Sunday, April 17, 2011

እ.አ.አ. ከAugust 29, 2007-September 15,2008 ድረስ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን እነ አምታታው አፍርሰው አለ እያሉ በሪዲዮ ሪዞሉሽን! እያሉ ሲያጭበረብሩ የነብረበት ጊዜ ነበር።

አምላክ ምስጋና ይግባህ ለዚች ቀን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ስርጪቱን: የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን! የሚለው ጥሪ ወንጀል አልነበረም የተዘጋውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ብዙ መስዋት የተከፈለበትን የስዴተኛውን ማሕበር ከተቀበረበት መልሶ ለማስከፈትና የሕዝቡ ማሕበርነቱን ለማስከበር እንጂ። መስከረም 23 ቀን 2007 የካንጋሩ ፍርድ ቤት እኔን የመረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ዝግጅቱን ልታፈርስ ነው ያሉት ሃቁን ያኔም እንዳቀረብኩት በጹሁፍ ከእነ ማስረጃው ማሰራጨቴ ስሜንና ስልክ ቁጥሬን ጨምሮ የማይዘነጋ ነው። አሁን ደግሞ በብሎግ እነሆ። ይሄንን ውነት ነው በወንጀል የተባበሩት ግለሰቦች ለመረዳጃ ማሕበሩና ለሕብረተስቡ የቆሙ በማስመስል ሆነ ብለው ሶስት ውጥን ይዘው ነገር ግን ባንድ መልክና ስም እድር በሚል ሽፋን ማሕበሩን በስማቸው እንደ አዲስ ድርጅት  በማስመዝገብ ያፈረሱትን የጋራ መረዳጃ ማሕበር  በመውሰድ ሕብረተሰቡን አያገባችሁም ለማለት ነበር ባለቤትነቱን ወስደው። ይሄውም ባለቤት የሌለው በማስመሰልና ሕጉ የሚጠይቀውን perodic report ደብዳቤ ቢሰጣቸውም አልደረሰንም አላየንም በሚልለቅዱስ ሚካኤል ደብር የሕብረተሰቡ ባለውልታ በሆኑት ደግና ጨዋ ሰው በዶክተር ግርማ በቀለም ለማሳበብ ሞክረው ነበር። በበትሩ ገብርእግዝዚአብሄር እየተመራ በሃሰት በሬዲዮ ቱልቱላ እይታጀቡ እርስ በእርስቸው የሚደልቁትን በማጭበርበር መኖር ሞያ ብለው የሚሰሩትን የሚያስተውልና ሕጉን አውቆ የሚጠይቀን የለም በሚል የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር መልሶ እንዳይንሰራራ ያደረጉትን ስለደረስኩበት አላማቸውን  እግቡ ሳያደርሱ ቀድሜ ለሕዝቡ በማቅረቤ በሕብረት ማሕበሩን ለማዳን በመነሳቴ ነው ያንን ሁሉ ሁካታ ውሻ እንክዋን የማያስደነግጥ ወይም ዶሮ ብሎም ድመት በሬዲዮን ቀንና ማታ ሳይቀር ዘራፍ! ዘራፍ! ቡራ ከረዮ! ሃቀኞች ተነካን ድረሱልን ቴረሪስት ተብለን ተከሰን የፍርድ ቤት ጥሪ ወረቀት ደረሰን ኡ ኡ! ሬዲዮንም አዘጋችብን!! በኑሮዋችን መጣችብን ልጆቻችንን እንዳናሳድግ አደረገችን! ከመረዳጃ ማሕበር አግልለናታል ሕዝቡን አገልግሎት እንዳትስጥ እንዳትረዳ ፈርደናል! በተገኘችበት ትገደልልን!! በተገኘችበት እርምጃ ይወሰድባት!!! በሚል የለፈፉትና ያስለፈፉት በሃሰት ባቀነባበሩት ክስና የሬዲዮ ዝግጅት ተዘጋብን፡ በውሸት  በተቀነባበረ ሴራ ይሄውም ከዚህ ቀጥሎ የምታዩት ሃቅን ስለያዝኩ periodic report office of the Secretary of State ሞልተው እንዲልኩ በታገልክዋቸው ሳይወዱ እንዲልኩ ሆንዋል።

office of the Secretary of State  ስድስት ወር ጠብቆ መልስ ሲያጣ ኦገስት ሃያዘጠኝ (August 29, 2007) መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ማጣቱንና መፍረሱን ይፋ ያደረገበት ምስክር። በሕጉ በዚህን ጊዜ ማንም ሰው የመሃበሩን ስም እንዳለ እንዳዲስ በማስገንዘብ የመውሰድ መብት ስላለው በስሙ ፡ ማንም ያገባኛል ቢል ወይም ሕብረተሰባችን መብት አይኖረውም ነበር። ሆኖም ያሁሉ ውርጂብኝ ቢደርስብኝም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን ይመኑ ነጋና እኔ ከጥንሡ ጀምረን ያሳደግነውን የስዴተኛውን ድርጅት በአንድ አምላክ ፍቃድና እምነቴ ከቀማኞች ላድነው ችያለሁ።
































አስተውሉ ዲሴምበር  ሃያ ሶስት ማለትም 12-23-2007 ነው ካንጋሩ ፍርድ ቤት ተሰብስበው ሃሰት ነው መረዳጃ ማሕበሩ ምንም አልሆነም ብለው ከላይ ያስቀመጥክዋቸውን ሪዞሉሽን ብለው በሕዝቡ ስም  በሬዲዮን በትብብር ቦርድ ውስጥ በድብቅ ሳይምመረጡ የገቡት በሙሉ በሬዲዮ ሕገወጥነታቸውን ሲክዱ በገሃድ የመረዳጃ ማህበሩን ነብስ ሲጥ ካደረጉ በሁዋላ ነብስ ነው የዘራንበት ያልዋችሁ። Sep.15, 2008 periodic report የሞሉበት ነው። ስለዚህ
በእኔ ላይ በጊዚው ያደሙትና በአንድ ቀን አባልነት በመፈረም በወር አምስት ዶላር ለመክፈልና በእኔ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ተስማምተናል ብለው ነገር ግን ስማቸው ይሰጣልብለው ያልገመቱት እነ ይልማ ዘርይሁን በሌለ መረዳጃ ማሕበር አባልነት የገቡ በመሆኑ የወንጀል ተባባሪነታቸውንና የመረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ በእነሱ ጥቅም እንዲተካ መነሳታቸውን አረጋግጠዋል። ዛሬ ጅምራቸውን ለመፈጸም ሰው መስለውና ለመረዳጃ ማሕበሩ ያሰቡ በመምስል ለቦርድ ለእጩነት እራሳቸውን አቅርበዋል።



እድር ሲመዘግቡና ሲያስተዋውቁ ልክ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በሕይወት እንዳለ በማስመስል ስሙን የፓስታሳጥኑን ቁጥር ጨምረው በዚህ መልኩ ያስቀመጡት ብዙ ማጭበርበር አለበት። የእድሩንመተዳደሪያ አስራ ሁለተኛ ገጽ ብታነቡት ቅድመ ዝግጁ በመምሰል መረዳጃውን ያላፈረሱ ለማስመስል የተጫወቱትን "Article-12 Disbanding"  ብትመለከቱ ቁልጭ ብሎ ይታያል መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶዋል ለማለት መወሰናቸውን።