Friday, August 5, 2011

ዘውገ ቃኘው የሚባለው በሕዝብ በቅርብ የተመረጡትን የሶሻል ክፍል ሃላፊ ለመደብደብ በመጋበዙ/ድንበሩን በማለፉ ሕግ ፊት ሊቀርብ ነው።

በመጀመሪያ እግዚአብሄር ይመሰግን ለሁሉም ቸርነቱ! አሜን!

 ዘውገ ቃኘው ከኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር የአማርኛ የሬዲዮ ስርጭት ከወጣ ወደ መረዳጃ ማሕበሩ መግባትና ችግር ለሚያጋጥማቸው ወገኖች መዋል ያለበት ገንዘብ ከእስፓንሰሮች የሚገኘው ገቢ ወደ እሱ ኪስ በቀጥታ መግባቱ ሊቆም ስለሆነ በቅርብ በቦርድ ውስጥ የተመረጡን እህት በለመደው የስም ማጥፋት ዘመቻው መሳሪያዎች የሆኑትን ሴቶች ይዞ በመጠቀም "የኢትዮጵያን ሕዝብ እስቱፕድ ብላ ስብሰባ ላይ ሰድባለች ከቦርድ ትውረድ" በሚል እያስተጋባና ፊርማም በማሰባሰብ ላይ እየተንቅሳቀሰ ነው።  በራሳቸው አይምሮ የሚመሩና ለሕብረተሰባችን ጥቅም በበጎ ፍቃድ የሚያገለግሉትን እህቶቻችንን ሁሉ ጥቅሙ ከተነካ ሴቶች ላይ የማይለጥፈው አጸያፊ ስም የለም። ለዚህም በተለመደው የስም ማጥፋት ዘመቻው በራሪ ወረቀቶች በመበተንና ግለሰቦችን ለማጥቃ ግለሰቦችን ለስድብ በማዘጋጀት እሱን እያሞገሱ ለሕብረተሰባችን ችግሩን ቀራፊዎችን ግን እንዲሰድቡለት በሬዲዮን በማድረግም ትልቅ ታዋቂነትን አግኝትዋል። የሬዲዮ ስርጭቱ በሶቻል እሬዲዮ ጣብያ ከግል ጥቅም ነጻ ላይ በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ እየተክፈለ በሕዝብ ስም የሚንቀሳቀስ ቢሆንም ለዘውገና ለግልጥቅም ተጋሪዎቹ እንጂ ሕብረተሰቡ እስከዛሬ ሊጠቀምበት በሚገባ አልቻለም። አሁን ሬድዮን ፕሮግርሙ ለህብረተሰቡ አገልግሎት ለማዋል አዲሱ ቦርድ እይሰራ በመሆኑ ዘውገና የጥቅም ተጋሪዎቹ ጭንቀት ላይ ናቸው።  የኝህ የኢትዮጵያን ሕብረተሰብ በተለይ በችግር ላይ በስራ ማጣት የወገን አለኝታነት እረሃብ እያዛጋ ያለውን ስራ በማጣት ከእነ ልጆቹ እየተቸገረ ላለው ከሬዲዮ እስፓንስሮች የሚመጣውን ገንዘብ ጭምር እንዲሰጠው እንዲረዳበት እየሰሩ ያሉት ዘውገን አስጭንቆታል ስለዚህ ዋሽቶ ፊርማ በሴቶች አሰባስቦ እኝህ ሴት ሁለተኛ በጋራ መረዳጃው ገብተው ለሕብረተሰቡ ነጻ አልግሎት እንዳይሰጡ የሚል በመረዳጃ ማሕበሩ በተለመደው እንዲቀመጥ ለማድረግ እየተሽቀዳደመ ይገኛል ለሕዝብ የሚጠቅሙን ስዎች እርዳታቸውን እንዲያቆሙ ማድረግ የሚጎዳው ሕብረተሰቡን ብቻ ነው፡፡

እህታችን ክብርት ወይዘሮ ስነ ያሉት  በትክክል ከዚህ ቀጥሎ እንደተቀመጠው ነው " How dare you treat me this way as if I am stupid and don't know what Im doing"  ይህንን ያሉት ለዘውገ ሳይሆን አፍ እላፊ ለተናገርው የዘውገና የግብረአበሮቹ አክል ለሆነው ለአንዱ ሲሆን ወደ ፊት ስለዚህ ግለሰብም ሕዝብ ካላከበረ እስከዛሬ ስሙን እየለወጠ ባደረሰው ማንነቱን ግልጽ እናደርጋለን ለሕብረተሰባችን። 
ፊርማ ለዘወገና ለግበረአበሮቹ የምታሰባስቡ እህቶች በተለመደው ባልሰማችሁትና ጠይቃችሁ ባልተረዳችህት ስለሆነ ከመሳሪያነት ብትቆጠቡ ለራሳችሁም ለልጅቻችሁም ጥሩ አራያ ትሆናላችሁ። ተሳዳቡ በተባላችሁ ቁጥር በሬዲዮና በፊርማ የምታደርጉት ሕገ ወጥ መሆኑን እንድትረዱት ያስፈልጋል በሕግም ብትጠየቁ ዘውገና በትሩ ተፈራ ወርቅ አያድንዋችህም።

ሌላው ሃቅ ፊታቸው ላይ የተደቅነውና ሲያስፈራራቸው ፎቶግራፍ የተነሳው ተፈራ ወርቅ አሰፋ ነው። ተፈራ ወርቅ ባዲስ መልክ በደንብ ሕዝቡን ለመከፋፈል ታድሶ አዲስ አበባ ደርሶ የመጣ የትግሬ ነጻ አውጪ ተቅጣሪ ሲሆን ከዚህ በታች የምታዩት ፎቶግራፉ የተሰጠውን ስራ ከአድስ አበባ እስራ ላይ ሲያውል ነው ይሄውም ሕብረተሰቡን በማሳሳት አንድ የሚያደርገንን በቦታው ተገንቶ አቅጣጫ እያስለወጡ መከፋፈል። ተፈራ ወርቅ የዘውገ አለቃ አዲስ የተመረጠውን ሕዝባዊ ቦርድ ከመቀመጫው እየተነሳ የተሳደበው አልበቃ ብሎት ቦርዱ ጠረቤዛ ስር ሄዶ በመዳፈር ድንፋታውን አፉን ከፍቶ ሲያስተላልፍ የፈሩት ሰዎች ፎቶ እንዳንሱት እነሆ። ይሄ ግለሰብ ጋሻ ኢንሹራንስ በሚል ለመንግስት የሕዝብ ስም እየሰበሰበ በኒያላ ኢንሹራንስ ስር በተቀናጀው የዲያስፓራው መቆጣጠርያ የሕዝብ መረጃ አቀባይ ሲሆን የመረዳጃ ማሕበሩን ዌብ ሳይት የሕዝቡ ኢንፎርሜሽን የሚያገኝበትና የሚሰበስብበት በመሆኑ ለምን ፓስወርዱን ለወጣችሁ? እንዴትስ ለተሰበሰበው ሕዝብ ኢንፎርሜሽናችሁን ለመጠበቅ ሲባል አዲስ የተመረጥነው የመረዳጃው ማሕበር ቦርድ አባላት ግዴታ ፓስወርድ መለውጥ ነበረብን ትላላችሁ? በሚልና ሌላም ሌላም ቃል በመጠቀም ሲያስፍራራቸው የተነሳው ፎትቶራፍ ተመልከቱት። የዚህን ግለሰብና የበትሩ ገብረእግዚአብሄርን ጋሻ ኢንሹርራን ጽህፈት ክፍል ኪራይ ሲከፍል የኖረው የጋራ መረዳጃ ማበሩ ነው። 

ከሁዋላው ይልማ ዘርይሁንና ሌሎቹን ግብረአበሮቹን በደንብ ተመልከቱ። እነዚህ ናቸው ነገሩ ያልገባቸው ጥቂት ሰዎች ብቻ ነእሩ እንጂ በኢትዮጵያ ቀን በአል አሳበው ቦርዱን ሕዝብ ሳይመጣ ተሰባስበው በድምጽ ብልጫ አውርደው ቦርዱን ሊቆጣጠሩ አስብው የመጡት ስላልሰራላቸው ተቃጥለው ፕላን ቢ አድርገው የመጡት በሕዝብ ለኢትዮጵያ ቀን በአል አዘጋጅነት የተመረጠውንና ብዙም ስራ ሰርቶ የጨረሰውን አስፈርሰው እራሳቸውን ሰላሳ ሶስት ሰዎች አድርገው በኩዴታ ወስደው የሄድት ከእነዚህም ውስጥ በትሩ ገብርእግዚአብሄር፡ ተፈራ ወርቅ አሰፋ አፉን ከፍቶ ከላይ የሚታየው፡ ይልማ ዘርይሁን፡ ብርሃን ዳኛቸው የተባለችው፡ ዘውገ ቃኘው ይገኙበታል። ዝግጅቱን በመቀማታቸው የሚጎዱት ሃምሳ ሰባት ልጆችና ወጣትች ከፓራማውንት መስከረም ላይ የሚሰራ ፊልም ላይ እድሉን በኢትዮጵያ ቀን ሰበብ ተመቻችቶ የነበረውንና ለተቸገሩት ኢትዮጵያውያን የተገኘውን እድል ሁሉ ሜዳላይ ወርውረው ለግል ጥቅማቸው አመታዊ ገቢያቸውን ከእስፓንሰሮች ጭምር የሚያገኙትን ቅድሚያ በመስጠት። እነዚህ ግለስቦች ማቦች መታገል ያለበት ሕብረተሰቡ መሆን ይኖርበታል።