Monday, June 13, 2011

Yemenu Negga 2011 Ethiopian Day Hero?

ኢትዮጵያ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ እንደተባለው ሆነና ነው እንጂ
የዳላስ ኢትዮጵያውያን ባለውለታ ጀግናችን ሊባል የሚገባው በመጀመሪያ ደረጃ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር አባት ይመኑ ነጋ ነው። ይመኑ ምኑ ነው ለጋራ መረዳጃው? የሚለውንና የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ እንዴትና መቼ ተፈጠረ? ለሚለው ጥያቄ መልስ ከእነማስረጃው እሮብ እለት ይቀጥላል። ላለፈው ዘጠኝ አመት ይሄንኑ ሃሳብ ባቀርብም የሕዝብ ባለውለታ እንደጠላት የሕዝብ በዳይ እንደተቆርቁዋሪ ተደርጎ የሚቀርብበት አፎች ገቡብንና እስከዛሬ ከረምን።

የኢትዮጵያወርቅ (የሐረርወርቅ) ጋሻው።

አምላክ ለይመኑ እረጅም እድሜ ከጤና ጋር በረጅሙ ጨምርለት።
አሜን!