Friday, February 25, 2011

አራት ጥያቄዎች ሁለተኛ አመት እያስቆጠሩ ያሉትን ለመቅበር ቦርድ ኦፍትረስቲ ( board of trustees)

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ሊያቁዋቁሙ የተነሱበት ዋና አላማቸውና መክኒያታቸው ከዚህ በታች የምትመለከትዋቸው ሁለተኛ አምታቸውን የያዙት አራት ያልተመለሱ አብይ ጥያቄዎችን በሕግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ ምላሽ እንዳይሰጡ ቀብሮ ለማስቀረት ነው። ከኢሜሉ እንደምትመልከቱት፡ በሰለጠነ መንገድና ስረአት ማለትም ቁልጭ ባለመንገድ የቀጠሮ ጥየቃ ከእነ መነጋገሪያው አረስት ጭምር አብራሩልኝ በማያሰኝ በግልጽ ቢጻፍላቸውም የሚጽፉትን በግለሰቡ አማካኝነት ኢሜል የተላከውን የምታዩት ነው። በሙሉ ስምንቱም ኢሜሉንም አመላሽቸው ሳይቀር፡ ከአንድ ጋን የተቀዱና በአንድ ቡድን ተጠንሥሠው የተጠመቁና በቦርድ ስም በግል ጥቅም ብርሌ  ተሞላልተው የተቀመጡ በመሆናቸው ለሕዝብ ጥቅም ብበትሩ ኢሜል ምመሪያ እንደሚሰሩ ማስረጃ አለ።  ለሕዝቡና ለልጆቹ የመረዳጃው ባለቤትነትና ተጠቅሚነቱን ቦታ ለርሳቸውና ለልጆቻቸው ሲጠቀምበት ኖረዋል። አሁንም ከናካቴው አራቱ ጥያቄዎችን አስመልክቶ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ እርስ በእርስ በመጠራራት ሁሉንም የሚመለከት ላለፈው አራቱ ጥያቄ ከቀረበላቸው ጀምሮ ጊዜ በመግደል ዝም ብለው ሲኖሩ ከቆዩ በሁዋላ ሕዝብ ለራሱና ለልጆቹ ጥቅም ሲል መረዳጃ ማሕበሩን ነጻ   አውጥቶ በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ መነሳቱን ሲያዩ ከተጠያቂነት ለማምለጥና የወሰዱትን ገንዘብ ሁሉ መልሱ እንዳይባሉ ጭምር ጉዳዩ የሚመለከታቸው ቦድ ኦፍ ትረስቲ ምሽግ ይዘው ብቅ አሉ፡፡ ልጆቻቸውንም ቦርድ ውስጥ ካለው አጋብተው ባል ሚቱን ለቦርድ ኦፍ ትረስቲ ማስቅመጥ የአባትዋንና የግብረአበሮቹን ምስጥር ለማፈን አንዱ ዘዴ ነው።  የሚገርመው ትናንትና ህላችሁም እንደምታስታውሱት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያኑን ጥሎ አብሮዋቸው ባለመቆሙ፡ "በሲቨል የደርግ የመጀመሪያው ጸሃፊ ነበር የብዙ ሰው ደም ሕይወት መጥፋት ተጠያቂነው እሱን ብሎ ደግሞ አስቀጣሪ ጉዱን እናወጣለን!" በሚል ስሙን ስያነሱ የተከራከርንለትን ግለሰብን በግል ሕይወቱ በቤቱ እንዴት እንደሚኖር ሳይቀር በስልክ እያስደወሉ የምናከብረው ሰዎች እንንቀው ይመስል በእነበትሩ ወሬ ፡  ጉዱን ንገሩት እንዳላሉ እሱን ይዘው በቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ አስገብተውታል፡፡ ሌላው የሚገርመው ይህንን ግለሰብ ባልፈጠሩት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ማእከል የሕንጻ ፕሮጄክት ኮሚቴ ውስጥም ተክለውታል።

በመጨረሻም፡ ለሚመጣው እሁድ ሶስት ጉዳዮችን መነግገሪያ አድርገው እነ ይልማ ፈልቀና በሁዋልዮሽ አመራር የመረዳጃ ማሕበሩን የሚመሩት ካቀረቡት አንዱ ስለሕንጻ ኮሚቴውና ስለቦርድ ኦፍ ትረስቲም ይላል። ይህ ህለቱም ጉዳይ ከሕዝቡ አንድ ግበረሃይል መረዳጃ ማሕበሩን ለሕዝቡ ለማስረከብ የተቁዋቁዋመ መኖሩን ይሄ የሕዝቡ ብሎግ ስላረጋገጠ ሕዝብ ስብሰባ ተጠርቶ ስለ የሕበረተሰቡ ሴንተር መሰራት ፕሮጄክት የነብረውን ኮሚቴ ይልማ እንደተረከበው ሳያስረክብ ገንዘብ ሲሰበስቡ ከኖሩ በሁውላ ኮሚቴውን ከእነ ገንዘቡ ዶክመንቱን ሁሉ ላለማስረክብ የፈጠረው የሕንጻ ኮሚቴና እራሱንም ያስቀመጠበት ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ፈጽሞ ቦታ እንዳይንረውና በቀኑ እንዳያልፍ የማድረግ ሃላፊነትና ተጠያቂነትም እንደሚያጋጥማችው እያሳሰብን፡ ቦርድ በሕዝብ ለመርዳጃ ማሕበሩ ከተመረጠ በሁዋላ ስለ ሕንጻው ኮሚቴ ቀርቦ ስራው የሚጀመርበት ውሳኔ ይደረጋል።ይልማ ፈለቀ ፕሬዘደንት ከእነ ገንዘቡ ማስረከብ አለበት የሕንጻውን ኮሚቴ። እሱና ግብረአብሮቹ ያቁዋቁዋሙት ቦታ የለውም እውቅናም አይኖረውምም የለውምም። የቦርድ ኦፍ ትረስቲውም ይሁን የሕንጻው ኮሚቴ ቦታ የሌለውና መረዳጃ ማሕበሩ በሕዝብ ተመራጮና በህብረተሰብ ውስጥ የድርጅታዊ አሰራርን በሚያውቁ ለሕዝብ ጥቅምና የጋራ ጥቅም ብቻ ላይ ያተኮሩና ቅድምሚያ ለሕዝብ የሚለውን ስርአትና ልብ ያላቸውን ሕብረተስቡ እራሱ ሃቀኞችን መርጦ ለራሱ የሚያገለግሉት እጅላይ ማሕብሩን እንዲረከብ በሃቅ ከሕዝቡ ጎን እዲቆሙና ደጀኔ የተባለውምና ብጤዎቹም የእነበትሩና ተፈራ ወርቅ ሕዝብን ጎጂ ቅርንጫፎች ባላዎች ስለሆኑ በአስመራጭ ኮሚቴውስጥና በመረዳጃው ቦርድም ውስጥ እነሱም ይሁኑ የሚጠቁሙዋቸውን ግለሰቦች ማስገባት ታጥቦ ጭቃና በእርግጠኛነትም በእጅ አዙር መልሶ ጸረ የህዝብን አንድነትን ብልጽግናን የልጅቹን እድል ሰባሪዎችን  መትከል ስለሚሆነ ለህዝብ ቆሜአለሁ የሚለው አዲሱ ስብስብ እንዲሰጋበት እናሳስባለን። ሕብረተሰቡ አስተባብሮ ማሕበሩን እስኪገነባው አሁን እራሳቸውን በህግና በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ከተጠያቂነት ማምለጫ ስለሆነ ቦርድ ኦፍ ትርስቲው/ሕንጻ ኮሚቲ፡ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም።

በሚመጣው እሁድ ገና እንዳልተመራረጡ አድርገው በተለመደው ሕዝቡን "የሰጠንውንና ያቀረብንለትን መቀበል ነው ምን እውቀትና ልብ አለው ማንም አይጠይቀንም አቅርቦ ተቀበሉ ማለት ብቻ ነው" በትሩና ግብረአበሮችቸው።

እግዚአብህር ስለውነትና ስለክብሩ ስለሕዝብ ስለልጅቹም ጥቅም ብቻ የቆምነውን ሃሰተኞችን ለራሳቸው ከርስ ሲሉ ልጆቻቸውን እንክዋን ማሳደግ ያቃታቸው ለሌላው ልጅ መጥፍያውን እያመቻቹ ወጣቱን ከመረዳጃ ማሕበሩ ያባረሩትን ሁሉ ፍርዳችቸን ይሰጣቸው ዘንድ ፍርዱን ለሱ ለአለም ንጉስ ቤዛ እናስረክባለን። በስላም አስጀምሮ አስጨራሽ ስለሕዝብ ድምጽና መበደል ከዚህ በላይ ያለውንና ከስርም የተቀመጠውን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለማቅረብ እደሉን እንደሰጠን ለጥሩ ስራ ለሁላችሁም ይስጣችሁ ይመስግን አምልክ አሜን!።
-----Original Message-----
From: yehar9@aim.com
To: ttolla2002@yahoo.com
Sent: Sun, Mar 21, 2010 10:40 pm
Subject: Re: Meeting request reminder March 21, 2010



-----Original Message-----
From: tariku bedane <ttolla2002@yahoo.com>
To: yehar9@aim.com
Cc: Abraham Tefera <EBROCON@SBCGLOBAL.NET>; Ameha Tameru <dr.amehas@yahoo.com>; Ethiopian Community <maaecdfw@gmail.com>; Nasra Omar <omarnasra@yahoo.com>; Neguse Kefyalew <nkefyalew@sbcglobal.net>; Solomon Hamelmal <sohaz020@sbcglobal.net>; Yilma Feleke <ydfeleke@yahoo.com>; soha2020@sbcglobal.net
Sent: Wed, Jan 6, 2010 9:53 am
Subject: Re: Meeting request
 Ato Tariku Tolla, Ato Solomon Hamelmal and all board members,greetings.
As you all know, I have requested a meating on December the 28, 2009 in order to meet with for a short 30 munite meeting to discus the 4 topics that I listed on my inisal request. Since your first e-mail recponce dated Jan 6, 2010,  dispite my efforts and communicomunication with Ato Tariku several times in order to meet with you on your own confotble and schadual in the month of Janeuary,and after,today is March 22, 2010, almost four monthes I stil have no recived an answer from you the board.  before and after your responce letter dated January 6, 2010, to meet wit  on your own schadual in the monthe of Janwary . But it has been now almost 4 months there is no effort been shown on your part (all board member) at all. Requesting a meeting in sucah way in wrting with a clear agenda, is a posetive, peacful, and sivilized way. I have done my part as usual in a civilized manner. Now, I am aking you For your informatio and there is no relevent effort on your side to meet. Therefore, I am requesting a responce from you with the next two weeks.

Cc:


     Selam Yehararwerk Gashaw:

     Thank you very much for interest in the community. After reviewing your request to meet with the Board of MAAEC, the Board assigned Mr. Solomon Hamelmal and Mr. Tariku Tola to listen/discuss and possibly resolve you concerns regarding the community. We hope that these two Board members have the ability to resolve your concerns. If these two Board members can't resolve your concerns, they will report the matter to the Board immediately.Then, the MAAEC Board will decide the next step. The MAAEC Board will appreciate your effort to resolve your concerns in civilized manner.


     Tariku Tola

     Board Member
--- On Mon, 12/28/09, yehar9@aim.com <yehar9@aim.com> wrote:

From: yehar9@aim.com <yehar9@aim.com>
Subject: Meeting request
To: ttolla2002@yahoo.com
Date: Monday, December 28, 2009, 12:40 PM
To the board members of the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

December 28, 2009.

To Ato Tariku Tolla, Ato solomon Hamelmal and all other board members. First of all, thank you for your volunteer work in our community.
I am writing you in regard to our telephone conversation last week regarding the following:

1.Ethiopian Community Center Project.
2. Youth Program at the Ethiopian Day event.
3. Christi Tefera Memorial Day project.
4. Ongoing Legal issues regarding the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

I am requesting to meet with you, the board, as soon as is convenient for you, in order to discuss the four topics above. I would like to meet preferably within the next month. Thank you.

With Ethiopian sisterly respect,
Yeharerwerk Gashaw
one of the founders of the DFW ECMAA.