Monday, November 24, 2014

"ኢትዮጵያዊት ዓለም አቀፍ ሞዴልና ተዋናይ የኢትዮጵያ እጩ ፕሬዚዳንት ትሆን ይሆን፧" እማኝ መጽሄት አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ጥር 1986 ዓ.ም. በበቀለ ጉራራ የቀረበ።



የሐረርቀርቅ ጋሻው ለእናት አገርዋና ሕዝብዋ ከተለያየ ማእዘን የቀድሞውን ሰራዊት በመውጋት የውጪና የውስጥ ጠላቶች በመተባበር ሲያደርጉ በነበረው ጥቃት በመቆጨት ከሰራዊቱና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጎን ለመሰለፍ እንዲሁም የአሜሪካን ምክር ቤት አባል የነበሩት ሚኪሊላንድና ሌሎች አሜሪካኖች፡ ኢትዮጵያውያን ጭምር አስራ ስድስት ሰዎች በኤርፕሌን አድጋ በአደጋ ሕይወታቸውን በማጣታቸው "ኢትዮጵያና ሕዝብዋ ውለታ ተቀባይ ብቻ ሳይሆን ወለታም መላሽ ነው" በሚል በሕዝቡ መሐል ተገኝታ ላደረገችው የአገርና የወገን አጋርነት፡ በሁዋላ በኢትዮጵያ ሕዝብ ጥያቄ ስም ማውጫ ዳቦ ሴቶች ይዘው ወደ የማስታወቂያ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ድረስ ሄደው ባቀረቡት ጭምር፡  የኢትዮጵያወርቅ ተብላ ስምዋ በይፋ እንዲ ለወጥ መደረጉና ከሰርቶ አደር እስከ ኢትዮጵያን ሄራልድ የዛሬይቱ ኢትዮጵያ፡ አዲስ ዘመን በክፍሌ ሙላት ጭምር መጻፉ ይታወሳል። የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊት ዓለም አቀፍ ሞደልና ተዋናይ በሚል ብቻ ሳይሆን የምትታወቀው የፓለቲካ ድርጅት ወንዶቹ ከማቁዋቁዋማቸው በፊት ማለትም በኢትዮጵያም ይሁን ከኢትዮጵያ ውጪ፡ በዳላስ ቴክሳስ አቁዋቁማ፡ ኢትጵያን እና ሕዝብዋን ከትግራይ ነጻ አውጪ የኢትዮጳያ አንድነት ጸሮች መዳፍ ነጻ ለማውጣት፡ አገርና ሕዝብ እንዳይከፋፈል የዛሬ ሃያ ሶስት ዓመት ለኢትዮጵያ የመሪነት ውደድር በዚህ ፎቶ ላይ እንደሚታየው ገና በጠዋቱ እድሜዋ ነበር እነመለስን ያስበረገገቻቸው። በጊዜው የሐረረወርቅ፡ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ትልቅ ትልቅ ደጋፍ "ትግባለን አገር ቤት" በሚል ደግፎአት ነበር። በውጭም የሚኖረው ኢትዮጵያው እንዲሁ። ከአሜሪካንን መንግስትን የሕዝብ ተወካዮች፡ ከክሊንተን፡ ከሲቭል ራይት ሙቭመንት፡ በአውሮፓ አገሮች ሁሉ የቀጥይበት ድጋፍም የሰጥዋት ነበሩ። ኒልሰን ማንዴላም ቀደም ሲል የሐረርወርቅ አብራቸው አፍሪካ ውስጥ በመዘዋወር ጉብኝት ሲያደርጉ ረዳት ሆና ለአፍሪካ አንድነት ታጋይ በመሆንዋ ለደቡብ አፍሪካም ነጻ መወጣት ሲታገሉ ከቆዩት ወጣት ታጋዮችም ስለነበረች ማንዴላም በይፋ ድጋፋቸውን ገልጸዋል።


 Yeharerwerk Gashaw with President Clinton of the United States