Sunday, November 24, 2013

Ethiopian Refugees In Saudi Arabia Resettlement Advocate Committee Dallas,TX USA. Founder Yeharerwerk Gashaw

World Wide Committee For Ethiopian Refugees Rights & 
Resettlmentlement U.S.A.

2901 W. Parker Road # 864631
Plano, Texas 75086
Ethiopian Refugees In Saudi Arabia  Resettlement Advocate Committee Dallas,TX USA. Founder Yeharerwerk Gashaw
3-21-2014
ከዚህ በታች ያለው ቀደም ሲል የወጣ ሲሆን ሆኖም ድጋፍ መቀጠል ስላለበት ይሄንን ለወገን እንድረስ ጥሪ ተመልክተው እርሶም በዚህ ገጽ ላይ ባሰፈርነው የተባበሩት መንግስታት የስዴተኞች ጽሕፈት ቤት መገናኛ ወይም መልክት መላኪያ በመጠቀም በቀጥታ በመጻፍ በአረብ አገር ለሚሰቃዩት ወገኖቻችን ዘላቂ መፍትሄ ተባበሪ ይሁኑት ዘንድ እናሳስባለን። ከምስጋና ጋር መሰለ ከለል በዳላስ የሕዝብ ግንኙነት።

መጀመሪያ የወጣበት ቀን። This press release was distributed originally in English and French on October 15th, 2013 .

ሁለተኛ ጊዜ። Urgent International Press Release
November 1st, 2013


ሶስተኛ ጊዜ። Sunday, November 24, 2013
Ethiopian Refugees In Saudi Arabia
Resettlement Advocate Committee Dallas,TX USA

ዓለም አቀፍ መግለጫ።
እንደሚታወቀው በሁለትሺ ሶስት በአውሮፓ አቆጣጠር "Free Ethiopian Women From The Meddle East Slavery Advocate Group U.S.A.”(founded in Dallas, Texas 2003)በሚል ስም መስርተው፡ ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ጎልቶ ሊታይ የቻለው የኢትዮጵያውያን ስቃይና መበደል፡ መገደል ድምጽ ለኢትዮጵያም ሕዝብ ይሁን ለአለም መንግስታት በማቅረብ ጭምር የሁላችንም ጆሮ እንዲገባና የበኩላችንን ለወገኖቻችን ምንም የማያወጣብንን የብእርና የኢሜል የፋክስ ተብብር እንድናደርግ ችግሩ መኖሩን እንድናውቅም ጭምር ያደረጉት የመጀመሪያዋ ሰው ወይዘሮ የሐረርወርቅ ናቸው። ከዛም በመቀጠል እነሆ እስከዛሬም ያላቁዋረጠ ለወገን የመድረሱን ልምዳቸውን በመቀጠል አንድም ጊዜ ሳያቁዋርጡ በመቀጠል ከዚህ በታች ያለውን በተግባር እንደሳቸው አይነት ለወገን ይጠቅማሉ ያልዋቸውን ኢትዮጵይውያን ያለምንም የግል ጥቅም ለወገናቸው ችግር ቅድሚያ ብሎም ለአገራቸው የታመኑትን ኢትዮጵያውያን ጨዋዎች ብቻ በማካተት ኢትዮጵያውያን ወገኖችን አክብሮ ለማስከበርና ያለፍላጎታቸው ወደ ኢትዮጵያ እንዳይመለሱ ይረዳቸው ዘንድ ለመብታቸው በሕብረት እየታገሉ የገኛሉ። ይሄ ሁሉ እንዴት ሊጀመርና በጊዜው የተፈለገውን ውጤት እንዴት ማምጣት እንደተቻለ በወይዘሮ የሐርርወርቅ ማካኝነት የጉዳዩን አሳሳቢነት መጀመሪያ ከስዌድን ወደ ዳላስ ያመጡትን አቶ ፍርድ አወቅን የጨመረ ሕብረተሰቡ ማወቅ ያለበት በመሆኑ እናቀርባለን። አቶ ፍርድ አወቅ አሁን እየሰራ ያለው ኮሚቴ አካልናቸው ነው።

E-mail UNHCR

ከዚህ በታች እንዳስቀመጥነው በሳውዲ አራቢያ በፓለቲካ ስዴተኝነት UNHCR እውቅና እንዲሰጣቸውና ወደ ሶስተኛ አገር ተቀባይነት አግኘተው እንዲሄዱ ጠይቀው የስዴተኝነት እውቅና የተሰጣቸውና የማመልከቻቸውንም ውጤት እየተጠባበቁ ያሉትን እንዲሁም በቅርብም ስዴተኝነት የጠየቁትን ኢትዮጵያውያን ስዴተኞች ጭምር ከሳውዲ አረቢያ ለማባረር በኢትዮጵያና በሳውዲ አረቢያ መንግስት አማካኝነት ስምምነት ተደርጎዋል። አንዱና ዋንኛው በስዴተኝነት ጠይቀው ያሉ ኢትዮጵያውያን መኖራቸው በግልጽ እየታወቀ ማስረጃም በስዴተኞቹ እጅ እያለ እየታየ ፡ ነገር ግን ፍቃድ የመስራትም የመኖርም የላቸውም ሕገ ወጥ ናቸው በሚል ስም ብቻ ያለውን የሳውዲን ችግር ለመቅረፍ ሲባል ያለፍላጎታቸው ማንም የመጠየቅ እድል ሳይሰጣቸው ይሄውም ለስዴተኛው ብቁ ሚሊዮን ዶላር እያገኘ በሪያድ ያለው የዩኤን ኤችሲአር ጭምር የኢትዮጵያውያንን ጉዳይ እንደ ጉዳይ አልቆጠረውም። በሰላማዊ ተሰልፎ ከዛ ወደ ቤት መሄዱ ያለውን የወገን ችግር የሚቀርፍ ሳይሆን ድምጻቸውን ችግራቸውን ያሉበትን ሁኔታ ብቻ የሚገልጽ ማሳሰቢያ መሆኑን ተረድታችሁ ነገር ግን በተጨባጭ የስዴተኞች ጉዳይ ሊፈጸም የሚችልበት መንገድ እራሱን የቻለ ስላለው ለኢትዮጵያ ስዴተኞች ዘላቂ መፍትሄ ወደ አሜሪካንና ካናዳ የሚገቡበትን መንገድ እያመቻቸን ስለሆነ በተቻለው መንገድ ሁሉ እርሶም የበኩልዎትን ለUNHCR ከዚህ በታች ባስቀመጥነው የኢሜል አድረሻቸው ወይም ፋክስ ከላይ በዚህ ገጽ ላይ ያሉትን ለሰው ልጆች መብት እኩልነት ታጋዮች ስብስቦች በመጥቀስ፡ ከሳውዲ አረቢያ ወደ አሜሪካንና ካናዳ የኢትዮጵያ ስዴተኞች የጥገኝነት እውቅና ተሰጥቶአቸው እንዲገቡ ዩኤኔች ሲአር እውቅና ላልሰጣቸው ኢትዮጵያውያን እውቅና እንዲሰጥ ባስቸክዋይ በትህትና እጠይቃለሁ በሚል ያስተላልፉ።

ከአክብሮት ጋር፤
የሐረርወርቅ ጋሻው ሊቀመንበርና UNHCRና ሳውዲ አረቢያ አምባሳደሮችን የአሜሪካን የካናዳ መንስግስት በሚመለከት የግንኙነት ተወካይ።

ሽህ ሶሊማን አብዱርሃማን በዳላስ የአሜሪካን የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ግንኙነት።

ጋዜጠኛ/ኮሚኒቲ አክቲቪስት ሊንዳ ጆንሰን የሃይማኖት አባቶችን ግንኙነት፡ ዋሽንግተን ዲሲ።

አቶ ድልነሳው ዘርይሁን በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብና የአፍሪካ/የአረብ አገራት ዲፕሎማቲኮች ግንኙነት ተወካይ።

መሰለ ከለል፡ የሰው ልጅ መብት ተከራካሪዎችን አስተባባሪ ዳላስ ቴክሳስ።
አቶ ነብዩ ዳምጤ በዳላስ ፎርት ወርዝ የክርስትና ሃይማኖት መሪዎች አስተባባሪ፡ ሻለቃ ሱራፌል ዘውዴ ፡የኢትዮጵያውያን ሕብረተሰብ ግንጁኙነት ዳላስ ፎርት ውርዝ።

አቶ ፍርድ አወቅ ዘለቀ በአውሮፓና በመካከለኛው ምስራቅ አስተባባሪ ሲውዲን።
ሜስተር አሎ መሃመድ የአሜሪካን መንግስት ተጠሪዎች ግንኙነት ቺካጎ ኢሊኖይ።

መሴ ሙስጠፋ ቱርክና ወይዘሮ ከድጃ ነሲቡ አብዱል ከድር የእስልምና ሃይማኖት መሪዎች ግንኙነት ፓሪስ/ለንደን/ሮም።

ሳሚያ ሙስታፋ ቱኒዚያ/ሳውዲ አራቢያ ግንኙነት ዋሽንግተን ዲሲ።

እነሆ የኢሜልና ፋክስ አድራሻዎች።
E-mail UNHCR

UNHCR is based in Geneva, Switzerland.

United Nations High Commissioner for Refugees

Case Postale 2500

H-1211 Genève 2 Dépôt

Suisse.

telephone number:

+41 22 739 8111 (automatic switchboard)

fax number:

+41 22 739 7377



UNHCR Regional Representative in Saudi Arabia

Fazari Square

Pension Fund Commercial Complex

Block C-13

Diplomatic Quarters

Riyadh.

Mailing Address:

P.O.Box 94003

11693, Riyadh

Kingdom of Saudi Arabia

Telephone +966 1 488 0049

Facsimile +966 1 482 8737


The UNHCR Representative in Lebanon

Street Address Khater Building,

Dr. Philippe Hitti Street,

Ramlet El Baida,

(Behind Spinneys Supermarket - Jnah),

Beirut - Lebanon

Mailing Address P.O. Box 11-7332

Riad El Solh

Beirut, Lebanon

Telephone +961 1 849201

Facsimile +961 1 849211

Email lebbe@unhcr.org

Email,sauri@unhcr.org



Washington D.C., Saudi Arabia Embassy



E-mail: Ambassador Adel A. Al-Jubeir



at info@saudiembassy.net



For your information,

UNHCR has no offices in Bahrain, Oman or Qatar. Operations in these countries, as well as those in Kuwait, Saudi Arabia and the United Arab Emirates, are managed by the Regional Office in Riyadh. Public awareness, fund raising, RSD and durable solutions - primarily resettlement - are the main components of the programme in the Gulf region. Resettlement processing is facilitated by the Regional Resettlement Hub in Lebanon.


ማብራሪያ እነሆ።
ከዚህ በላይ የገለጽነውን ችግር ለማስፈጸም ይረዳ ዝነድ “ Ethiopian Refugees In Saudi Arabia Resettlement Advocate Committee Dallas,TX USA" መስከረም ውስጥ በወይዘሮ የሐረርወርቅ ጋሻው ተቆዋቁሞ እየሰራ ይገኛል። 


በዚህ ኮሚቲ ውስጥ የተካተቱ ስድስት ኢትዮጵያውያንና ሃያ ሶስት የውጪ አገር ሰዎች ሲሆኑ አሜሪካኖችንም ይጨምራል። በዚህ ኮሚቲ ውስጥ የተካተቱት ተጨባጭ ስራ በተግባር በማዋል ካሳዩት ውጤትና ጉዳይን ጀምሮ የማስፈጸም፡ ቃላቸውን መጠበቅ ልምዳቸው ያደረጉ ሃቀኞች አራት ኢትዮጵያውያንን ያካተተ ነው። ቀጥሎም፡ በዓለም ውስጥ ችግር በተፈጠረ ቁጥር የሕዝብ ድምጽ ሆነው ብዙ ሕዝብ በስዴተኝነት ሲሰቃይ ከመከራ እንዲወጣ በማድረግና በተለይም በአረብ አገራት ጦርነት በተነሳ ቁጥር በእስራኤል እና በሲሪያ በፓሊስቲኒያ ጉዳይ ሳይቀር ግንባር ቀደም በመሆን ብዙ አስተዋጽዎ ያደረጉ በማንኛውም አገር መንግስት ተሰሚነት ያላቸው ታዋቂ ግለሰቦችና ድርጅቶች መሪዎችንም ያካተተ ነው። በሃይማኖታቸውም ከተለያየ እምነት ተከታዮች የተውጠጡ ናቸው። ከሳውዲ አረቢያ መንግስትና ከአምባሳደሮቻቸውም ጋር በጣም የቀረበ ግንኙነትና በቀጥታም በተለያየ ጊዜ በተለይ ከዳላስ ወደ ሳውዲ ንጉስ በመሄድ በ9/11 በደረሰው የቴረሪስት ጥቃት በአሜሪካን ላይ በደረሰ ጊዜ ብዙውን ሕዝብ እዚህ ያስቆጣ በመሆኑ ለዛ ሁሉ በአሜሪካን ሕዝብና በአረብ አገራት መሃል በሕዝቡ ጭምር ሰላም መረጋጋት እንዲሰፍን ትልቅ ሚና የተጫወቱ ሰዎች ይገኙበታል። ከእነዚህም መሃል በዳላስ የሚታወቀው የሃያማኖት አባቶች ድርጅት መሪ ከሆኑትና ራባይና ሱልጣናትንም ያካተተ ነው። የአሜሪካን ምክር ቤት አባላትም ከዚሁ ከቴክሳስ ይገኙበታል። በመጨረሻም ሰባት የአገር መሪዎች ጭምር ያሉበት ስማቸውን ፈቅደው ወደ ሳውዲ መንግስት በተላከው ደብዳቤ ላይ እንዲታከል መፍቀዳቸውንና ባለቢቶቻቸው ጭምር እየተባበሩ ይገኛሉ።

ኢሜል በ yehar9@aol.com በእየስማችን ብትልኩ ይደርሰናል እናመሰግንለን። ምክርም አስተያየትም ካላችሁ ለግሱን ወይም ጥያቄ። ከምስጋና ጋር

Wednesday, November 20, 2013

Ethiopian police crackdown on anti-Saudi protest

Posted by Yeharerwerk Gashaw

Copyright 2013 The Associated Press. 

Ethiopian police crackdown on 

anti-Saudi protest

Updated: Nov 15, 2013 9:31 AM CST
ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) - Ethiopian police used force Friday
to disperse hundreds of people protesting against targeted attacks 
on Ethiopians in Saudi Arabia.
Police units blocked roads to prevent the protest at the Saudi Arabia
 Embassy from growing. Some two dozen people were detained. 
The police also forced some journalists to delete photos.
Many foreign workers in Saudi Arabia are fleeing or are under
 arrest amid a crackdown  on the kingdom's 9 million migrant laborers.
 Close to 500 Ethiopians  have been repatriated.
 Last weekend, Saudi residents fought with Ethiopians, and video
emerged of a crowd dragging  an Ethiopian from his house and beating him.
The government's spokesman, Shimelis Kemal, said Friday's
demonstration  was broken up because organizers had not sought
 permission to hold such a protest. He also said many of the  
demonstrators carried anti-Arab messages that sought to "distort" 
strong relations between Ethiopia and Saudi Arabia. 
He declined to say how many people were arrested and expressed 
regret for police actions against journalists.
One protester, Asfaw Michael, who was beaten, said he didn't
understand why Ethiopia wanted to shield Saudi Arabia from the
 protest given the anti-Ethiopian actions inside Saudi Arabia.
Copyright 2013 The Associated Press. All rights reserved.
This material may not be published,
broadcast, rewritten or redistributed.

Saturday, November 9, 2013

Posted,
by Yeharerwerk Gashaw

Ethiopian migrant killed in Saudi crackdown 
Aljazeera
November 8, 2013


Hands tied behind their backs, Ethiopian migrants await boarding buses into a prison camp (Photo: Nebiyu Sirak)
An Ethiopian migrant has been killed by Saudi police after he tried to flee arrest during a round-up of thousands of foreigners suspected of working illegally in the kingdom.
A statement on Wednesday by Riyadh police chief Nasser el-Qahtani said security forces killed the African migrant worker in el-Manhoufa a day earlier when he and others tried to resist arrest.
The security sweep comes after seven months of warnings by Saudi Arabia's government, which has created a task force of 1,200 Labour Ministry officials who are combing shops, construction sites, restaurants and businesses in search of foreign workers employed without proper permits.
More than 16,000 people have already been rounded up, according to authorities.
Strict labour law
Police have also erected checkpoints to enforce the kingdom's strict labour rules that make it almost impossible to remain in the country without official sponsorship by an employer.
Residents said most shops have been closed since the sweep began on Monday, with many of the country's migrants avoiding the streets where they face possible arrest.
The state-backed Saudi Gazette reported on Wednesday that residents are already feeling the brunt of the everyday work the migrants provided, from ritual washings of corpses before burial to food delivery and bagging groceries.
Authorities say that since warnings were issued earlier this year, almost seven million foreigners in Saudi Arabia corrected their paperwork to accurately reflect their occupation and workplace.
The kingdom also issued more than one million final exit visas, which ban people from ever returning.
The Saudi-owned Asharq al-Awsat newspaper reported that authorities detained around 16,500 workers in the first 48 hours of the nationwide crackdown.
The newspaper quoted Saudi officials as saying that nearly half of the migrants were arrested near the southern border with Yemen.
Another 5,000 had been detained in Mecca, where some Muslims stay on illegally after pilgrimage.
Less than 1,000 were detained in the main city of Riyadh.
A resident in the poorer neighborhood of el-Manhoufa in Riyadh told the Associated Press news agency he saw police stopping people outside a mosque after prayers and arresting those who did not have the correct papers on them.

Arabs killing Africans: Must Watch - stories of Ethiopian immigrants in the Middle East.


Stories by Kefet.com and posted by Yeharerwerk Gashaw

http://www.youtube.com/watch?v=KQyy6EbxChY&feature=share