ብለው ልጁን ሊንረዳ የምንችል ኢትዮጵያውያን እንዳናውቅ አድርገው ትልቅ ካርጎ እቃ ወይም ጄት በጄት ውስጥ አሳፍረው ይልኩ ይመስል በሰበሰቡት ገነዝብ ውስጥ ትኬት ገዝተው ልጁን አባረሩት ካሜሪካን ምድር። ክርስቲ ተፈራም ከስር ቤት ስትፈታ መጀመሪያ የራባትን ያላየችውን ልጅዋን ለማየት ነበር የጁቭናል ዲፓርትመንትን የጠየቅቸው። ይሂንን ስተረዳ በሞራል ውድቀትና በብስጪት እነዚህን ሰዎች ብዙ ነገር ለማድረግ ብትፈልግም ከዚህ ቀደም ማታ ማታ እሁድ ይተላለፍ በነበረው የአማርኛ ስርጪት፡ እየመከርኩኝ ልጅዋን ተመልሱ እንዲመጣላት ላስመጣላት እንደምችል ገልጬ ኑሮዋን ለማስተካከል ደፋ ቀና ስትል የይልማና የተፈራ ወርቅ ብሎም በትሩና ዘውገ ያደረሱባት ግፍ ለሞት አድርስዋት በአርባ ሁለት አምትዋ ከዚህ አለምና ክለጆችዋ በሞት ተለይታለች። እነዚህ ግልሰቦች ግን አሁንም ሕዝቡን በቅዱስ ሚካኤል በጊዮርጊስ ቢተክርስቲያኖች ሳይቀር እያደሙት ይገኛሉ። በመጨረሻም ወንድምዋ መጥቶ እራቅ ያለ ቦታ በርካሽ አግኝቶ የቀብርዋ ስነስራት ተፈጽምዋል። ከጁቭናል ዲፓርትመንት ጋር በመነጋገር ጉዳዩን ሳጣራ የአሜሪካን መንግስት ይውጣ ከአሜሪካን ብሎ ልጁን ፈጽሞ እንዳላለና ምንም ማስረጃ ልጁን ካገር አስወጡ የሚል ከኢሚግሬሼንም ለይልማ ፈለቀም ይሁን ለተፈራ ወርቅ ወይም ክርስቲ ተፈራ ለምታውቃት አንዲት ሴት ጭምር ተዛዝ ወይም ጥያቄው አልቀረበም በፍጹም። በልጁ ላይ፤ ደህና ሲማር ከነበረበትና እናቱም እስክትለቀቅ አቅም አዳም የደረሰ ባለመህኑ የአሜሪካን መንግስት በሲስተሙ መሰረት፤ ትምህርት ቤት በጁቭናል ሲያስተምረው ስለነበረ እንዳይቀጥል ልጁን እናቱ ሳታውቅ አለ በከተማው ብላ እያሰበች ፍቃድ ሳይጠይቅዋት፤ ሌላው ቢቀር ምን እናድርገው ሳይልዋት፤ ልጅዋን በመከራ ወደ አሜሪካን አገር የገባላትን በፍቅዳቸው ተፈራ ወርቅና ይልማ ዘሪሁን ልጁ በመጣ በሁለት ወሩ ዲፓርት አደረጉባት። በመረዳጃ ማህበሩ ውስጥ በመቀመጣቸው ይልማ ፈለቀ ቦታውን በጊዜው ለቅቄአለሁ ያለውና ሳይመረጥ ከላይ እንዳልኩት በመረዳጃ ቦርድ ውስጥ ተነጥፎ የነበርው ተፈራ ወርቅ አሁንም በመረዳጃ መህበሩ በስተጀርባው የተንጠለጠለው በይልማ አዛይነት ጊዜ አልፈጀበትም በጎ መስራት ለወገን መራራት ማድረግ የማይችለው ውስጥ በመግባቱ አላማው ሌላ ስለሆነ በማህበሩ የተተከለበት፤ ወገኖቻችን ያለምንም የግል ጥቅም ምንም ይሁን፡ ችግሩ ወይም ክብደቱ ልንረዳ የምንወደው ብሎም ለምንችለው ኢትዮጵያውያን ሊነግረን/ሊነግሩን ሲችሉ ተባብረው ከይልማ ፈለቀ ጋር ልጁን በፍቃዳቸው ዲፓርት ለማድረግ/አደረጉት። ይታያችሁ አንድ ቀን እንክዋን ክርስቲ ተፈራን የታሰረችበት ሄደው አይተዋት አይውቁም። እራሳቸውን እንደ አሚሪካን መንግስት ቆጥረው ዲፓርት አድርገውባታል ወደ አዲስ አበባ። ካልቻሉ ለሕብረተሰቡ ያስታውቁ ነው ጥያቄዪ እኔ ። የራሳቸውን ልጆች እያሳደጉ የሌላ ኢትዮጵያዊት ልጅ ግን ገንዘብ አምጡ ብለው ሕዝቡን ሞክረንለት እዚህ እንዲቆይ አልተቻለም በሚል በሃሰት፤ እደግመዋለሁ ልክ ትልቅ በካርጎ እቃ ወይም ጄት በጄት ውስጥ ያሳፍሩ ይመሰል መኪናዋም እቃዋም ያለእስዋ ፊርማ ተሸጥዋል ይሄ በሕይወት እያለች እነሱው ፊት እኔ ባቁዋቁዋምኩላት "የክርስቲ ተፈራ እርዳት ኮሚቲ" ስብሰባላይ አቶ ሃኪም መሃመድ ሚስ ሶፌ ጂ፤ ተፈራ ወርቅ አሰፋ፤ ይልማ ፈለቀና የኮሚቲው ተቆጣጣሪ ያደረክዋት እራስዋ ክርስቲ ተፈራ የተናገረቸው መለት ነው። ይሄ ግፍ ተሰርቶባት ሲገርማት ከእስር ቤት ስትወጣ ልጄን ለማን ብላችሁ ላካችሁት? መኪናዬስ? ብላ በመጠየቅዋ፤ በ 2006 በኢትዮጵያ ቀን በአለ ላይ፤ ማለትም ይልማ ፈለቀ አዘጋጅ ኮሚቲው ሰብሳቢና ተፈራ ወርቅ የመረዳጃ ማሕበሩ ፈላጭ ቖራጭ ወይዘሮ ክርስቲ ተፈራ ሶስት ደቂቃ ለሕዝብ ችግሪን የማሰማበት ስጡኝ ቲኒሽ ለምበላውኛ ለቤት ክራይ የሚረዳኝ ስጡኝ ብዪ ልጥይቅ ስትል ከለከልዋት። ነገር ግን የአይን ባንክና የኒያላ ኢንሹራንስ (ግሻ ኢንሹራንስ)የዘውገ ቃኘው የቤት እሸጣለሁና የበትሩ ኒያላ ኢንሹራንስ (ጋሻ)ዌል ፋርጎ የሚለው በሕዝቡ መረዳጃ ማሕበር ገንዘብ በቀን አራት ሺዶላር ከፈልን የሚሉበትን አዳራሽ አሸብርቆት ነበር። በብስጭት አሳምመዋት ባለችበት ሰአት በሞትና በሕይወት መሃል በምትሰቃይበት ግዜ ይልማ ፈለቀም ተፈራ ወርቅም ሲጀመር ጀምሮ የሚሰሩበት የወያኔና የኢንቬስተሮቹ አንዱ መድረክ ሬዲዮ ላይም ሕዝብም ያደረሱባትን በደል ለመናገር ድምጽዋን እንዳይሰማ አፍነዋት የተጨቖኘችው ክርስቲን ተፈራ ስትናገር፤ ተፈራ ወርቅ አሰፋ፤ በትሩ ዘውገ ቃኘው፤ ይልማ ፈለቀ በቁሜ ገደሉኝ በደሌን በ....ስልወጣ! እንዳለቸው ወዴያው በእውነት ሞታ ተቀበረች በአርባ ሁለት አመትዋ።
ይልማ ፈለቀ የተቸገሩ ኢትዮጵያውያንን ጉድይ ማስፈጸሙ ጥቅም ያለው ባለመሆኑ፤ ለወገን የምንገበግበውም እንዳንረዳቸው ጉዳያቸውን ችግራቸውን አፍኖ ለሕዝብ ባለማሰምት ታዋቂ ሆንዋል። የክርስቲ ተፈራ ጉዳይ አንዱ ብቻ ሲሆን ይልማ ፈለቀ ቤተክርስቲያኑንም አስመልክቶ ወይም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩኝ የጠሙዋላው ውስጥ ጥልቅ አለእንጂ ምንም አተዋጽኦ ያደረገ አይደለም። የዛሬ ሶስት አመት በጹሑፍ እንደበተንኩት የጋራ መረዳጃ ማሕበሩንና የሬዲዮ ስርጭቱን በጋሻ ኢንሹራ ማለትም ኒያላ ከዛም እድር በሚል ስም እርስ በእርስ መረዳዳቱን አጥፍቶ በእድር በሚል የትግሬ ነጻ አውጪ ፕሮግራም ሊተኩት ሲሉ፤ በመንቃቴና ለሕዝብ ይፋ በማድረጌ መክኒያት ስላስተላለፉት ስለምመለስበት በዛልይ አቀርበዋለሁ። ለዛሬ ግን ወደ ጀመርኩበት ልመለስና፤ የተቸገሩትም አንገታቸውን ደፍተው ኢትዮጵያዊ አያሳየኝ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ የሚባልም አልስማ የሚለው እሮሮ ከላይ ባለው መክንያት ስንቱ ነው። ቀጠሮም በመረዳጃ ማሕበሩ ጉዳይ ጠይቄ በቅርብ አቀርበዋለሁ አመት ሆነው የጋራ መረዳጃው ፕሬዘደንት የተባለው የሚመከተው የገንዘብም ጥያቄም ስላለ ስለ ክርስቲ ተፈራም ስብሰባው እንዳይደረግና ግብረአበሮቹ ያስተላለፉትን በሃሰት የተሞላ በመረዳጃ ማሕበሩ እንዳትደርስብን ልሕዝቡ ያቀረበችውኝ ተሳስቼ ነው ብላ ይቅርታ ካልጠየቀችን የሚለውን በመደገፍና እንደ ፍርድ ቤት ሕግ ፍርድ ወስዶት ማለት ነው። በሬዲዮም እንናገር እድል ይሰጠኝ ሲል ሕብረተሰቡ እነይልማ ፈለቀ እነዘውገ ለራሳቸው ጥቅም ካልሆነ ሕዝቡ በስሙ የሚከፈልበትን የሬዲዮ ስርጭት ጠጠቃሚ እንዳይሆን ከልክለውት እሮሮዋቸውን የሚያሰሙ ስንቶቹ ናቸው ። በጣም የሚያስደንቅ ነገር ግን በዳላስ ባንክ ሊከፍት ነው በኤሌትሪክ የሚሄድ ባስ ባኢትዮጵያ የከፈተ በዳላስም ላሜርካን ሕዝብ ሊከፍት ነው በሚ ገንዘብ አምጡ አክሲሆን ገቡ የኢትዮጵያ ባንክ ልንከፍት ነው ብለው ገለሰቡን በዚሁ ሕዝቡን ለማጭበርበሪያ ወጥቶ ሕዝቡ ገንዘብ እንዲሰጥና አቶ ጠቅላይ መለስ ዜናዊ ባሉት መሰረት በሚል ገንዘብ ጠይቅ ስብሰባ ጠርተንልሃል ሲሉት እምቢ ያላቸውን ሻለቃ ውይም ኢንጂነሬ ገታቸው እሼቱን የቅዱስ ሚካኤል ደብር እጃችን ላይ ነው ቻምበር ኦፍ ኮሜርስ የኛው ነው እያሉ በመጨረሻም ይልማ ፈለቀ ይሄንን ችግር የሌለውን ግለሰብ ያላወቁ አለቁ አሉ፤ ውነት ባንክ ሊከፍት መስልዋቸው በትሩም ፤ ኪዳኔ አለማየሁም ተፈራ ወርቅም በተለይ ይልማ ፈለቀ እቤቱ ለኢንጂነር ጌታቸው ማንም ሳይሰማ ግብዣ ያደረገለት ሰው ነው። የደግንት ቢሆንማ ጥሩ ነብር ምን ለአሜሪካን ምግብ ችግር የለም። ቁምነገሩ ለዚህ ነው የግል ጥቅም ላይ ብቻ ነው የጋራ መረዳጃ ማህበሩን የሚጠቀሙት የምላችሁ በሃቅ። በኢንጂኔር ጊታቸው እሼቱ ላይ የሚፈልጉት ስላልሆነ እነ በትሩ ያስቀመጡት ስም በጣም ከባድ በመሆኑ ባለቤቱ ኢንጅነር ጌታቸው የገለጸውን ማቅረብ ይችላል። ሆኖም አህን እነዚህን ግለሰቦች በሙሉ የዛሬ ሶስት አመት ከሁዋላቸው በላት! በላት! እኝበላት! እናቁማት! በሚል ለግል ጥቅም ወያኔ ያሰለፋቸው በስም ኢትዮጵያውያን በተግባር ግን የአሜሪካን ዶላሮች የሆኑ ወንዶች በወያኔ ጭፍሮች እየታጀቡ ምስያቸውን ሰብስበው እኔ ላይ እንደዋሹት እርስ በእርሳቸው በአሁኑ ወቅት ፤ አንዱ ላንዱ መደበቂያ ሊሆን በማይችልበት ሁኒያታ በመገፋፈጥ የእራሳቸውን ምንና ማንነት ፤ ገበናቸውኝ በግልም በጥንድም እያስመሰከሩ በመሆኑ ሕዝቡን በማታለላቸው በአጭበርባሪነት ሚዛንና ፍርድ ላይ ተቀምጠው ይገኛሉ። ሕዝብረተሰቡም እነዚህን ጥቂት ውርውሮች ወንዶች ስላወቃችሁዋቸው ፤ ምስክሮቹም በራሳቸው እነሱው በመሆናቸው ፤ውሸታቸው ሁሉ በመረጋገጫ በመያዙ፤ የሃሰት መስካሪነታቸው በቁርጥ የኢትዮጵያ ልጆች ላይ ሃጢያት መቖለሉ ዘዴያቸው አልፎበት አልሰራ ስላለ፤ ዳላስ የእርስበርስ ግጭታቸውን የዳላስ ኢትዮጵያን በሙሉ በማስመሰል በየስልክ ኮንፍራንስ ውስት፤ ሲያስተጋቡት ተገኝተዋል። ይህንንም ተግባር ሕዝብ ልብ በል።

ከላይ የተጻፈውን ሁሉ ካነበባችሁ በመጨረሻም የእኔን ችግር ፤ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን የምንረዳ በጣም ደስ እያለንና በጣም ከውስጣችን ለወገን የምንቆረቆር በዚሁም ለተቸገረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ እንደችግሩ ፈጥኖ በመድረስ ቀኝ እጁ በመሆን የምንታወቅ ሰዎች ሕዝቡን አስተባብረን ጭምር ወገናችንን ልንረዳ ስንችል እነዚህ ለግል ጥቅም የሰከሩ ጥቂት ግለሰቦች የመረዳጃ ማህበሩን ብለው ቤተክርስቲያኑ ከሁዋላ ይዘው የሶሻል ኮሚቴ በሚል ስም ኢትዮጵያዊው እንዳይረዳ ለምን የችግ ራስ ዳሽን ወይም ኪሊማንጃሮ ይሆኑበታል ነው። እንርዳ ወገን ነው የምለው። ወንጀል ተደርጎም የቀረበብኝ ይሄው ነው ለምን ኢትዮጵያውያንን በነጻ ጉዳያቸውን ተፈጽማለች ታስፈጽማለች ነው።


በሚቀጥለው እስክንገናኝ አምላክ አገራችንን ኢትዮጵያንና ሕዝብዋን ከከፋፋዩ የትግሬ ነጻ አውጪ እጂ ነጻ ያድርግልን። የከርሞ ሰው ይበለን ሁላችንንም።