Friday, October 22, 2010

Ethiopian National Government In Exile Supports "Ethiopians to remember martyrs of the 2005 Election Massacre"

ከኢትዮጵያ ብሄራዊ የስዴት መንግስት የተሰጠ የድጋፍ መግለጫ።


October 22, 2010
ዳላስ ፤ቲክሳስ፤ አሜሪካ።

ከአምስት አመት በፊት የትግሬ ነጻ አውጪ መሪ ለገሰ ዜናዊ በአጋዚያን ጠባቂዎቹ ያስረሸናቸውን የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆችዋን ውለታና የከፈሉትን ምስዋእትነት ለማስታወስ ዋሽንግተን ዲሲና በአለም ዙሪያ በሚደረገው የሰማእታት ቀን አከባበር ፤  በዳላስ ፎርት ወርዝ ንዋሪና ይሄን መልክታችንን ለምታገኙ ኢትዮጵያውያን በሙሉ የዜግነት ግዴታችሁን ብሎም የሄሌና ለመወጣት ከዚህ በታች ከዋሽንገተን ዲሲ የወጣውን ጋዜጣዊ መግለጫ በመመልክት ፤ በምታገኙት የስልክ ቁጥርና የኢሜል አድራሸ በመጠቀም የስማእታት ቀን የሕብረት አዘጋጅ ስብስብ አካል ውስጥ በመቀላቀል የበኩላችሁን እንደትተባበሩ የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስዴት መንግስት ያሳስባል (http://www.ethiopiannationalgovernmentinexile.org/) ::

ከዚህ በታች ያለውን መግለጫ ያወጣው Ethiopians to remember martyrs of the 2005 Election Massacre  አዘጋጅና አስተባባሪ ስብስብ ከዋሽንግተን ዲሲ ነው።

Ethiopians to remember martyrs of the 2005 Election Massacre
Press Release | October 21, 2010

Ethiopians from various cities in the U.S., Canada, Europe and Australia held a conference on Saturday to discuss and coordinate plans for the upcoming 5th anniversary of the 2005 Ethiopian Election Massacre.
As we approach the Month of November, the Global Task Force calls on all Ethiopia Democratic forces -- political, civic, human rights, media groups, and others concerned groups -- in each city and locality throughout US, Europe, Africa, Oceania, and others to come and work together in remembering the martyrs of 2005 election and the thousands of Ethiopians who perished in the hands of Meles Zenawi regime while struggling for freedom, justice, and democracy to prevail in Ethiopia.
To participate in Sunday's teleconference please register by sending email with full name and phone number to tamagn@gmail.com or call 202 656 5117.
For further info: tamagn@gmail.com