Sunday, July 31, 2011

ትናንት እድሩ እንዳይቁዋቁዋም ወረቀት ሲበትኑ የነበሩት የመረዳጃና የሬዲዮን አዘጋጆች ከጥቅም ተካፋዮቻቸው ጋር፡ ዛሬ ደግሞ ከመረዳጃ ማሕበሩ ስለተመነጠሩ፡ የእድር ተቆርቁዋሪ በመምስለ እድሩን እነሱ በሚፈልጉት ካልሆነ ለማፍረስ እየተርዋርዋጡ ነው። እድሩን አድኑት! እድሩ መፈጠሩ ጥሩ ነው እንደውም ሃሳቡን ያመጡት ቀደም ብለው ቢጀምሩት ጥሩ ነበር ዘግይትዋል ።



አምላክ የአለም ፈጣሪ ለእንዚህ ጥለውት ለሚሄዱት ከንቱ አለም በውጪና በአገር ቤት የሚኖረውን ሕዝብ እየጠቆሙና መረጃውን በመሰብሰብ ደሞዝ የሚከፈላቸውን የሴጣን ቁራጮች ያንተን ስም በሃቅ እንዲጠሩ አድርጋቸው አሜን!
እድሩን በቁጥጥራቸው ስር እንዳለ ለመኖር ትናናት ወረቀት እየበተኑ አይቁዋቁዋም ያሉት እነተፈራ ወርቅ፡ በትሩ ግርማ ንጉሴን ዘውግ፡ ዛሬ ደግሞ ሊፈርስ ነው በሚል አዲስ የተቁዋቁዋመው ቦርድ እድርተኞች ጨምሮ አስፋፍቶ ሊሰራ ባለበት ወቅት እድርተኛውን ሊያፈርሱልህ ነው በሚል እያወናበዱት ይገኛሉ።
እድርተኞች እድሩን ከመፍረስ አድኑት። እናንተን እንደ መያዣ ይዘው እነበትሩና ተፈራወርቅ ዘውገ ወደ መረዳጃ ማሕበሩ ለመመለስና የለመዱትን ፍሮድ ለመቀጠል ነው ይሄ ሁሉ መርዋርዋጥ። ፍሮዱ ተሰርትዋል ያግልጽ ነው እነዚህ ሰዎች ሊያጠፉ እንጂ ሊያለሙ የመጡ ሆነው አያውቁም። ለምሳሌ ከጥቂቱ ሃምሳ አራት ሺ ዶላር የመረዳጃው፡ እድር ሳይቁዋቁውም የነበርው በሁልትሺ ሰባትና ስምንት ከእድሩ መቶሺ፡ ዌል ፋርጎስ በየጊዜው አስራ አምስትሺ፡ ከሴፍኮ አስራአምስትሺ በድጋሚ ከካትቶክ ቻሪቲ ወዘተ ፍሮድ አዎን ፍሮድ ተሰርተዋል ከእድሩም ከመረዳጃ ማሕበሩም በማጭበርብር። ከግማሽ ሚሊዮን ያላነሰ የበሉ፡ ገንዘቡን ለዲኤፍ ደብልዩ ጠረቤዛ የከፈሉት ሳይቅር መመለስ አለባቸው የህዝብ ገንዘብ። እስቲ የትኛው ሰው ነው ፍሮድ አልሰሩም ብሎ የትኛው እድርተኛ ነው ፍሮድ አልስሩም ብሎ ሊያስረዳኝ የሚችል መቼ እሱስ አውቆት ሁላችንም ተጭበርብረናል ሕብረተሰቡ በሙሉ። 
ፍሮዱ እድርተኛው የፈጸመው ሳይሆን በመረዳጃ ማሕበሩ ስም የተፈጸመ ስለሆነ ያለፈውን ያሁኖቹ ለማረም እየሞከሩ ይመስለኛል። እነዚህን አሁን ቦርዱን የተረከቡትን ሕብረተሰቡ ወዶዋቸዋል አምኖባቸዋል ይተማመንባቸዋልም ነገር ግን እድርተኞችን ማስፈራሪያ አድርገው እነተፈራወርቅና በትሩ ከተቀመጠበት ድምጹን አጥፍቶ በእጁ ቀጥል አቁም አይነት ምልክት እየሰጠ በቦርዱ መሃል ሳይታወቅ በስህተት የገባውን ግለሰብ በመምራት የተለመደውን የሽሽግ የቦርዱ ሊቀመንበርነቱን ስራ ላይ ለማዋል ብዙ ሞክርዋል።
ዛሬ እሁድ ነው የእረፍት ቀኔ ነው ሆኖም የሕዝብ ጉዳይ ከራሴ የበለጠ አስቀድሜ የማየው በመሆኑ እንደተለመደው፡ ለጠየቃችሁኝ ጥያቄ እድሩ ፍሮድ ሰርትዋል ወይ ? እድሩስ በመረዳጃ ማሕበሩ ስር አብሮ ተጣምሮ ያለ አይደለም የሚል ባለፈው እሁድ በተደረገው ስብሰባ ላይ ገልጠሻል ወይ?
እንዴት ነው እድሩና መረዳጃው አብሮ አይደለም አልሽስ የተባለው? የሚል ጥያቅን የጨመሩ ጥያቂዎችና ሌሎቹም እንዳብራራላችሁ ጠይቃችሁኛል። አመሰግናለሁ ይሄ ትክክለኛ አቀራረብ ሲሆን ለአጭበርባሪዎች ፍሮድ ለሚሰሩትም ግለሰቦች እንዳይስፋፉና እንዳይንሰራሩ ሕዝብ እንዳይከፋፍሉ ስለሚያደረግ ይሄን አይነት ግልጽ ጥያቄ መለመድ ይኖርበታል በጣም አመሰግናለሁኝ ስለጠየቃችሁኝ ውነቱን ለመረዳት ከእኔ። ሁሉም ጠይቆ ቢረዳ ስለህብረተስቡ ጉዳይ ንቃት ይኖረን ንበር እንጂ መሳሪያ ተጎታች መጠቀሚያ አንሆንም ነበር።
ለዛሬ ልላችሁ የምችለው ተመሳሳይ ነገር ተፈረወርቅ፡ በትሩና ዘውገ ግብረአበሮቻቸው ግርማ ንጉሴ ለእናንተ እንዳሉት ሁሉ ላልደወሉልኝም ማለታቸው አይቀሬ ስለሆነ ሕዝቡን በማክበር ከዚህ በታች ያለውን መግለጫ ባጭሩ አቀርባለሁ ሰፋ አድረጌ ግን ሃቁን ከነማስረጃው አቀርባለሁኝ እንዳስፈላጊነቱ በቅርብ።
እነዚህ ግለሰቦች እንደሩ እንዲኖር በትክክሉ የማይፈልጉ ናቸው። ከአዲስ አበባም በሃምሳ ሁለት ገጽ የቀረበላቸው መመሪያ በዚህ መልክ በእየ ድርጅቱና ሕዝቡ በሚሰባሰብበት እየገቡ ሕዝብን መበታተን ስለሆነ እነ ዚህ ግለሰቦች ደሞዝ ከኤንባሲው የሚያገኙበትን ስራቸውን እየሰሩ ነው ያሉት ቁዋሚ ስራቸው ሕዝቡን በውጪ ያለውን የትግሬ ነጻ አውጪ የኢትዮጵያን ሕዝብ በክልል ከፋፋዩን አላማ ማስፈጸም ስለሆነ ይሄንንም ወደ ፊት በዚሁ ብሎግ በከፊል እየተደረገ ይወጣል ታዩታላችሁ ለማታውቁት ማለት ነው እንጂ ብዙ ወገን ያነበበው ነው። ጥሩ ምሳሌ በትሩ የመለስ መልክተኞች በመጡ ጊዜ ሆነ ብሎ እስሙም እንደሱው በስውር በድርጅት ስም የሚንቀሳቀሱት ጭምር የተጫወቱትን ቲያትር አንዱ የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው። ግንቦት ሰባት በትሩ የገባውም ግንቦት ሰባት የሚለውን የማፈራረሻ ዘዴ ለማጥናት ነው ያለውን ክፍተት።
እድሩን እነዚህ  ግለሰቦች እንዳይቁዋቁዋም በድብቅ ስብሰባ እያደረጉ ስማቸውን ሳያስቀመጡ ወረቀት ሲበትኑና በየዋህ ሰዎች ነገሩ ባልገባቸው በጊዜው በእውነት የጋራ ማረዳጃ ማሕበሩን ለማዳንና በእድር እንዳይተካ ታሰቦ መስልዋቸውና ቀባሪ ለሌለው መረዳጃ ማሕበሩ መቅበሪያ እንዲሆን በማሰብ በግርማ ንጉሴ አማካኝነት ይሰራጭ የነበረውን አንዴ ኮሚኒቲ ፎር ሴል በሌላ ጊዜ ማር የተለወሰ መርዝ ወዘተ በሚል በኤርፓርት ሳይቀር በስብሰባ እያሳተፋቸው አሳምኖ በሰጣቸው መሰረት አምነው ተቀብለው በግልጽ ቤተክርስቲያንና ታክሲ ወይም ኤርፓርት ጭምር ሲበትኑ ነበር። እንደውም አቶ ንጉሴን እድሩ እንዲቁዋቁዋም በጣም ይጥሩ ከነበሩ ታክሲ ነጂዎች ጋር መጣላታቸው ግልጽ ነው። ይሄ  ሁሉም ያየው ሲሆን ለዚህም መሳሪያ ካደረግዋቸው መሃል በጣም ሰው ሲቸገር እሮጦ የሚደርሰውን አቶ ንጉሴ ጋረድንና ወይዘሮ ቲና ካሳይን መጥቀስ ይቻላል ለማለት ነው።
ሆኖም የሚበተነው ወረቀት ላይ ለሕብረተሰቡ ተቆርቁዋሪዎች በሚል ብቻ በማስቀመጣቸው ወይዘሮ ቲናም ሰዎችን ስለምትረዳን አቶ ንጉሴም በቤተክርስቲያኑም ቢሆን አገልጋይ በመሆኑ ም እመናኑ የግራማ ንጉሴና የዘውገ ፡ የአመሃ መልክት በሚገባ ሲተላለፍ እነሱ ቆመው ያዩ ነበር ለሕዝቡ ለመሰራጨቱ ግባቸው። ከናካቴው እነሱ እራሳቸው ጉዳዩን እንደማያውቁ ሲቀበሉም ነበር።
በሚስጥር በሚያደርጉት ስብሰባ ላይ ሴንትራል ኤክስፕሬስና ሮያል ቲንሺ ጽህፈት ቤት ውስጥ  እኔም በስብሰባቸው ላይ ተገኝቼ ተንኮላቸውን አየሁት።
 አመሃ የተባለው የቦረድ አባል ማለትም እራሱን ዶክተር አመሃ ነኝ በሚል ዶክተር ሆኖ የማይስራ  አንዱ እድሩ እንዳይቁዋቁዋም አድፋጭ ህዝቡን ለመከፋፍል የመከፋፈያ የነገር ደማሚት ቀባሪዎች መሃል ሲሆን አገሬ ኢትዮጵያም ይሄንን ስለሚያውቅ ከዛም መረዳት ይቻላል። ሆኖም እድሩን ለእድሩ የተነሱት ሲያድኑት፡እኔ ደግሞ የመረዳጃ ማሕበሩንና የሬዲዮን ስርጭቱን ከመነጠቅና ወደ ግል ጥቅም ለአዲስ አበባው መንግስት መሳሪያ እንዳይሆን አድኛለሁ በጊዜው።  የእነሱ እኔን ሬዲዮን አዘጋጅ፡ ቴረሪስት ብላ የመረዳጃ ማሕበሩና እኛን ከሰሰችን የክስ ወረቀት ደርሶናል ድረሱልን ብሎ በውሸት መብረቅ መተርከክና የጋራ መረዳጃ ማህበሩን በእነሱ አነጋገር ኮሚኒቲውን ልታፈርስ ነው ብለው በቡዋረቁት ጉዳዩ የሞተ ወይም ለፍርድ ቤትም ጊዜው ያለፈበት ቢመስላቸውም፡ ሃቁ ሃቅ ስለሆነ በሆቴል ካንጋሩ ፍርድ ቤት ስብሰብ እኔን ለመጉዳት አርባ ሰዎች ኮሚቲ ብለው ፈጥረው ቢዋዥቁም ፍንክቺም አላልኩኝም። ለዚሁም ባለፈው እሁድ በጁላይ ሃያ አራት በመረዳጃ ማሕበሩ ጥሪ በተደረገው ሕዝባዊ ስብሰባ ተገኝቼ መረዳጃ ማሕበሩን ለሁለት የድብቅ አላማቸው አፍርሰውት እንደነበረና በሁለትሺ ሰባት እነዚህ በእኔ ላይ የትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች ያወረዱት ውርጂብኝና ፍረጃ ፡  መረዳጃ ማህበሩንና ሬዲዮኑን ልታዘጋ ያሉት ውሸት መሆኑን ገልጬ ሰነዱን መረዳጃው በኦገስት ሃያዘጠኝ ሁለትሺ ሰባት ፈርሶ መስከረም አስራ አምስት ቀን ሁለትሺ ስምንት ማለትም እኔላይ ያንን ሁሉ ወርጅብኝ ባወረዱና ፈረድንባት በጠቅላላ ጉባኤ ባሉ በዘጠንኛው ወር ወደው ሳይሆን ያሰቡትን አላማ እነሱም ይሁኑ የትግሬ ነጻ አውጪ ተፈጻሚ እንዳያደርጉት በማድረጌ ሳይወዱ በግድ ሪንስቴት ወይም መልሶ መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱና እንዲያገኝ በስቴት ኦፍ ቴክሳስ ያደረኩበትን በስብሰባው አዳራሽ በተሰበሰበው ሕዝብ ፊት ለአዲሱ ቦርድ አባላት አስረክቤለሁ።
ፍሮድ ሰርቶ በመኖር የሚታወቁት ከእነ ደጋፊዎቻቸው ጭምር ባሉበት ሳስረክብ ጪጭ ከማለት ሌላ አንዲትም ቃል ያለመተንፈሳቸውን ከቦርዱና እራሳቸውን ሲክቡዋቸው ከነበሩት መስማት ይቻላል። የሬዲዮን ስርጭቱም እንዳላዘጋሁኝ ሽንጤን ገትሬ ተናግሬአለሁ። ተፍራወርቅንም የመረዳጃ ማሕብሩን ገንዘብ በፍሮድ እንደበላው ከእነ ግብረአበሮቹ ሕዝብ ፊት ለማንም አንገቴን ሳልደፋ ተናግሬአለሁ 
የታደረከው ገንዘቡን? ብዬም ጠይቄአለሁኝ።
በመጨረሻም ለዛሬ ለጥያቄያችሁ ይረዳ ዘንድ፡
እኔ ሳልሆን መረዳጃ ማሕበሩ ከእድሩ ጋር እንዳልሆነ መልስ የሰጠው
በስብሰባው ላይ በእድርተኛ ለቅረበልት ጥያቄ የእድሩ ሊቀመንበር ነው የተባለው ነው።  ስለ እድሩ ልጠየቅም ለመልስም አልችልም እድሩ ውስጥ የለሁበትም እስከዛሬ ስለ እድሩ ምንም አይነት ጥያቄ ኖሮኝም አላውቅም ስለመረዳጃ ማሕበሩ ብቻ እንጂ። እድሩ እንዲቁዋቁዋም ከመደገፍ ሌላ አይቁዋቁዋም ብዬም አላውቅም መክኒያቱም ማንም እድር ማቁዋቁዋም መብቱ ነው። እኔም እድር የማቋቁዋም መብት እንዳለኝ ሁሉ።
ሲበተን ስለነበረው ወረቀትና ለምን እድሩ እንዳይቁዋቁዋም እንደጣሩ በጊዜው፡ ከዛም  እንዴት እድሩን ለይስሙላ ብቻ በመረዳጃ ማሕበሩ ስር ነው እያሉ ፍሮድ እየሰሩ እድርተኛውም ሕብረተሰቡም ሳያውቅ እስከወጡ ድረስ እንደኖሩ ማለትም አንድም ሰው ሳይረዱበት ገንዘቡ ሙልጭ ብሎ ሃምሳ አራት ሺው የራሱ የመርዳጃ ማሕበሩ እድሩ ሳጀመር በፊት ያለውን ጭምሮ ገንዘብ ከካቶሊክ ቻሪቲ ተሰጠን ያሉት ጭምር ያለወጪ እንደጠፋና ከትግሬ ነጻ አውጪ መግስት ሃምሳ ሁለት ገጽ መመሪያ ይዘው በመሃላችን ኢንፎርሜሽናችንን እያወጡ ከእድሩ የሚገኘውን ጭምር አደጋ ላይ ሕዝቡን እንዳጋለጡት ሰፋ አድርጌ ስለምጽፍ ለዛሬ ግን እድርተኛው መሳሪያቸውና ማስፈራሪያቸው አድርገውት ሕዝቡን ሰላም እንዳያገኝ እየተጠቀሙበት ስለሆነ
እድርተኛው እንዲጠነቀቅ አሳስብለሁ። እድርተኛውም ለእድሩ ችግር ፈጣሪዎች ናቸው በሚል ስለሚነጋራቸው ሰዎች እየደወሉ ችግራችሁ ምንድነው? ብለው ቢጠይቁ አንድም ሰው እድሩን እንደማይቃወምና የማንም ጉዳይ እንዳልሆነም ይረዱታል። በዚህ አይነት መንገድ ብቻ ነው ሰላማቸውን ሊያገኙና ሁላችንም የእድሩ አባላት ልንሆን የምንችለው።
እድርተኛውን በዛሬው ስብሰባ በሚካኤል ቤተክርስቲያን ውስጥ ለማበጣበጥና ሃሰትም ለማስተጋባት እንደተዘጋጁ ከላይ እንደገለጽኩት ጥያቄ የጠየቁኝ ወገኖቼ ባሰረዱኝ መሰረት ደርሼበታለሁ። እነዚህ ሰዎች አልቆላቸዋል መረዳጃ ማሕበሩን በሚመለከት ነገር ግን እድሩን ለመቆጣጣርና ግባቸውን ለመምታት የማይፈነቅሉት ድንጋይ ስለሌለ እድርተኞቹ እድር ውስጥ ካልገባው ወደ ሰላሳሺ ከሚሆነውም ወገን ጋር መጋጨት እንዳይሆንባቸው እላለሁ።
 እኔን በሚመለከት እድርተኛው በማንኛውም ጊዜና ሰአት ቀደም ብሎ ነግሮኝ ስብሰባ ቢጠራኝ እራሳቸው ሌቦቹ ባሉበት ለማስረዳት ዝግጁ ስለሆንኩኝ ችግር የለውም። እድሩን የምደግፍ መሆኔን ደጋግሜ እንደገልጽኩት አሁንም በድጋሚ እደገና ማረጋገጥ እወዳለሁ። በጁን አምስት በዴኒስ ሬስቶራንት ለኢትዮጵያ ቀን ዝግጅትን አስመልክቶ በተጠራው ስብሰባ በተገኘሁበት የእድሩ ጸሃፊ እየሰማ እድሩን እስከ ሶስትሺ ብሎም አምስትሺ ድረስ ባጭር ጊዜ እንዴት ልናደርሰው እንደምንችልና ሕግን በማይንጻረር መንገድ ሕብረተሰቡንም አደጋ ላይ በማይጥል እድርተኛውንም መረዳጃ ማሕበሩንም በሚረዳ መልኩ ሊሰራ እንደሚቻል  በስብሰባ አነጋግሩኝ ማለቴም እድሩን ስለምደግፍ ነው። እድሩን የምቃወም ቢሆን እቃወማለሁ እላለሁ ስለማልቃወም ግን ትቃውማለች እያሉ አጀንዳ በእድር ለማስያዝ መርዋርዋጥ ግን የእኔን ስም እየተጠቀሙ እድሩን ልክ ባልፈው እሁድ መረዳጃ ማሕበሩን አዲስ ቦርድ በእድርተኞቹ በመጠቀም አውርዶ በቁጥጥራቸው ስር ለማድረግ እንደጣሩትና እንደከሸፈባቸው እድሩን በቁጥጥራቸው ስር ለመመለስ የሚያደርጊት ጥረት ነው። እኔ ሳልጠየቅ መልስ ሳልሰጥ አንድ ቃል ይዞ መሳሪያ የሚሆኑ ሰዎች የሐረርወርቅ ይሄን አለች ያን አለች ፡
ወሬ አናፋሽነታቸውን እንጂ ወንድነታቸውን አይደለም የሚገልጹት እድሩን በሚገባ የምደግፍ መሆኔን በድጋሚ በተደጋጋሚ እገልጻለሁ። ጊዜ ወስዳችሁ መወናበድ ስልችቶዋቸው ለደወላችሁልኝ ትልቅ ምስጋና አቅርባለሁ። ወሬ አናፋሹም እንደእናንተ ልብ ኖሮት ጠይቆ መረዳትን እንዲማር እጸልይለታለሁ።

 ላንባቢያንም ከምስጋና ጋር ፡
የኢትዮጵያወርቅ (የሐረርወርቅ) ጋሻው።
 ዘብሄረ አንድ ኢትዮጵያ አንድ ሰንደቅ አላማ አንድ ሕዝብ።

Tuesday, July 26, 2011

"የኢትዮጵያ ቀን 2011 በዳላስቴክሳስ አዘጋጅ ኮሚቲ"

"Ethiopian Day 2011 Organizing Committee"
     Yeharerwerk Gashaw
         Chairperson
  


        ይችን ጥሩ ቀን ለፈቀደልን ምስጋና ለሁሉም ስልጣንና ወሳኝነት ላለው ለልኡል እግዚአብሄር ይሁን። አሜን። 
 
ዛሬ የቅዱስ ገብረኤል ቀን ነው። መልካም የገብረኤልቀን ያድርግልን።

አንባቢያንና ለኢትዮጵያ ቀን እንድናገለግል የመረጣችሁን በጠየቃችሁን መሰረት ባጭር ጊዜ ውስጥ ያከናወንናቸውን እነሆ።
በጁን አምስት ማለትም አንድ ወር ሃያአንድ ቀን ሆነው ማለት ነው የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ በይፋ ለዚህ አመት የኢትዮጵያ ቀን በአል አዘጋጅ ኮሚቲ  ለማስመረጥ በጠራው ስብሰባ ላይ ጥሪ አክብረን በቦታው ተገኝተን በመጨረሻም ሰባት ሰዎች ተመርጠን ሁለቱ ወንድሞች በስብሰባ ባይሳተፉም አምስት የቀረንው የሰራንውን ኢሜል እያደረግንላቸው ካስታወቅን በሁዋላ አንዱ የስብሰባው ቀን ይቀየርልኝ ባሉት መሰረት ብንቀይርም ከተመረጥን በሁዋላ አንድም ስብሰባ ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል። ሌላው ቀደም ሲል በደረሰባቸው አደጋ መክኒያት ከኮሚቲው ጋር ለመስራት በየጊዜው በስብሰባ ለመገኘት  እንደማይችሉ ገልጸዋል። ሁለቱም ከኮሚቲው ለቀናል የሚል ደብድቤ ግን አልጻፉልንም። ሆኖም አምስት የኮሚቲ አባል ስራውን ስራውን ባጭር ጊዜ ለቦርዱ አቅርበናል። ተጨማሪ አስራ አምስት ሰዎችና ሰላሳ ልጆችም መዝግበን ለመጨመርም እየስራን ነው።

-----Original Message-----
From: yehar9 <yehar9@aim.com>
To: sesaxy <sesaxy@gmail.com>
Sent: Mon, Jun 13, 2011 6:16 pm
Subject: Ethiopian Day 2011 Organizing Committee meeting out come report to MAAEC

የዚህ አመት የኢትዮጵያ ቀን "የኢትዮጵያ ወጣቶች በአል" ብለንዋል። ወጣቱ ተሳታፊ ብቻ ሳይሆን አዘጋጅ ኮሚቲውን በሙሉ የሚመራው አድርገን አዘጋጅተንዋል። ፊልም ፕሮዲስሮችና ዳሬክተሮች "ዳላስ" የሚለውን በአለም የታወቀውን የቴሌቪዢን ሾው የሰሩ ሳይቀሩ ልጆቹን እድል ይሰጣሉ ለሁለት ሳምንት ኦገስት ውስጥ። ልጆቻችን ከእኛ ሕብረተሰብ ወጣ ብለው ብዙ ነገሮች ላይ ሊያሳትፍቸው የሚችል በር ልንከፍትላቸው ይገባል!
Ethiopian Day 2011 Organizing Committee
Dallas, Texas
በአቶ ስዩም የሕዝብ ግንኙነት አማካኝነት
ይድረስ ለኢትዮጵያ መረዳጃ ማሕበር በዳላስ ፎርት ወርዝ።

June13,2011

Subjec፡ meeting and out come report. ስብሰባችንና ውጤቱ ከአጭር ማሳሰቢያ ጋር በማጣመር.

በመጀመሪያ ትልቅ ሰላምታና ምስጋና ለኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር አስተዳደር ስናቀርብ ከአክብሮት ጋር ነው። እኛንም አስመርጣችሁ ሃልፊነቱና ይሰራሉ ብላችሁ እምነቱንም ስለጣላችሁበን ስለ እምንታችሁ በጣም እናመሰግናለን። ስራውንም እራሳችን ሰርተን ማንም ከሁዋላ ልብሳችንን ይዞ በዚህ ሂዱ በዛ ስሩ ሳይለን ችሎታችንንና አስተዋጽዎቻችንንም ታማኝነትን ለሕዝቡ ጥቅም ብቻ የተራብን መሆናችንን ጭምር የምናሳይበት በነጻነት የምንሰራበት መድረክ ስለሰጣችሁን በዚህ በዳላስ ፎርት ወርዝ አንድነቱንና ሰላምን አጥቶ በየት የአንድነት ሜዳ እንደሚገናኝ ግራ የገባው ወገን ስምና በራሳችንም እያመሰገነን ይሂንን ቀጥተኛ አሰራራችሁን በማጠናከር ቀጥላችሁ ወደ ፊትም በከተማው ለሚኖረው ሕዝባችን ጥሩ አራአያ ሆናችሁ የአንድነትና የኢትዮጵያዊነት የጨዋ ጸባይን የጠፋውን በተለያየ መልኩ የክብር ችቦ አብርታችሁ በዳላስ ከተማ ላለው ወጣት እንደምታስረክቡ ተስፋ ጥለንባችሁዋል።
  የትናንትናው ጁን አስራ ሁለት ስብሰባና ውጤቱ ባጭሩ፡
ትናንትና ባደረግንው ስብሰባ በጣም ጥሩ ውጤት አምጥተናል። ተነድፈው በቀረቡት አሳራ ሃንድ የተግባር ኮሚቲ ላይ ስለ እያንዳንዱ የኮሚቲ ተግባርና ምን ያህል ሰው ለእያንዳንዱ ተግባር ማከናወኛ እንደሚያስፈልግ ጭምር ተነጋግረን ቀጥሎም በሻለቃ ሱራፌል የቀረበውን የሽልማት ኮሚቲ በአስራ ሁለተኛ ኮሚቲነት አስቀምጠንዋል። ለእያንዳንዱም የተግባር ስራ አምስት አምስት ሰው ልንመድብ ተስማምተናል። ለዚሁም እያንዳንዳችን አስር አስር ሰው መልምለን በሚቀጥለው ስብሰባ ካሳተፍን በሁዋላ እያንዳንዱ በበጎ ፍቃድ ተሳታፊ ምን ያህል ሰአት በቦታው ላይ እንደሚቆይ እና በእየ ሁለት ሰአቱ ወይም መቀያየር እንዳለበት ጭምር ወስነናል። አምስት ሰው ጠዋት አምስት ሰው ከሰአት አምስት ሰው ማታ እንደ ማለት ነው። ይሄውም ሁሉም የበአሉ ደስታ ተቁዋዳሽ እንዲሆን ሲሆን ከእነ ቤተሰቡ በአስተናጋጅነት ብቻ አይሰማውም በነገራችን ላይ ፡ የዚህ አይነት አስራር የተለምደ አልነበረም በመረዳጃ ማሕበሩ።የበአሉን ዝግጅት በተራ ተከተል ይሄውም ከመጀመሪያው ቀን መክፈቻ እስከ መዝጊያው ያለውን በዝርዝር በተራ ተከተል ለማቅረብ የእናነተ ሃሳብ መጨመር ስላለበት ከዚህ በታች ባስቀመጥነው ኮሚቶዎች ላይ የሚጨመር ኮሚቲ ካለ ጨምራችሁ እንድትልኩልን በኢሜል ወይም፡ ባለው እኛ የዝግጅቱ ኮሚ የተስማማንበትን ኮሚቲ ተስማምተናል ካልችሁም መልሳችሁን በዚህ ሳምንት መጨረሻ ድረስ ማለትም በጁን አስራ ስምንትና አስራ ዘጠኝ ድረስ ካስታወቃችሁን በኛ በኩል የኢትዮጵያን ቀን አስረኛ አመት ዝግጅት አጠናቀን ስራውን ለመጀመር በተግባር ይረዳ ዘንድ ልናቀርብላችሁ ዝግጁነን። ይሄንን ስንል የበአሉ አዘጋጅ ኮሚቲ እንደሚያስበውና እንደተዘጋጀ ከሆነ በጁን መጨረሻ ለእስፓንሰር ደብዳቤ መላክና በነብስም በቦታው በመገኘት እርዳታ የሚያበረክቱ ድርጅቶችን ጭምር ማነጋገር የምንጀምርበት ይሆናል። ማለትም ጁላይ ገንዘብና እርዳታ የምናገኝበት መጀመሪያው ሲሆን ከዛም ጎን በአሉንና ተሳታፊዎችንም ሕዝቡንም የምናነጋግረበት ይሆናል።
ቦታ ቶሎ መያዙ እስፓንሰር ለማብዛት ስለሚያስችለን በተለይ ፌር ፓርክ ቢደረግ በአሉ ይሄ ለአስራ አምስት አመት ከአሜሪካን ሕብረተሰብና ከውጪው እንዳይገናኝ ተደርጎ የኖረው የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ልቆ የሚታይበትና ለምሳሌ ታክሲ ነጂዎቹን ብንወስድ ሕብረተሰባችን በመረዳጃ ማሕበሩ ስም በብዙ መልኩ በከተማው ከመንግስት መስሪያ ቤት እከ እያንዳንዱ የዳላስ ፎርት ወርዝ ህብረተሰብ እንዲሳተፍ በማድረግ ትልቅ ስም ይሰጠን የነበረውን አጥቶ ታክሲ ነጂው ሲቸገር አንድ የመረዳጃ ማሕበር የታወቀ ባለመኖሩ ነበር በአሜሪካን ጋዜጠኞችና በሕዝብ ተመርጠው ስልጣን በጨበጡት በኩል ድምጽ ልናሰማ ሃይል የምንሆን ኢትዮጵያውያን ተፈልገን የተጠራንውና ያስተጋባንው። ታዲያ አንድ ታዋቂ ኢትዮጵያዊት ይልቅ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርና ታዋቂ ቢሆን በበለጠ ክብር የለውም? ይሄን ለማድረግ እጃችሁ ላይ ነው ውሳኔው ወገኖች። ስለዚህ በየስርቻው በቀን አምስት ሺ እየተከፈለ ምንም ለውጥ ለሕብረተሰቡ በማያመጣ ስርቻ ሲደረግ የነበርው የኢትዮጵያ ቀን መንግስት በሚያስተዳድረው ፌር ፓርክ ቢደረግ ብዙ ጥቅም አለው። ለምን ታንክስ ጊቪንግ ይደረጋል የሚሉት እራስ ወዳዶችንም ቢሆኑ ያልደፈሩት ለኢትዮጵያውያን አኩሪ ቦታና ባንዴ ስማችንን ክብራችንን የምናስመዘግብበት ቦታና በአል ነው ፌር ፓርክ ማድረጉ። ቶሎ ከወሰናችሁ በዛሪና በነገው ውስጥ እስፓንሰር ላይ ብቻ ነው ሁላችንም የምናቶክረው ፌር ፓርክ ከሆነ ማንም ኮርፓሬሽን እስፓንሰር ያደርጋል። የበአል ዝግጅት ቦታና የሕብረተሰቡን ብዛት ስለሆነ የምንሸጠው ለእስፓንሰሮች በድጋሚ በተደጋጋሚ ፊር ፓርክ የኢትዮጵያ ቀን የአስረኛው  በአል ቦታ ቢሆን ይመረጣል። ለምሳሌ የከተማውን ከንቲባና አማካሪ፡ የአሜሪካን ምክር ቤት አባላትንና ዳኞችን የኢሚግሬሽን ዳሬክተርንና ታዋቂ የሰው ልጅ መብት ተከራካሪዎችን ጭምር ብሎም እንደ ጄሪ ጆንስ የዳላስ ካው ቦይ ባለቤትን ብሎም ተጫዋቾቹን ለመጋበዝ ቦታው የመጀመሪያው ጥያቄ ይሆናል። አስቡበት በዚህ ዝግጅት ገንዘብ ከውጪው ድርጅቶች ለማግኘት መሆን ይኖርበታል አላማችን። መልሳችሁን የምንጠብቀው በቅርብ የኢትይጵያ ቀን አዘጋጅ ኮሚቴ።
ከአክብሮት ጋር በኮሚቲው ስም፣
የኢትዮጵያወርቅ (የሐረርወርቅ) ጋሻው።
ሊቀመንበር።
ከሕብረተሰቡ ገንቢ አስተያያት ከተሰጡት ሁለቱን ብቻ፡
ለብዙ አመት የኢትዮጵያ ቀን በአል ቀኑ ሲደርስ ኑና ስሩ በሚል ብቻ እየተጠሩ ሲያገለግሉና እንደ ቆሻሻ ወረቀት ሲጣሉ ተረስተው ነገር ግን አመቱ እንደገና ሲመጣ ብቻ የሚታወሱት ከዚህ በታች የሰጡትን አስተያየት እነሆ፡
በቀኑ ከእኛ ጋር ከተሰበሰቡት "አሁን በስብሰባው ተገኝቼ ካገኘሁት በተግባር መምጣቴን ተደሰትኩበት። መክኒያቱም ምንም እንክዋን ለብዙ አመት ለኢትዮጵያ ቀን በበጎ ፍቃድ ሳገለግል ብቆይም አንድም ቀን እንደዚህ እንደዛሬው ስብሰባ ተጠርቼ ገንቢ ሃሳብንና ለሕብረተሰቡ የሚጠቅመውንና የማያስፈልጉና የማያስፈልጉ ተግባሮች ላይ ህሳብ ስጥቼ የእኔም ሃሳብ በበአሉ ዝግጅት ውስጥ ገብቶ ስራ ላይ ውሎ ላይ ይቅርና ምን ታሰባለህ ብሎ እንክዋን አክብሮ ጠይቆኝ የሚያውቅ አንድም የመረዳጃ ማሕበሩ አባል አልነበረም። ዛሬ ግን በተሰጠኝ ያገባህልና ምከርበት በዝግጅቱ ተብዬ ሃሳቤን ለመስጠት በመቻሌ የኢትዮጵያ ቀን በአል አዘጋጅና የመረዳጃው ማሕበርም ባለቤትነት ስሜት እንዲኖረኝ አድርጋችሁኛል ስለሆነም ለመረጡዋችሁና ላስመረጣችሁ ለመረዳጃ ማሕበራችን አዲስ ተመራጮች ንገሩልኝ" ብለው ላለፈው ስድስት አመት ከተካፈሉት የኢትዮጵያ ቀን በመነሳት መታረም ስላለባቸውና ሌላው ቢቀር ቲኒሽ የምስጋና ደብዳቤ ወይም ሰርተፍኬት እንዲዘጋጅ ጭምር መደረግ ያለበትን በተግባር ኮሚቴ አሰራር ውስጥ እንዲገባ ባቀረቡት የነጻ ሃሳብ መግለጽ በደስታ ተቀብለን መዝግበንዋል።
ሁለት ወጣት ሴቶች ለብዙ አመት በኢትዮጵያ ቀን የተካፈሉት ለቦርዱ እንዲተላለፍ ከጠየቁን፡
እኛ በጣም የሚያሳዝነና በዚህ አመት መካፈል የማንፈልገው አንድ ነገር አለ ይሄውም፡ ልክ የኢትዮጵያ ቀን ሲዳረስ ሁለት ሳምንት ሲቀረው መጥታችሁ ደንሱ እንባላለን በቤተክርስቲያን በኩል። ነገር ግን ምን እኛን እና ጉዋደኞቻችንን እንደሚያስደስተንና ሊሰበስበን እንደሚችል የሚጠይቀን አንድም አላይየም ከእነ ቤተሰቦቻችን ጭምር ሄዱና ተካፈሉ የኢትዮጵያን ቀን በአል ዝግጅት ከመባል ሌላ።  ለምሳሌ ባለፈው አመት የተደረገበት ቦታ እንክዋን መንገድ በደንብ ለማያውቅ ኢትዮጵያዊ ይቅርና ለእኛ ለወጣቶቹ እንክዋን የነበረው ችግር በጣም አሳዝኖናል። እልም ያለ ይሄ ነው ሊባል የማይችል ቦታ አንዴ ስህተት ተደርጎ ከታለፈ ለመመለስ አስቸጋሪ የነበረበት ነው።
አንደኛ ቀረብ ያለና ወጣቱን ድግሞ የሚያሳትፍ ካልሆነ በዛ ላይ ልጆች ሁሉ በሃይማኖት ስም እንድንከፋፈል አድርገዋል ቤተሰቦቻችን ጭምር የመረዳጃውም ተጠሪዎች ፈጽሞ ከወጣቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውና እዛም ስንሄድ ክብር አይሰጡንም ፓሊስም ይጠርብናል አንዳንዲም። እንደዚያ ሳይሆን በደንብ የምታሰባስቡን ከሆነ እንሳተፋለን በተለይ ለሞደሊንግን ኮሜርሻል ፊልም ለመስራትም ስለምንፈልግ እድሉን የሐረርወርቅ እንደምትከፍትልን ካለፈው አፎሚያን ኒኮሎዲያን ላይ ስላየናት እየጉዋጉዋን ነው። እድሉን ያገኘችው በየሐረርውርቅ በተዘጋጀው ሾው መሆኑንና እስኮላርሺም እንዳገኘችው ሁሉ፡በሚል ደመደሙ ገንቢ ሃሳባቸውንና ምኞታቸውን ። 

Ethiopian Day 2011 Organizing Committee
Steering Committees

1.Sponsors/Support Committee
2.Venders/ID Committee

3.Silent Auction

4.Finance/Membership drive Committees

5.Entertainment Committees

6.Souvenir Booklet/Programs

7.Media/Public Relations/Community Relations

8.Children Village

9.Schedule & Super Vising Committee

10.Volunteer & Hospitality Committees Security

11.Guest Coordinating and Feed Back-Task as needed Committee

12. Honoring Committee

Monday, July 11, 2011

Oriental Orthodox Youth Confrerence


By Lielt Samuel,

For those who don’t know, a three day Oriental Orthodox Youth Conference, organized by our own Deacon Andualem, took place at St. Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Debre Meheret St. Michael Church in Garland, Texas this past week (July 7th-9th). Visitors from other oriental orthodox churches around the Dallas area that attended the event included those from St. Thomas Indian Orthodox Church, St. Mary Syrian Orthodox Church, St. Philopateer Coptic Orthodox Church, and St. Mary Ethiopian Orthodox Church. Guest speakers including priests and professors came to preach to the youth from these churches as well as St. Mary Ethiopian Orthodox Church in Los Angeles, and the University of Toronto in Canada.

The first two days of the conference were divided into three sessions daily (according to age) which were composed of lessons, prayer and mezmur, icebreakers and activities for the youth to get to know one another and enjoy, and a grand dinner to finish off the day. On the third day of the conference, for the first time at St. Michael, the divine liturgy was given in English so that all youth attending could understand and take part in the mass.

The youth conference was a great experience! It was refreshing to have an event at church that was centered around the youth, as well as one in which we could meet brothers and sisters in Christ from other Orthodox churches. We learned a lot about the importance of our tradition and religion as well as the similarities in our churches from the wonderful speakers that came to talk to us. The Diving Liturgy being given in English was an outstanding part of the conference that allowed us to really understand the significance and importance of the Kidasse that takes place at our church every Sunday.

I thank Ethiopian Orthodox Tewahedo Debre Meheret St. Michael Church for their great support of the event as well as Deacon Andualem for organizing the conference and always thinking of the youth. I look forward to the youth conference next year being even bigger and even better event!


Sunday, June 19, 2011

"ውነተኛነትና ውነትን መናገር የሚገኘው ከመንፈስ ቅዱስ ነው" መምህር ልኡል ቃል በቅዱስ ሚካኤል ደብር ካስተማሩት።

 ከነበሩት ስድስት አር እስቶች በጥቂት ቃል ሁሉንም የአለምን ችግር መፍቻው ስለሆነው ነበር "መንፈስ ቅዱስ ወደ አለም የመጣው ወደ ውነት ሰዎች ለማድረስ ነው (ለመምራት)" ሃቅ ነው መንፈስ ቅዱስ በልቡ የያዘ ሰው እግዚአብሄርን ያውቃል። እግዚአብሄርን የሚያውቅ መንፈስ ቅዱስ በሰውነቱ ውስጥ ትኖራለች። የአለም ፍጡር የተባለ ሁሉ ውሸታም ቢሆን አንድ ሰው በፈጣሪ ተእዛዝ ብቻ ከተመራ በቁጥር ከሚበዙት ምናምንቴዎች የበለጠ የሚሆነው እሱ ብቻ ነው ይሄውም በአለምና በውነተኛው ንጉስ በክርስቶስ ፊት።ዕውነትን እንውደድ።ዕውነት እንሁን! እውነት አትመመን! እውነት በጣም ጣፋጭና የማትሰለች ምሕረት ነች። እውነት የምታመው መንገድዋን ስተን ስንጉዋዝ ብቻ ነው።


በቅዱስ ሚካኤል ደብር እየተደረገ ያለው ለወጣቱ ትውልድ የተለያየ እንክብካቤና ሳይጠይቁ በባእድ አገር ተወልድው ግራ ለተጋቡት ልጆቻችን ጠንካራ ምንም የማይጥስው የክርስትናን መንፈስ በመመገብ እየተደረገ ስላለው ጥረት ላየው ወጣቶቹ የትምሕርት ቤታቸውን የምረቃ ልብስ እንደለበሱ ስማቸው እየተጠራ ማንነታቸው ተከብሮና ታውቆ በቤተሰባቸው ሳይሆን በራሳቸው ጥረት ባሳዩት ትልቅ የማያልቅ ስጦታ ቄሳ ውስቱ ፊት እየተጠሩ መጸሃፍ ቅዱስ በያንዳንዳቸው ስም ተጽፎ የተዘጋጀላቸውን ሲሸለሙ ዛሬ ጠዋት አብዛኛው ምእመናን እንባችን ለምን እንደሆነ ባይገባንም ያነባን ብዙ ነበርን።  በተለይ ለልደትና ለትምህርት እድገት ስጦታ የክርስቶስን ታሪክና የጥቁሮች የአለም ስልጣኔ ስለአበረከትነው ለምሳሌ የመኪናዎች መሪ የትራፊክ መብራት፡ የምናብራው መብራት፡ ባቡር ሲመጣ የቁሙ መዝግ ያንና የጨረቃ መንኩራክር ጎማን ስለሰራበኢትዮጵያ ምድር ቢሆን ይህ በሰው አገር በአንድ ጎን የምንኖረው አንዋንዋር የአገር ፍቅር ናፍቆትና የቀዬአችን ትዝታ "አገሬ ዘመድ መሃል ብሆን ኖሮ ይችቀን እንዴት በደመቀች ከቤተክርስቲያን ሲወጣ ልጄ" ከሚለው አስተሳሰብ ይምስላል ሆኖም የደስታ እንጂ የሃዘን ለቅሶ ባለመሆኑ ደስ ሊለን ይገባል።

አሜን!!!

 

Saturday, June 18, 2011

የቅዱስ ሚካኤል ደብር ከዋክብትና ጨረቃ ሆኖ አመሸ።

በዳላስ ፎርት ወርዝ ተወዳዳሪ የሌለው ትልቁ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የቅዱስ ሚካኤል ደብር ጨረቃ ሆኖ አመሸ!!!

የአለም ፈጣሪ የእውነት ሕይወት ውነት የሆንከው ፈጣሪያችን ንጉሳችን፡ አባታችን፡ ዳኛችን፡ ምስክራችን፡ መሪያችን በውነት አወራ ጎዳና ዛሬ ምሽቱን በሙሉ ስብስበህን ስናመሰግንህና ስምህን እየጠራን ከደግነትህ ጋር በእልልታ እንድናመሽ የፈቀድክልን አምላክ አሁንም ጨረቃ ይምሰል ያንተስም የሚወደስበት ስብስብ ደጉ አባታችን።

ይሄንን ብሎግ የምታነቡ ብዙናችሁ ከብዙ አቅጣጫ። ዛሬ ምሽቱ በዳላስ በጣም የሚያስገርምና የማያልቅ ምግብ በሕብረት ከቅዱስ ሚካኤል ደብር የበላንብት ነው።
ከመጀመሪያ እስከመጨረሻ ካየንውና እንዳየንው እናቅርብላችሁ። ውነት እንዳለ ስትቀርብ ለጸሃፊም አታስቸግርም ምክኒያቱም ውነት ውነት ነችና።

አንድ ም እመን ወንድም ብዙ ጊዜ ጸብለ ጻዲቅ የሚያድለን "ቦታ አታገኙም ቀደም ብላችሁ ኑ እንዳታረፍዱ ቦታ አታገኙም" አለን። ሆኖም ሰአቱ ቀድመን ከነበርንበት ቦታ ብንነሳም ልክ በሰአቱ አልደረስንም ወደ እኩል ሰአት ገደማ ተሽከርካሪ ኤልብጄን አጣቦት ስንቀረፈፍ ከቆየን በሁዋላ ደረስን። በቤተክርስቲያኑ ቅጥር ግቢ ገረገራውን አልፈን ልንገባ ስንል አስተናጋጅ ሸሪፍ ቢጤ አየን ታዲያ ያወንድማችን ቦታ አትገኙም ቶሎ ኑያለንን ቃሉን እንደዋዛ ወስደንው ስለነበረ ያአስተሳሰባችን ተለዉጦ አይ ቦታ የለም ማለት ነው እያልን ገባን። ቦታ ወደ ሁዋላ ካሉት ወንበሮች ላይ አግኝተን ተቀመጥን። ብዙም ሳይቆይ ዝግጅቱ ተጀመረ። ድምጽዋ ከሰላ ድንጋይ አንጣት እየሱስ ሞፈር ውሃን አቁዋርጦ እንደምትሰማ ተጣሪ ወይም ሸንኮራ ውሃጋ ቆሞ ሞቆራ ወንዝ እንደሚስማ አዋጅ አስተጋቢ ላዳመጣት የፈጣሪን ስም እያነሳች ስታንቆረቁረው ድምጽዋን ላዳመጠው ጆሮ፡ በየትጋ ወደ ሰውነታችን እንደገባ መንፈስ ቅዱስ  ባናውቅም፡ ሕይወታችን በእግዚአብሄር ትንፋሽ ጠበል እንደተነከረች ነው የተሰማን ሰውነታችንን በሙሉ። ታዲያ በጣም የገረመን በቤተክርስቲያን ውስጥ ያለው ወንበር ሁሉ አልቆ ወንበር በላይ በላይ ከውጪ በምግብ ክፍሉ በተከታታይ ሲግዋዝ ስናይ የሕዝቡ ብዛት ሲገርመን አይተን በቤተክርስቲያኑ የማናውቀው ነገር ሌላም አስገራሚ ነገር አየን። ይሄውም ቦታቸውን ላለማጣት ከፊታችን የነበሩ ሁለት ሴቶች ልጅም የያዙ ወንበራቸውን ይዘው ወደ ሁዋላ ሲሄዱ ቦታ ለመለወጥ እንጂ ወንብሩን እንዳይወሰድባቸው አስበው መሆኑን ፈጽሞ አላሰብንም። ብዙም ሳይቆዩ ሴቶቹ ወንበሮቹን ይዘው በመመለስ እነበሩበት ቦታ ላይ ሲቀመጡ ስናይ ምንያህል ሕዝቡ በአምላክ ስም የተደገሰውን የመንፈስ ቅዱስ ምግብ በእምነቱ ባንድነት ለመመገብ የተራበ እንደነበረ ነው የተገነዘብነው ከራሳችን ጭምር ማልት ነው። አዳራሹ ውስጥ ሆኖ ወደ ግራም ወደ ቀኝም ብሎም ወደ ፊትም ወደ ሁውላም ለቃኘው የሃይማኖት አባቶች ከዋክብት ምእመናኑና ዘማሪዎቹ ጨረቃ ይመስሉ ነበር።

ይሕንን የመሰለ ከኢትዮጵያ ካትላንታ ከዋሽንግተን ዲሲና ዳላስም ያሉትን  ጭምር በማጣመር የሃይማኖት አባቶችና እናቶችን ብሎም ወጣት መዘምራንን ጭምር ያቀፈ የመንፈስ ቅዱስ እራት ደግሰ አዘጋጅተው ለመገቡን የቅዱስ ሚካኤል ደብር ቦርድ በበለጠ የዚህን አይነት የተባረከ ጥሩ ተግባር እንዲያዘጋጁልን ከእነቤተሰባቸው እድሜ ከጤና ጋር አምላክ ያብዛላቸው።

አሜን!

Monday, June 13, 2011

Yemenu Negga 2011 Ethiopian Day Hero?

ኢትዮጵያ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ እንደተባለው ሆነና ነው እንጂ
የዳላስ ኢትዮጵያውያን ባለውለታ ጀግናችን ሊባል የሚገባው በመጀመሪያ ደረጃ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር አባት ይመኑ ነጋ ነው። ይመኑ ምኑ ነው ለጋራ መረዳጃው? የሚለውንና የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ እንዴትና መቼ ተፈጠረ? ለሚለው ጥያቄ መልስ ከእነማስረጃው እሮብ እለት ይቀጥላል። ላለፈው ዘጠኝ አመት ይሄንኑ ሃሳብ ባቀርብም የሕዝብ ባለውለታ እንደጠላት የሕዝብ በዳይ እንደተቆርቁዋሪ ተደርጎ የሚቀርብበት አፎች ገቡብንና እስከዛሬ ከረምን።

የኢትዮጵያወርቅ (የሐረርወርቅ) ጋሻው።

አምላክ ለይመኑ እረጅም እድሜ ከጤና ጋር በረጅሙ ጨምርለት።
አሜን!

Monday, May 16, 2011

ይድረስ ለዳላስ ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር April 2011, አዲስ ተመራጮች በሙሉ።

መግቢያ፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ባሕር ሃይል ባልደረቦችና በሲቪልም ሲያገለግል የነበሩትን ጭምር ከየመን ወደ አሜሪካን ከአስራ ሶስት አመት ስቃይ በሁዋላ ከእነ ቤተሰቦቻቸው እንዲመጡ ስለተሰሩ ተግባሮችን አስመልክት የሚቀጥለውን ብሎግ እንዲጎበኙ እንጠይቃለን http://www.formerethiopiannavy.blogspot.com/


MAAEC: እህቶች ወንድሞች እንክዋን ደስ ያላችሁ!
አዲሱ ስራችሁ እንዲሳካ ይህ በህዝብ ጥያቄ የተመሰረተው የዳላስ ፍርት ወርዝ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ የሃቅ ድምጽና ለሕዝቡ ጥቅም የሚያገለግል ብሎግ ትልቅ ምኞቱን በርቱ በማለት ይገልጻል።

ከዚህ በታች ያለውን ካላወቃችሁ በሰላም ስራ ችሁን ልትሰሩ አትችሉም ያስቸግርዋችሁዋል የለቀቁት በሌሎች ምላስ እየተናገሩና እየቀረቡ አንዱም ምላሳቸው መሃላችሁ ነው የእውነት ዶክተር ምላሱን እስካላከመለት ድረስ  ነው። ከዝህ በታች ያለውን ሃቅ እስካልተገነዘባችሁ ሕዝብ አስተባብራችሁ ውጤት ያለው ስራ ለመስራት አትችሉም ከማስረጃ ይልቅ ምላስ የሚያሳምናቸው በተነገራቸው ብዙ በሳሶቻቸው ሊያሰለችዋችሁና ሊያሳስትዋችሁም ስለተሰማሩ። ምልክቱ እነ እከሌ ተገለዋል እነ እክሌ ከቦርዱ ያስወጣናቸው ገንዘብ ወስደው ነው ወዘተ በሚል ጭምር ማለት ነው። በዚህ አጋጣሚ ግልጽ እንዲሆንላችሁ ከመረዳጃ ማሕበሩ ለቀውልቸው የወጡት ሁለት ሰዎች አቶ ውድነህም ይሁን አቶ ንጉሴ ጋረድ አንድም ገንዘብ እንዳልወሰዱና ገንዘብ ወጪ ለክስ ፈርሙ በሚል እኔ ሳልከስ ከሳናላች ብለው የጠበቃ ወረቀት ለእኔ አጽፈው ልክ ፍርድ ቤት ጉዳይ እንዳለ በማስመሰል ለሕዝቡ በሬዲዮን ሊያነቡና  እያንዳንዳቸው ሚሊየነር ለመሆን ዘርግተውት የነበረውን ዘዴ ለመቀጠል እንዲያስችላቸው የፈለጉት ገንዘብ በሁለት ገንዝብ ወጪና ገቢ በሚመለከታችው በእነ አቶ ንጉሴ አስፈርመው ሊያውጡት ያቀዱት ለእነበትሩ ፡ ፍቅረማሪያምና ኪዳኔ አለማየሁ ለተባለው ስላልሆነ ብቻ ነው።

ሃቁን አንብባችሁ ስትረዱ አብዛው ሕዝብ በእጄ ይሄንን ሃቅ በጊዜው ያሳየሁውቸው እንዳሉኝ "ክሰሻቸው አሳስሪያቸው!" እንዳሉኝ እናንተም አይምሮ ተመሳሳይ ሃሰብ ሊመጣባችሁ ይችል ይሆናል በእኔ ላይና በመረዳጃ ማሕበሩ በደረሰው በመቆጨት ነገር ግን እኔ እነሱን መክሰሱን ጠፍቶኝ ሳይሆን በጊዜው ያውም አምስት ሳንትም ሳላወጣ ላደርግ የምችለውን እስከዛሬ ጉዳዩን እየታገልኩዋቸው የቆየሁብት መክኒያት በጊዜው ባስይዛቸው ኖሮ ከሁውላ የሰሩት ብዙ ወንጀል ስላለ ከሃያ አመት ያላነሰ እስር ሊፈረድባቸው ስለሚችል ለልጆቻቸውና ለሚስቶቻቸው በማሰብ ሲሆን ሌላው ከሰባሺ ዶላር የበለጠ በተፈራ ውርቅና በግብረአበሮቹ እጅ ስለነበረ ከሰሰችኝ ብለው ሊወስዱት ስለነበረ የመረዳጃ ማሕበሩን ገንዘብም ላለማባከን ጭምር ስለነበረ ይሄንን ክወዲሁ እንድትረድት አሳስባለሁ። በዚህ ምልኩ ይህንን ከሕዝቡ ጋር የምትጋሩትን ግልጽ ምልእክት በዚህ መልክ የማስተላልፍላችሁ የመረዳጃው ሬዲዮኑ የአማርኛው ዝግጅት በዝወገና በግብረ አበሮቹ ብእነሱው እጅ በመሆኑ አሁንም እስክትረከቡ ድረስ አማራጩ ይሄው ሆኖ ስለተገኘ ነው። ደብዳቤ በጋሻ-ኒያላ ኢንሹራንስ አድራሻ እድር በሚል ባስቀመጥዋት ተወካያቸው ለመስጠት ተሞክሮ ነበር ያም አልሆነም።


ከጅቦች መንጋጋ መረዳጃ ማሕበሩን ነጻ ለማውጣትና ሕብረተሰቡም በትብብር የራሱን ማሕበር አስከብሮ በትክክል በሚሰራ አመራር ለመተካት የተደረገውንም ጥረት ብሎም በመሃበሩ ስም ብዙ የከብሩና ለመክብርም የሚርዋርዋጡ ችግረኛም ኢትዮጵያዊ  እርዳታ ሲጠይቃቸው እያባረሩ ላለፈው አስራሃንድ አመት በተለይ እንደኖሩት ሳይሆን፡  እናንተን ያስመረጠው  አስመራጭ ኮሚቴ ለማስመረጥ ስራው እንዴት እንደተሰራና እስከ መጨረሻ ግለሰቦች ተጠቁማችሁ ምርጫው ተጠናቆ እናንተም እንዴት ልትረከቡ እንደቻላችሁ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን ወደ ፊት ለሁሉም ጊዜ ስላለው የሚቀርብና ግልጽ የሚሆንብት ጊዜ ይመጣል። ሆኖም እንድትገነዘቡት የሚያስፈልገው ለአሁን እነዚህ ግዜያቸው ባለፈ በአምስት ወር በጉልበታቸው የወሰዱትን ስልጣንና መረዳጃ ማሕበር እንዲያስርረቡ ትልቅ ቅስቀስና ጥሪ ለሕብረተሰቡ በማድረግ ይሄ ብሎግ ትልቅ ግንባር ቀደም በመሆን ላለፈው ስድስት አመት የተደረገውን ትግል ጭምር እያስገነዘበ በማስረጃ ጭምር በፊደል የማይለካ ግዙፍ ስራ ሰርትዋል። በዚህ አጋጣሚ የብልጉን ተጠሪዎች ማንነት ባላውቅም የዳላስ ኢኦቲሲ ብሎግም የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ሕዝቡ እንዲረከብ በተደረገው ዘመቻ ትልቅ አስተዋጽኦና ሚና ተጫውትዋል።

መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ እንደነበረ ታውቃላችሁ?
 ሆኖም አስመራጭ ኮሜቴም ለመምረጥም ይሁን ቦርድ አስመርጦ ለማስቀመጥ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በመኖሩ ነው።
ታዲያ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብር  ተገድሎ ከተቀበረበት ለማውጣት   የተደረገውን ትግል በተጨባጭ ካሁኑ በመንግስት ማስረጃ ደረጃ መገንዘቡ፡ በሃሰት ለሚያስረክብዋችሁ የፈጠራ ወረቀቶች ማለትም በእርሳቸው በተለመደው የተቀነባበረ ከሕብረተሰቡ የሚያጋጭ ወረቀት መሳሪያ እንዳያደርጉዋችሁና ለምሳሌ ሶስት ግለሰቦች ከመረዳጃው ቦርድ በመረረ ሁኔታ እንዲ ወጡ አድርገዋል። እኔንም ቢሆን እርምጃ ወሰድንባት ብለዋል። በእርግጥ ሌቦችና አጭበርባሪዎች ዋና መኖሪያ ሙያቸው አድርገው የሚኖሩ ይቅርና ፕሬዘደንት ኦባም አንድን ሰው ከመንግስታዊ በሕግ ከታወቀ መረዳጃ እንደ የግል ቤት ወይም ምግብ ቤት አትምጣ ብለው የመወሰንም ይሁን የማግለልም መብት የላቸውም።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ስርጪቱን: የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን! የሚለው ጥሪ ወንጀል አልነበረም የተዘጋውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ብዙ መስዋት የተከፈለበትን የስዴተኛውን ማሕበር ከተቀበረበት መልሶ ለማስከፈትና የሕዝብ ማሕበርነቱን ለማስከበር እንጂ።

መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ የነበረበት ማስረጃ፡

office of the Secretary of State  ስድስት ወር ጠብቆ መልስ ሲያጣ ኦገስት ሃያዘጠኝ (August 29, 2007) መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ማጣቱንና መፍረሱን ይፋ ያደረገበት ምስክር። በሕጉ በዚህን ጊዜ ማንም ሰው የመሃበሩን ስም እንዳለ እንደ አዲስ በማስመዝገብ የመውሰድ መብት ስላለው በማቸው አዛውረው ማንም ያገባኛል ቢል ወይም ሕብረተሰባችን መብት አይኖረውም ነበር። ሆኖም ያሁሉ ውርጂብኝ ቢደርስብኝም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን ይመኑ ነጋና እኔ ከጥንሥሡ ጀምረን ያሳደግነውን የስዴተኛውን ድርጅት በአንድ አምላክ ፍቃድና በጸናው እምነቴ ከቀማኞች ጉሮሮ አውጥቼ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን የሕዝብ መረዳጃ ማሕበርነቱን በማስከበሬ ሕዝቡ ደግሞ መረዳጃዬ ብሎ ሲነግዱበትና ደሙን ሲጠቡት ከኖሩት መዳፍ አውጥቶ ለእናንተ ወገኔ ትሰራላችሁ በሃቅ አንድነትም በዳላስ ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ታሰፍናላችሁ ብሎ ያመነባችሁን  የሃላፊነቱ ስገነት ላይ ሊያስቀምጣችሁ ችልዋል።

































  ታግ ያቸው ሕዝቡም በእኔ ላይ በሬዲዮ ያስተላለፉት ሁሉ የረጂም ጊዜ ሃብት መሰብስቢያቸውን መረብ ስላጠፍክባቸው መሆኑን ተረድቶ፡ የታለ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ቴረሪስት ብላ ከሰሰች የምትሉበት የፍርድ ቤት ወረቀት? የታለ እናንተንስ ቴረሪስት ብላ ክሳናለች ለአሜሪካን መንግስት ጭምር የምትሉት ማስረጃችሁ? የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ልታፈርስ ነው ያላችሁት ማስረጃ አምጡ? የሚልና ሌላም ሌላም ጥያቄ እያየለ ሲሄድ እኔም ወደ ሁዋላ ሳልል አምላክን ይዤ በመጉዋዜ በመጨረሻም መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ሆነ ብለው ባፈረሱት ከአንድ አምት ከአንድ ወር ከአስራ አራት  ቀን በሁዋል ነበር በ Sep.15, 2008 መልሶ ሕጋዊነቱን የተጎናጸፈው።




የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በሕይወት እንዳለ በማስመስል ስሙን የፓስታሳጥኑን ቁጥር ጨምረው በዚህ መልኩ እድር ሲያስተዋውቁና ሲሸጡ  መረዳጃው አልነበረም ገለው ቀብረውት ነበር። የእድሩንመተዳደሪያ አስራ ሁለተኛ ገጽ ብታነቡት ቅድመ ዝግጁ በመምሰል መረዳጃውን ያላፈረሱ ለማስመስል የተጫወቱትን "Article-12 Disbanding"  ብትመለከቱ ቁልጭ ብሎ ይታያል መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶዋል ለማለት መወሰናቸውን ግባቸውን ከመቱ በሁዋላ።
ዲሲምበር ሃያሶስት ሁለትሺ ሰባት በአሜሪካን አቆጣጠር መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊ አልነበረም በሌለ ማህበር ስም ነበር ባለ ማህበር ብለው ስማቸውን ያስቀመጡት።                                                                                                                       
አፍራሾች ዘውገ ቃኘውና የጥቅም ተካፋዮቹ የመሕበሩ ገንቢ መስለው የቀረቡበት ይውሸት ድግስ።
ከዚህ በታች ስማችውን በዲሴምበር ሃያ ሶስት ሁለትሺ ሰባት በማስቀመጥ፡ የወንጀለኞቹ ተባባሪ በመሆን፡ የጋራ  መረዳጃ ማሕበሩ እንደፈረሰ እንዲቀርና በእድር ስም ነገር ግን በጋሻ ኢንሹራንስ ዋና ስሙ ኒያላ አዲስ አበባ ንዋሪ ኢንሹራንስ በአሜሪካን በማንኛውም ከተማ ፍቃድ በሌለው እንዲተካ ከግል ጥቅማቸው አንጻር ብቻ በማየት መሃበሩን ለማዳን የተደረገውን ትግል ለማኮላሸት ትልቅ ወንጀል ፈጽመዋል። በአሜሪካን አገር ቁጭ ብለው በእኔም ላይ "በተገኙበት!" በሚል ማህበሩን በማዳኔ በሬዲዮን ያስተላለፉት የግድያ መልእክት በሕግ የሚያስጠይቃቸው ነው። እኔስ ስህተታቸውና ወንጅላቸውን በማስረጃ አቅሬባለሁ የአሜሪካን ምንግስት እጅ ከሚገኘው፡ ለመሆኑ እነሱ ምን ማስረጃ ይዘው ነው ይሄንን ሁሉ በሃሰት የትብብር ስም ማጥፋት ላይ ቆመው በጠቅላላ ጎባ ውሳኔ ከዚህ በታች ስማችን አስቀምጠው በውሳኔው ተባብረናል ያሉት?
የኢትዮጵያ የጋራ መርዳጃ ማሕበርንና የሬዲዮን ስርጭቱን በማዳኔና ዘውገ ቃኘው የወንጀል ስራ ቁንጮና ሌላው ከፊት ሆኖ ከሁዋላ ያሉትን ስራ አስፈጻሚው ሻለቃ ተፈራ ወርቅ የተባለው ከቦታቸው ይልቀቁ በማለቴ በሃሰት የአብዬን ወደ እምዬ እንደተባለው ወንጅለኞቹና አጋሮቻቸው ፈረድን ያሉት ማስረጃ ከዚህ በታች እነሆ።

መረዳጃ ማሕበሩን ባፈረሱት በአምስተኛ ወሩ ልክ እንዳለ አስመስለው እሬዲዮንም ጭምር ተጠቅመው እራሳቸውን የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ መሪዎች ብለው በሕዝብ ያልተመረጡ በጴንጤናዊው  ኮልኔል የትናንቱ የሌለ መረዳጃ ማሕበር ምክትል ፕሬዘደንት፡ ዛሬ የእድር ፕሬዘደንት ተብዬው በሃሰት ስድስት ውሳኔ በእሱና በተፈራ ወርቅ አሰፋ፡ በትሩ ገብርእግዚአብሄር፡ ኪዳኔ አለማየሁ፡  ዘውገ ቃኘው፡ ፍቅረማሪያም ደረስ፡ አመሃ ገብረሚካኤል (ታምሩ) እራሄል የ. ታደሰ፡ ስጦታው በላይ ተቀነባብሮል የፈረመውን ተመልከቱ። ይህ የካንግሩ ፍርድ ቤትና ካንጋሩዎች የፈረዱት ከላይ እስከታች በሃሰት የተቀነባበረ በአሜሪካን አቆጣጠር በ12-23-2007 ሲሆን መረዳጃ ማሕበሩን ባፈረሱት በአምስተኛው ወር ነው በሌለ መረዳጃ ማሕበር ሕጋዊነቱን ባፈረሱት መሆኑ ነው። ስማቸውን ከላይ አስፍረው  ውስኔ ላይ ተስማማን ያሉት መህል ብዙ ወንጀለኞች በስዴተኛው ስም ወደ ዳላስ የገቡና ዘመዶቻቸውን ያስመጡ፡ በስዴተኛው የሚነግድና ስማግል እያደርጉም በደላላነት ጭምር የሚሰሩ ጭምር ይገኙበታል። ያም ሚስጥር ሊጋፈጥ ነው ብለው እነዘውገ ደጋፊ ለማብዛት በፈጠሩት ዘዴ በማስተባበር ያዘጋጁዋቸው መሆናቸው ነው። አስታውሱ የእኔ ጥያቄ ተፈራ ወርቅ ከጋራ መረዳጃ ማሕበሩ ዘወገ ቃኘው ከመረዳጃውር ኤዲዮን ከእነ ተሳቢዎቹ ይልቀቁ መረዳጃ ማሕበሩን፡ የሪዲዮ ስርጭቱንና የቅዱስ ሚካኤል ደብርን እናድን ነበር ጥያቄዬ። ሆኖም ከእንዘውገ ቃኘው ጋር የተባበሩት በእኔ ላይ ሳይጠሩ ያገባናል ብለው በወንጀልና በማጭበርበር ስራቸው ድምጽ እየጮሁ ባደረጉት ትብብር መክንያት ምነው ቀፎ የሌለው ንብ ሆነው ጥዝዝዝዝዝዝዝ!! ሲሉ ሥሰማቸው ገርሞኝ ስለእነሱ ሳጣራ ባሁን ጊዚ መጻፍ የማልፈልገው ቢሆንም ባጭሩ ሴቶቹም ወንዶቹም የሚያባንን፡ እንቅልፍ የሚነሳና የሚያሳቅቅ ታሪክና ስራም ብለው በጎን የሚትዳደሩበት ዘግናኝ በምድርም በእግዚአብሄርም ፊት ከሞቱም በሁዋላ ገና ገሃነም እሳት የሚያገባቸውን ጉድጉዋድ በራሳቸው ላይ ቆፍረው ተሸክመው የሚሄዱ መሆኑን ልረዳ ችያለሁ። በለፈለፉ ባፍ ይጠፉ የተባልውም በነሱ ላይ በሚገባ ሰርትዋል። በበኩሊ ሰርተው የሚኖሩ እንደአብዛኛዎቻችን የሚኖሩ ኔው በሃቅ በልባቸው የምላቸው ሁሉ ሰርተው ሳይሆን በወንጀል የሚኖሩ መሆናቸውንም በመረዳቴ በጣም በጣም አዝኛለሁ። እንግዲህ ስራ ፈት እያሉ ሲሳደቡና ሬዲዮ ተዘጋብን፡ ቴረሪስት ተብሎ የኢትዮጵያ የጋራ ምረዳጃ ማሕበር ተከሰሰ በሚል በሳምንት እሁድ እሁድ በተከታታይ ቀንና ማታ የፍየል ወጠጤ ያወረዱት ውሸት መረዳጃ ማሕበሩን ገድለውት ቀብረውት መቃብሩ ላይ  በኢንሹራንስ ስም እድር ብለው ዛፍ ሊተክሉበት ሲሉ ስላቆምኩዋቸው ብቻ ነው።

እድሩን ሁላችንም እንደግፋለን እንደማንኛውም እድር ነገር ግን ከመረዳጃ ማሕበሩ ጋር በሕግ ያልተገናኘ መሆኑንንና ሕጋዊ የሆነ ማስረጃ ፈጽሞ በማንኛውም መልክ የለውም የተባለውንም ሃቅ በመሆኑ ግልጹን ተናግሮ እድሩ እንዳለ ሆኖ በበለጠም የሚያድግበት መንገድም ስላለ ባመቻችሁ ጊዜ በስብሰባ መነጋገር ይቻላል። እዱርን በትብብር በትክክለኛው መንግድ አሳድገን ለመረዳጃው ማሕበርም የሚጠቅምበት ሕጋዊ መንገድ ስላለ ችግር የለም በጠረቤዛ ዙሪያ የሚገለጽ ይሁናል።

ከዚህ በላይ እንዳያችሁት ስድስት ነጥብ የያዘ ውሳኔ በመረዳጃ ማሕበሩ ስም ያስተላለፉት ተስማምተናል ያሉትም ጭምር የእነሱን ስራ በተግባር የሚያሳይ የማሕበራችንን አፍራሽነታቸውን ስለሆነ፡ በሙሉ ዘውገ ቃኘው፡ ይልማ ዘር ይሁን የተባለው ጭምር በሬዲዮን ሬዲዮ አዘጋች፡ መረዳጃ ማሕበሩን ልታፈርስ ነው፡ ቴረሪስት ብላ ከሳለች ማሕበሩን እኛንም በሚል ጭምር አቀነባብረው ያቀረቡት ሃሰት በመሆኑና ያስተላለፉት ሁሉ ፈጽሞ ሃሰትና የእነሱን አፍራሽንት ስራ እንጂ የእኔን የማህብሩን የገንቢዋን ስላልሆነ ይቅራ ሕብረተሰቡን እንዲጠይቁ።

አቤቱ አምላክ ሆይ፡ አትስረቅ፡ በሃሰት አትመስክር ያልከውን ትእዛዝህን ተከታዮችና አፍቃሪ እንጂ፡ ለግል ጥቅም ሕዝብን በማጋጨት በሃሰት ወገንን ከመከፋፈል በሃሰት ከመመስክርና አጨበርብሮ ከመኖር ሱሰኝነት ጠብቀን። እያጭበረበሩ የገንዘብ ተገዢ ሆነው የተካለበና የተደናገጠ ሳይተኙ በህልማቸው መጥቶ ፓሊስ የያዛቸው ወይም ኤፍ ቢአይ ብሎም ሆምላንድ ሴኩሪቲ እየመሰላቸው ከወገናቸው ጋር የሚጋጩትን የሃቅ ስራ ሰርተው እንዲኖሩና የሰላም እንቅልፍ ህልም ባለቤትነትን አውርሳቸው። ኢትዮጵያዊ ባዩ ቁጥርም አንገታቸውን ከመድፋትና ባለቤቶቻቸውንና ልጆቻቸውንም ከማሳፈር ነጻ አድርጋቸው። አሜን!!!

Monday, April 18, 2011

Thank you ESFANA! Yeharerwerk Gashaw

ሰዎች ጥሩ ሲሰሩም መመስግን ይገባቸዋል።

ይድረስ  ለመላው በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም አውታሮች። ሰዎች ሲሳሳቱ ብቻ ሳይህን ሲሳሳቱ ብቻ ሳይሆን ስለ ስህተታቸው እየተጠቀስ መውቀስ : ጥሩም ሲሰሩ ማመስገን ተገቢና የዴሞክራሲም አስተስሰብ ነው። ስለሆነም ታዲያ ኢስፋና ባንድ ድምጽ ዳኛ ብርቱካንን ለመጋበዝ ሲወስን ምነው ዝም አላችሁ? ይሄ የዴሞክራሲ አሰራርን የተከተለ ስለሆነ ውሳኔው ልናመሰግናቸው ይገባል ወንድሞቻችንን።

ይድረስ ለኢትዮጵያ እስፓርት ፈደሬሽን ምስጋና ወይዘሮ/ዳኛ ብርትኩዋንን የዚህ አመት የክብር እንግዳ አድርጋችሁ ስለመረጣችሁዋቸው። dfwethiopiancommunity.blogspot.com  የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ድህረ ገጽና በራሴም ስም እግዚአብሄር ይስጣችሁ በሚል ምስጋናዬን ዳኛ ብርቱካንን ስለጋበዛችሁ አቀርባለሁ። ልጃቸውን እንደምትጋብዝዋትም እተማመናለሁ። እንዲሁም አዲስ ቡድን ዳላስና ዳላስ ቡድንም የከተማችን ልጆች አበጃችሁ! እላለሁ።
የሐረርወርቅ ጋሻው።

ዛሪ ኤፕሪል አስራ ዘጠኝ የታከለ።
በዚህ አጋጣሚ በአትላንታ ላለፈው አስራ ሁለት አመት የተዋህዶ ድምጽ በሚል በየሳምንት የሬዲዮ ስርጭትና ዝግጅት የሚያቀርቡትን መላአከ ስላም ኤፍሬምን በጣም አመሰግናለሁ። ይሄውም አንደኛ ስለ ፈደሬሽኑ በማሰብ እንዳይፈርስና ወይም ግለስቦች እንዳይወስዱት እንደዚሁም በሰላማዊ መንገድ የፈደሬሽኑን ቦርድ ማነጋገር ሲገባ "ፈደሬሽኑ ይፍረስ!" የሚሉትን ሳይፈሩ በሬዲዮ ስርጭታቸው በመቁዋቁዋም ያደረጉትና ለዚህም እንደረዳ እኔንም በ ዲሴምበር አስራ ዘጠኝ አቅርበውኝ ከዳላስ ስለ ፈደሬሽኑ መኖርና ስለ ዳኛ ብርቱካንም መጋበዝ ቦታ ሰጥተው እንዲጋበዙና  ፈደሬሽኑንም አደጋ እንዳይድርስበት ሕብረተሰቡን ያሳሰቡ በመሆናቸው ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል።
የሐረርወርቅ ጋሻው።



ከዚህ በታች ያለው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ለኢስፋና ወደ ስድስት ወር ገደማ የተላከናለቦርድና ለቡድን ተወካዮች በሙሉ የደረሳቸው ደብዳቤ ነበር።

Sent: Mon, Nov 22, 2010 7:22 pm


የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ከግልጥቅም ነጻ ሆኖ በቴክሳስ የተመዘገበና ሕጋዊ የስዴት መንግስት ነው። በበለጠ ለመረዳት ከዚህ በታች ያለውን ዌብ ሳይት እንዲጉብኙ እንጋብዝዎታለን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ዳላስ ቴክሳስ አሜሪካ።  
(http://www.ethiopiannationalgovernmentinexile.org/)








ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳ የ2011 በኢስፋና የክብር እንግዳ ሆነው መጋበዝ ትክክለኛና ሕጋዊም ነው።
ግልጽ ደብዳቤ።
Nov 22, 2010 በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት የከበረ ስላምታ ለኢትዮጵያ እስፓርት ፈደሬሽን በሰሜን አሜሪካ አመራር (board) አባላት፡ የቡድን ተወካዮችና ቡድኖች ከነሙሉ ተጫዋቾቻው በሙሉ ሲያቀርብ ከልብ በኢትዮጵያዊነት አክብሮት ነው።
የተከበራችሁ ወንዴሞች ሆይ፡ ይችን አጭር ደብዳቤ ለመላክ ያስደገደንና የኛንም ጊዜ ውስደን የእናንተንም ወርቅማ ጌዜ ልንሻማ ያነሳሳን ዋና መክኒያት፡ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። ይሄውም በመጀመሪያ የሁላችንም እህት የሆኑትን ወይዘሮ (ት) ብርቱካን ሚደቅሳን ለሁለት ሺ አስረሃንድ (2011) የክብር እንግዳ አድርጋችሁ ለመጋብዝ የኢስፋና ቦርደ በድምጽ ብልጫ ዴሞክራቲካል በሆነ በሰለጠነው አሰራር የወሰናችሁትን ውሳኔ ስንሰማ በጣም ትልቅ ደስታ ነበር የተሰማን። ብዙም ሳይቆይ ሃሳባችሁ መቀልብሱን ስንሰማ ደግሞ ሃሳባችሁን የለወጣችሁበትን መክኒያት ማጣራት ግዴታ ስለሆነና ትክክለኛም አሰራር በመሆኑ ማጣራት ጀመርን። በመጨረሻም ወይዘሮ ብርቱካንን እንዳይጋበዙ መክኒያት የሆነው ስህተት እንዳለው ስንረዳ፡ መጀመሪያ ወደ ተስማማችሁበት ውሳኔ እንድትመለሱ ልናሳስባችሁ ወሰንን። ስለ ዚህ በትህትና የምናሳስባችሁና የምንጠይቃችሁ ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን ቢቻል ከእነ አራት አመት ልጃቸውና እናታቸው ጭምር እንድትጋብዙ እያሳሰብን አለዚያም ወይዘሮ ብርቱካንን ብቻ በመጋበዝ መጀመሪያ እንደተነገረው  የኢትዮጵያ ሕዝብ የክብር እንግድነቱ ቦታ ለማንም ሳይሰጥ ፡ ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን የ2011 የኢስፋና የክብር እንግዳ ማለትም የዲያስፓራው ኢትዮጵያዊ እንግዳ አድርጋችሁ ከኢትዮጵያ እንድታመጥዋቸው በትልቅ ትህትና እንጠይቃለን።

ውይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን መጋበዝ በክብር እንግድነት ከኢስፋና ባይሎ መተዳደሪያ ጋር ይጋጫል  ለምትሉት ወንድሞቻችን ማለትና ማካፈል የምንፈልገው ፡ ያሳሰባችሁን ሕጋዊ ጥያቄ አስመልክቶ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። እህታችን ወጣትዋ ወይዘሮ ብርቱካን በክብር እንግዳነት ሊጋበዙ፡ ይገባቸዋልም በሚል ጥያቂያችንን ስናቀርብ ከላይ እንደገለጽነው፡ በኛም በኩል ማለትም በኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስትም (በኢትዮጵያ ሴቶች የተቁዋቁዋመ) የፓለቲካ ጥያቄ ሳይሆን ሕግን የአሜሪካንን ከግል ጥቅም ነጻ ድርጅቶችን ስርአት በመከተል በትክክለ ሕግ ተከተለን ሲሆን፡ በመሆኑም ከፓለቲክ ጋር ጥያቄያችንን እንደማታይይዙትም በመተማመን ነው። የወይዘሮ ብርቱካን በክብር እንግድነት በኢስፋና መጋበዝ ፈጽሞ በአሜሪካን ከ501 (c)(3) ጋር የሚጋጭ አይደለም። ለዚህም ብዙ ማስረጃና ገለጻ ከጠየቃችሁን ልናቀርብ ዝግጁነን። ሆኖም ለዛሬ ባጭሩ ለመግለጽ ያህል ማለት የምንወደው፡ የእስፓርት በአል ላይ ማንኛውም ገለሰብ ወይም የመንግስት አካል ብሎም የፓለቲካ ፓርቲ መሪ ቢጋበዝ 501 (c)(3) ፈጽሞ አይከለክልም። እንደዚህም አይነት የሕግ ድንግጋት የለውም። ማንም ሰው እንዲጋበዝ ይፈቀዳል እንደውም በፓለቲካ፡ በጾታ፡ በብሄር ወይም ጎሳና ሃይማኖት ልዩነት እንዳይኖር ነው የሚለው። የፓለቲካ ፓርቲ መሪናቸው ወይዘሮ ብርቱካን ስለዚህ በክብር እንግድነት ከአዲስ አበባ ጋብዘን በግልጽ ልናመጣ አንችልም የሚለው መክኒያት፡ ከናካቴው እህታችንን ድስክርሚኔት አደረጋችሁ ማለት ነው። ኢስፋናን የሚያስጠይቅ ይሆናልማለት ነው። የምትጋብዝዋቸው ፓለቲክ ሊያወሩ ሳይሆን የእስፓርት በአላችሁ የሕዝብም በመሆኑ በቦታው በታዋቂነታቸው ብዙም ሕዝብ ስለሚወዳቸው በሕዝብ መሃል ተገኝተው የበአሉ ተካፋይ እንዲሆኑ ብቻ ነው። መረሳትም የሌለበት ኢስፋናን ሕዝባዊና ከግል ጥቅምና ከጾታ፡ ከሃይማኖት፡ ከፓለቲካ ልዩነት የሌለው ድርጅት እንዲሆንና ግለሰቦች የግል መጠቀሚያ አድርገውት የጥቂቶች አድርገው በሚሰሩበት ጊዜ የዚህን አይነት ችግር በመፈጠሩ ነበር ከግል ጥቅም ነጻና በሕጋዊ ሕዝባዊ እውቅና እንዲኖረው ታግለን የሕዝብ ያደረግነው ሴቶቹ። ምን ማለት እንደፈለግን http://www.dfwethiopiancommunity.blogspot.com/ ግቡና ትናንትና የወጣውን ብታዩት እንዴት ኢስፋና ሕዝባዊ ዴርጅት ሊሆን እንደ ቻለ በግልጽ ያሳያችሁዋል። ወዲያውም ታሪኩን መማር ነው ሴቶች  ለኢስፋና ያደረግነውን አስተዋጽኦና የከፈልነውን መሰዋእትነት። ሆኖም የኢትዮጵያ ሴቶች በመሆናችን የሕዝባዊ እንዲይሆን የታገሉት ወንድች ጀግኖች ተለው እውቅና ሲሰጣቸው የኢስፋና የ501 (c)(3)ባለቤት እንዲሆንና ሕዝቡን ኢስፋና የኔነው የሚለውን ባለቤትነት ያጎናጸፍነውን ፡ የታገልነው ግን አሁንም እንደወንጀለኛ እንቆጠራለን የግል አድርገው ለመኖር አላማቸው በሆኑት። ስለዚህ ኢስፋናንምን ያህል እንዲኖር እንጂ እንዲፈርስ የማንፍልግም መሆናችንን በዚሁ እንድትረዱልን እናሳስባለን። የወይዘሮ ብርቱካንን መጋበዝ በኢስፋና ድርጅቱን የሚያፈርስና በሕግ የሚያስጠይቅ ቢሆን እኛም ስለሕግ የተሰለፍን በመሆናችን ጣታችንን አንስተን ይችን ደብዳቤ ባልጻፍን ነበር። የወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን መጋበዝ በእንግድነት ኢስፋናን ሕገ ወጥ እንደማያደርገው ማስረጃና ማሳመኛ ከዚህ በታች እንዳለው በተጨባጭ ልንገልጽ እንወዳለን። በሁለት ሺ ሰባት ዳላስ ላይ ባደረጋችሁት በአል በጣም የምንወዳቸው እንደ ወንድማችን፡ አብረናቸው በከተማው የሰውልጅ መብትን በማስከበር በምናደርገው ትግል የምናውቃቸው ሴኔተር ሮይስ ዌስት ከወይዝሮ ብርቱካን ጋር ሲነጻጸሩ በፓለቲኩ መድረክ ከመጣን ምንም አይገናኙም ሰውየው ያደጉበት ነው በዚህ የማያውቃቸው የለም። ከጥብቅናው ይልቅ በፓለቲካው አለም ይታወቃለ። እህታችን ወየሮ ብሩቱካን ወደፓለቲክ የገቡት በ2005 ነው፡ ከዛ በፊት ዳኛ ነበሩ ቀሎም በተነገርን የፓለቲካ ፓርቲ ጠበቃ ሆነው ነበር። ከሴኔተር ሮይስ ጋር የሚያመሳስል ነገር አላቸው በሞያቸው ይሄውም፡ ሴኔተር ሮይስም ጠበቃም ናቸው። ሮይስ ከተጋበዙ ብሩትካን የማይጋበዙበት መክኒያት የለምለማለትና ያሳሰባችሁ ሕገ ወጥ የማያደርጋችሁ ላይ ያተኮረ ነው ለማለት ነው። ሴነተር ሮይስ በኢስፋና በአል ላይ ንግግር እንዲያደረጉ መጋበዝና መናገራቸውና የጋርለንድ ሜርም እንደዚሁ ንግግር አድርገዋል። ከናካቴው በኢትዮጵያ ቀን ለጸሎት ሰአት ለእኛ ለሴቶቹ ድርጅት የተሰጠንን ፕሮግራም ለፓለቲካ መሪዎች ተሰጥትዋል በጊዜው። የሚናገሩት ፓለቲክ ነክ ሳይሆን ሕዝባዊ በመሆኑ ሕገ ወጥ አልነበረም።

 ልናስታውሳችሁ የምንፈሌገው ነገር ከዚሁ ጋር የተያያዘ በኢስፋና ቦርዴ ስለተወሰነ ውሳኔ ነው። ካለፈው ሃቅ አዲስ በቦርድ ውስጥ ያላችሁ ሊረዳችሁ ስለሚችል በተጨማሪ በማሰብ የምንወደው ተጨባጭ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። ይሄውም፡ በኢስፋና በራሱ ቦርድ ስለተወሰነ ሃቅ ነው። ኢስፋና በ2007 በዳላስ-ጋርለንድ ላይ በቴክሳስ ባደረገው በአለ ላይ ዝግጅት ይዘን በመቅረብ የቦርደ በአለ ከመድረሱ ሶስት ወር በፊት "እስረኞች በኢትዮጵያ ስለአገራቸው ጉዲይ የታሰሩት በሙሉ ለኢትዮጵያ ሚሉንየም ይለቀቁ ያአቶ መለስ ዜናዊንም ልብ አምላክ ያራራልን" በሚሌና ሰላም በኢትዮጵያ ሕዝብ መሃል እንዲሰፍን የጸሎት ፕሮግራም ልናደርግ ስለምንፈልግ የአምስት ደቂቃ ጊዜ ይፈቀዴልን ብለን በ"የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላምና ለዴሞክራሲ" ስም ጠይቀን እንደነበረ ነው። የኢስፋና ቦርድ ስብሰባ አድርጎ በጹሁፍ ያቀረብነውን ሁለም ተመልክቶ አጽድቆት የፈቀልን ሲሆን ጉዳዩ አሁን ከምትነጋገሩበት ወይም ግማሾች ይጋበዙ ስትሉ ግማሾቻችሁ ፓለቲካዊ ነው በሚል። የምትከራከሩበት ከወይዘሮ ብርቱካን ይጋበዙ ከሚሌው ጥያቄ ጋር የተመሳሰለና እንደውም እሳቸውንም ጭምር ለማስፈታት በጸሎት የተደረገና የተፈቀደልን ትልቁ ምስክር ነው ። ይሄውም ሕገ ወጥ ያለ መሆኑን የፓለቲካ ሰዎችን በኢስፋና መጋበዝ ወይም መድረክ ላይ የፓለቲካ መልክት ያልሆነ ንግግር ሕብረተሰብን የሚደግፍ ማቅረብ ። ይሄውም በድጋሚ ለዚህ ማስረጃ፡ "በጸሎት እስረኞች ይፈቱ!" በሚል ካቀረብነው ሴቶች መሃል፡ የመጀመሪያ ሴት በኢትዮጵያ ታሪክ ለአገር መሪነት እወዳደራለሁ በሚሌ የቀረብን፡ የመጀመሪያ አፍሪካዊ ሴት የፓለቲካ ፓርቲ በሰማኒያ ስድስት በነጮች አቆጣጠር ዳላስ ውስጥ የመሰረትን፡ ከአለም የመጀመሪያ ሴት ከአገርዋ ውጪ የስዴት መንግስት ያቁዋቁዋመች በሚል በአለም ታሪክ ውስጥ ለአገራቸው አስተዋጽኦ ያደረጉ ታጋዮች ሴቶች ማህደር ውስጥ የመዘገቡን እንገኛለን። ይሄ ሃቅ ሁሉ እየታወቀ ነው ጸሎት እንድናደርግ የተፈቀለን በኢስፋና መክኒያቱም ጥያቄያችን ፓለቲካል ሳይሆን የሰው ልጅ መብትን አስመልክቶ ስለሆነ። ww.ethiopiannationalgovernmentinexile.org ብትጎበኙ ምን ማለት እንደፈለግን ትረዳላችሁ። ይሄውም፡ ወይዘሮ የሐረርወርቅ ጋሻው ከዳላስ፡ ወይዘሮ ጸሃይ በቀለ ከአትላንታና ወይዘሪት ልእልት ሳሙኤል ከዳላስ በጊዜው አስራ አምስት አመት እድሜ  ጭምር የጸሎቱ አቅራቢዎች ሆነን ተፈቅዶልን ነበር። በጊዜው ከዳላስ ዘውገ ቃኘው ኪሮስ ወልደስላሴ የተባለት የኢስፋና ቦርድ ውስጥ ከነበሩት ሁለት ሰዎችን አስተባብረው ጽሎቱን እንዳለ ለማደናቀፍና ከናካቴው እንዲቁዋረጥ ያላረጉት አልነበረም። አሁንም እያደረጉት እንዳሉት  ማለት ነው ብርቱካን እንዳይጋበዙ።  ነገር ግን በአምላክና በቦታው በተሰበሰበው ሕዝብ ብርታት በኛም በሴቶቹ ጥንካሬ ጸሎቱን ሕዝቡን አስተባብረን ከወጣንበት መድረክ ሳንወርድ ባደረግነው፡ ስታድየሙ ጸጥብሎ ጸሎቱን ልንጨርስ ችለናል በጊዜው። የሚገርመውም ለብዙ ሰው እስከዛሬ፡ የተደረገው ጸሎት "ሜራክል" በሚል የተሰየመው፡ አርብ ጁላይ ስድስት በጋርልለንድ በኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት ላይ ሲሆን ፡ በሳምንቱ አርብ እስረኛቹን እነ ወይዘሮ ብርቱኩዋንን፡ ወይዘሮ ንግስትና ወይዘሮ መሰበወርቅ እንጂነር ሃይሉና ድክተር ብርሃኑ ነጋን፡ ጭምር ሲፈቱ ያልተገረመ ሰው አልነበረም ከአምላክ ሌላ ማን ይሄንን ሊያደርግ ይችላል በሚል። ሃቅም ነው አምላክን በጠየቅነው መሰረት ለኢትዮጵያ ሚሊኒየም ከቤተሰባቸው ጋር አውላቸው ብለን በአንድ ድምጽ ከአስር ሺያላነሰ ኢትዮጵያዊ ሁሉም ያለ ጾታ፡ ያለ ሃይማኖት፡ ያለ ጎሳ፡ ያለፓለቲካልዩነት በሕብረት በጸለይነው መሰረት ሁላችንንም ሰምቶናል። ባጭሩ ጋብዝዋቸው ብለን ልናቆም ስንችል በዝርዝር መጻፉን የመረጥንበት መክኒያትና ማለት የፈለግነው እኛ በፓለቲካው፡ ሳይሆን በሰው ልጅ የእኩለነትና የሰው ልጅ መብት ታጋይነት የጠየቅነውን የጸሎት ጊዜ ፓለቲክ ያለመሆኑን በዚሁ መልክ በማስረዳት በጻፍነው ሲሆን ለኛ የሚሰራው ሕግ ለወይዘሮ ብርቱካንም ይሰራል ለማለት ነው። አሁንም ምንም እንክዋን አንዳንድ ችግር የሚፈጥሩባችሁና ጫና እያደረጉ ያሉ ቢኖሩም ከራሳችሁ መሃል በቡድኖች የመጣም ጥያቄ በመሆኑ ፡ አምላክ የኢስፋናን ቦርድ አባላት በሙለ የቡድን ተወካዮችን፡ ተጫዋቾችን ጭምር ሃቁን ውነቱን ሕጉ 501 (c)(3) የሚፈቅደው ላይ ብቻ እንድታተኩሩ እንዲረዳችሁ አምላክን እንለምናለን፡፤ በ2007 እንደዚሁ በቦርድ አባላት መሃል ከወጪ ሆነው ጸሎት እንዳይደረግ ግፊት እየፈጠሩ ሲያስቸግርዋቸው ነበር ፓለቲካ ነው የፓለቲካ ፓርቲ መሪዎች ናቸው በሚል  ። እኛንም አስመልክቶ፡ በትክክል በሕጉ በመሄድ ትክክለኛ እርምጃ  እንደወሰዳችሁ የኢትዮጵያ ሴቶች  ለሰላምና ለዴሞክራሲ አሁን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስዴት መንግት ጸሎቱን እንድናካሄድ እንደ ፈቀዳችሁልን ሁለ አሁን ደግሞ በሁለት ሺ አስረሃንድ እህታችንን ወጣትዋን ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን ከላይ እንዳልነው ቢቻል ከነልጃቸውና እናታቸው ካሌያም እራሳቸውን ብቻ ጋብዛችሁ በአትላንታ ስታዲየም የሚደረገው የኢስፋና በአል ከመቼውም የበለጠ የበራና ያሸበረቀ የደመቀ እንዲሆን እንድታደርጉ በትህትና እየጠየቅን  ደብዳቤያችንን እዚህ ላይ እንደመድማለን።

በመጨረሻም፡ በእኛ በኩል የምንተባበራችሁ ማንኛውም አይነት ጉዳይ ካለ የእስፓርት በአለንና የወይዘሮ ብርቱካንን መምጣት ስመልክቶ ልንተባበራችሁ ሙሉፍቃደኞች መሆናችንን ስናረጋገጥ ከልብ ነው። እግዚአብሄር ይስጥልን እያልን መልሳችሁን በቅርብ በዚሁ ኢሜል አድራሻችን እንድትልኩልን እንጠይቃለን።

ከአክብሮት ጋራ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ስም
የሐረርወርቅ (የኢትዮጵያወርቅ) ጋሻው
ፕሬዘደንት።

Sunday, April 17, 2011

እ.አ.አ. ከAugust 29, 2007-September 15,2008 ድረስ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን እነ አምታታው አፍርሰው አለ እያሉ በሪዲዮ ሪዞሉሽን! እያሉ ሲያጭበረብሩ የነብረበት ጊዜ ነበር።

አምላክ ምስጋና ይግባህ ለዚች ቀን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ስርጪቱን: የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን! የሚለው ጥሪ ወንጀል አልነበረም የተዘጋውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ብዙ መስዋት የተከፈለበትን የስዴተኛውን ማሕበር ከተቀበረበት መልሶ ለማስከፈትና የሕዝቡ ማሕበርነቱን ለማስከበር እንጂ። መስከረም 23 ቀን 2007 የካንጋሩ ፍርድ ቤት እኔን የመረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ዝግጅቱን ልታፈርስ ነው ያሉት ሃቁን ያኔም እንዳቀረብኩት በጹሁፍ ከእነ ማስረጃው ማሰራጨቴ ስሜንና ስልክ ቁጥሬን ጨምሮ የማይዘነጋ ነው። አሁን ደግሞ በብሎግ እነሆ። ይሄንን ውነት ነው በወንጀል የተባበሩት ግለሰቦች ለመረዳጃ ማሕበሩና ለሕብረተስቡ የቆሙ በማስመስል ሆነ ብለው ሶስት ውጥን ይዘው ነገር ግን ባንድ መልክና ስም እድር በሚል ሽፋን ማሕበሩን በስማቸው እንደ አዲስ ድርጅት  በማስመዝገብ ያፈረሱትን የጋራ መረዳጃ ማሕበር  በመውሰድ ሕብረተሰቡን አያገባችሁም ለማለት ነበር ባለቤትነቱን ወስደው። ይሄውም ባለቤት የሌለው በማስመሰልና ሕጉ የሚጠይቀውን perodic report ደብዳቤ ቢሰጣቸውም አልደረሰንም አላየንም በሚልለቅዱስ ሚካኤል ደብር የሕብረተሰቡ ባለውልታ በሆኑት ደግና ጨዋ ሰው በዶክተር ግርማ በቀለም ለማሳበብ ሞክረው ነበር። በበትሩ ገብርእግዝዚአብሄር እየተመራ በሃሰት በሬዲዮ ቱልቱላ እይታጀቡ እርስ በእርስቸው የሚደልቁትን በማጭበርበር መኖር ሞያ ብለው የሚሰሩትን የሚያስተውልና ሕጉን አውቆ የሚጠይቀን የለም በሚል የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር መልሶ እንዳይንሰራራ ያደረጉትን ስለደረስኩበት አላማቸውን  እግቡ ሳያደርሱ ቀድሜ ለሕዝቡ በማቅረቤ በሕብረት ማሕበሩን ለማዳን በመነሳቴ ነው ያንን ሁሉ ሁካታ ውሻ እንክዋን የማያስደነግጥ ወይም ዶሮ ብሎም ድመት በሬዲዮን ቀንና ማታ ሳይቀር ዘራፍ! ዘራፍ! ቡራ ከረዮ! ሃቀኞች ተነካን ድረሱልን ቴረሪስት ተብለን ተከሰን የፍርድ ቤት ጥሪ ወረቀት ደረሰን ኡ ኡ! ሬዲዮንም አዘጋችብን!! በኑሮዋችን መጣችብን ልጆቻችንን እንዳናሳድግ አደረገችን! ከመረዳጃ ማሕበር አግልለናታል ሕዝቡን አገልግሎት እንዳትስጥ እንዳትረዳ ፈርደናል! በተገኘችበት ትገደልልን!! በተገኘችበት እርምጃ ይወሰድባት!!! በሚል የለፈፉትና ያስለፈፉት በሃሰት ባቀነባበሩት ክስና የሬዲዮ ዝግጅት ተዘጋብን፡ በውሸት  በተቀነባበረ ሴራ ይሄውም ከዚህ ቀጥሎ የምታዩት ሃቅን ስለያዝኩ periodic report office of the Secretary of State ሞልተው እንዲልኩ በታገልክዋቸው ሳይወዱ እንዲልኩ ሆንዋል።

office of the Secretary of State  ስድስት ወር ጠብቆ መልስ ሲያጣ ኦገስት ሃያዘጠኝ (August 29, 2007) መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ማጣቱንና መፍረሱን ይፋ ያደረገበት ምስክር። በሕጉ በዚህን ጊዜ ማንም ሰው የመሃበሩን ስም እንዳለ እንዳዲስ በማስገንዘብ የመውሰድ መብት ስላለው በስሙ ፡ ማንም ያገባኛል ቢል ወይም ሕብረተሰባችን መብት አይኖረውም ነበር። ሆኖም ያሁሉ ውርጂብኝ ቢደርስብኝም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን ይመኑ ነጋና እኔ ከጥንሡ ጀምረን ያሳደግነውን የስዴተኛውን ድርጅት በአንድ አምላክ ፍቃድና እምነቴ ከቀማኞች ላድነው ችያለሁ።
































አስተውሉ ዲሴምበር  ሃያ ሶስት ማለትም 12-23-2007 ነው ካንጋሩ ፍርድ ቤት ተሰብስበው ሃሰት ነው መረዳጃ ማሕበሩ ምንም አልሆነም ብለው ከላይ ያስቀመጥክዋቸውን ሪዞሉሽን ብለው በሕዝቡ ስም  በሬዲዮን በትብብር ቦርድ ውስጥ በድብቅ ሳይምመረጡ የገቡት በሙሉ በሬዲዮ ሕገወጥነታቸውን ሲክዱ በገሃድ የመረዳጃ ማህበሩን ነብስ ሲጥ ካደረጉ በሁዋላ ነብስ ነው የዘራንበት ያልዋችሁ። Sep.15, 2008 periodic report የሞሉበት ነው። ስለዚህ
በእኔ ላይ በጊዚው ያደሙትና በአንድ ቀን አባልነት በመፈረም በወር አምስት ዶላር ለመክፈልና በእኔ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ተስማምተናል ብለው ነገር ግን ስማቸው ይሰጣልብለው ያልገመቱት እነ ይልማ ዘርይሁን በሌለ መረዳጃ ማሕበር አባልነት የገቡ በመሆኑ የወንጀል ተባባሪነታቸውንና የመረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ በእነሱ ጥቅም እንዲተካ መነሳታቸውን አረጋግጠዋል። ዛሬ ጅምራቸውን ለመፈጸም ሰው መስለውና ለመረዳጃ ማሕበሩ ያሰቡ በመምስል ለቦርድ ለእጩነት እራሳቸውን አቅርበዋል።



እድር ሲመዘግቡና ሲያስተዋውቁ ልክ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በሕይወት እንዳለ በማስመስል ስሙን የፓስታሳጥኑን ቁጥር ጨምረው በዚህ መልኩ ያስቀመጡት ብዙ ማጭበርበር አለበት። የእድሩንመተዳደሪያ አስራ ሁለተኛ ገጽ ብታነቡት ቅድመ ዝግጁ በመምሰል መረዳጃውን ያላፈረሱ ለማስመስል የተጫወቱትን "Article-12 Disbanding"  ብትመለከቱ ቁልጭ ብሎ ይታያል መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶዋል ለማለት መወሰናቸውን።