Monday, May 16, 2011

ይድረስ ለዳላስ ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር April 2011, አዲስ ተመራጮች በሙሉ።

መግቢያ፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ባሕር ሃይል ባልደረቦችና በሲቪልም ሲያገለግል የነበሩትን ጭምር ከየመን ወደ አሜሪካን ከአስራ ሶስት አመት ስቃይ በሁዋላ ከእነ ቤተሰቦቻቸው እንዲመጡ ስለተሰሩ ተግባሮችን አስመልክት የሚቀጥለውን ብሎግ እንዲጎበኙ እንጠይቃለን http://www.formerethiopiannavy.blogspot.com/


MAAEC: እህቶች ወንድሞች እንክዋን ደስ ያላችሁ!
አዲሱ ስራችሁ እንዲሳካ ይህ በህዝብ ጥያቄ የተመሰረተው የዳላስ ፍርት ወርዝ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ የሃቅ ድምጽና ለሕዝቡ ጥቅም የሚያገለግል ብሎግ ትልቅ ምኞቱን በርቱ በማለት ይገልጻል።

ከዚህ በታች ያለውን ካላወቃችሁ በሰላም ስራ ችሁን ልትሰሩ አትችሉም ያስቸግርዋችሁዋል የለቀቁት በሌሎች ምላስ እየተናገሩና እየቀረቡ አንዱም ምላሳቸው መሃላችሁ ነው የእውነት ዶክተር ምላሱን እስካላከመለት ድረስ  ነው። ከዝህ በታች ያለውን ሃቅ እስካልተገነዘባችሁ ሕዝብ አስተባብራችሁ ውጤት ያለው ስራ ለመስራት አትችሉም ከማስረጃ ይልቅ ምላስ የሚያሳምናቸው በተነገራቸው ብዙ በሳሶቻቸው ሊያሰለችዋችሁና ሊያሳስትዋችሁም ስለተሰማሩ። ምልክቱ እነ እከሌ ተገለዋል እነ እክሌ ከቦርዱ ያስወጣናቸው ገንዘብ ወስደው ነው ወዘተ በሚል ጭምር ማለት ነው። በዚህ አጋጣሚ ግልጽ እንዲሆንላችሁ ከመረዳጃ ማሕበሩ ለቀውልቸው የወጡት ሁለት ሰዎች አቶ ውድነህም ይሁን አቶ ንጉሴ ጋረድ አንድም ገንዘብ እንዳልወሰዱና ገንዘብ ወጪ ለክስ ፈርሙ በሚል እኔ ሳልከስ ከሳናላች ብለው የጠበቃ ወረቀት ለእኔ አጽፈው ልክ ፍርድ ቤት ጉዳይ እንዳለ በማስመሰል ለሕዝቡ በሬዲዮን ሊያነቡና  እያንዳንዳቸው ሚሊየነር ለመሆን ዘርግተውት የነበረውን ዘዴ ለመቀጠል እንዲያስችላቸው የፈለጉት ገንዘብ በሁለት ገንዝብ ወጪና ገቢ በሚመለከታችው በእነ አቶ ንጉሴ አስፈርመው ሊያውጡት ያቀዱት ለእነበትሩ ፡ ፍቅረማሪያምና ኪዳኔ አለማየሁ ለተባለው ስላልሆነ ብቻ ነው።

ሃቁን አንብባችሁ ስትረዱ አብዛው ሕዝብ በእጄ ይሄንን ሃቅ በጊዜው ያሳየሁውቸው እንዳሉኝ "ክሰሻቸው አሳስሪያቸው!" እንዳሉኝ እናንተም አይምሮ ተመሳሳይ ሃሰብ ሊመጣባችሁ ይችል ይሆናል በእኔ ላይና በመረዳጃ ማሕበሩ በደረሰው በመቆጨት ነገር ግን እኔ እነሱን መክሰሱን ጠፍቶኝ ሳይሆን በጊዜው ያውም አምስት ሳንትም ሳላወጣ ላደርግ የምችለውን እስከዛሬ ጉዳዩን እየታገልኩዋቸው የቆየሁብት መክኒያት በጊዜው ባስይዛቸው ኖሮ ከሁውላ የሰሩት ብዙ ወንጀል ስላለ ከሃያ አመት ያላነሰ እስር ሊፈረድባቸው ስለሚችል ለልጆቻቸውና ለሚስቶቻቸው በማሰብ ሲሆን ሌላው ከሰባሺ ዶላር የበለጠ በተፈራ ውርቅና በግብረአበሮቹ እጅ ስለነበረ ከሰሰችኝ ብለው ሊወስዱት ስለነበረ የመረዳጃ ማሕበሩን ገንዘብም ላለማባከን ጭምር ስለነበረ ይሄንን ክወዲሁ እንድትረድት አሳስባለሁ። በዚህ ምልኩ ይህንን ከሕዝቡ ጋር የምትጋሩትን ግልጽ ምልእክት በዚህ መልክ የማስተላልፍላችሁ የመረዳጃው ሬዲዮኑ የአማርኛው ዝግጅት በዝወገና በግብረ አበሮቹ ብእነሱው እጅ በመሆኑ አሁንም እስክትረከቡ ድረስ አማራጩ ይሄው ሆኖ ስለተገኘ ነው። ደብዳቤ በጋሻ-ኒያላ ኢንሹራንስ አድራሻ እድር በሚል ባስቀመጥዋት ተወካያቸው ለመስጠት ተሞክሮ ነበር ያም አልሆነም።


ከጅቦች መንጋጋ መረዳጃ ማሕበሩን ነጻ ለማውጣትና ሕብረተሰቡም በትብብር የራሱን ማሕበር አስከብሮ በትክክል በሚሰራ አመራር ለመተካት የተደረገውንም ጥረት ብሎም በመሃበሩ ስም ብዙ የከብሩና ለመክብርም የሚርዋርዋጡ ችግረኛም ኢትዮጵያዊ  እርዳታ ሲጠይቃቸው እያባረሩ ላለፈው አስራሃንድ አመት በተለይ እንደኖሩት ሳይሆን፡  እናንተን ያስመረጠው  አስመራጭ ኮሚቴ ለማስመረጥ ስራው እንዴት እንደተሰራና እስከ መጨረሻ ግለሰቦች ተጠቁማችሁ ምርጫው ተጠናቆ እናንተም እንዴት ልትረከቡ እንደቻላችሁ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን ወደ ፊት ለሁሉም ጊዜ ስላለው የሚቀርብና ግልጽ የሚሆንብት ጊዜ ይመጣል። ሆኖም እንድትገነዘቡት የሚያስፈልገው ለአሁን እነዚህ ግዜያቸው ባለፈ በአምስት ወር በጉልበታቸው የወሰዱትን ስልጣንና መረዳጃ ማሕበር እንዲያስርረቡ ትልቅ ቅስቀስና ጥሪ ለሕብረተሰቡ በማድረግ ይሄ ብሎግ ትልቅ ግንባር ቀደም በመሆን ላለፈው ስድስት አመት የተደረገውን ትግል ጭምር እያስገነዘበ በማስረጃ ጭምር በፊደል የማይለካ ግዙፍ ስራ ሰርትዋል። በዚህ አጋጣሚ የብልጉን ተጠሪዎች ማንነት ባላውቅም የዳላስ ኢኦቲሲ ብሎግም የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ሕዝቡ እንዲረከብ በተደረገው ዘመቻ ትልቅ አስተዋጽኦና ሚና ተጫውትዋል።

መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ እንደነበረ ታውቃላችሁ?
 ሆኖም አስመራጭ ኮሜቴም ለመምረጥም ይሁን ቦርድ አስመርጦ ለማስቀመጥ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በመኖሩ ነው።
ታዲያ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብር  ተገድሎ ከተቀበረበት ለማውጣት   የተደረገውን ትግል በተጨባጭ ካሁኑ በመንግስት ማስረጃ ደረጃ መገንዘቡ፡ በሃሰት ለሚያስረክብዋችሁ የፈጠራ ወረቀቶች ማለትም በእርሳቸው በተለመደው የተቀነባበረ ከሕብረተሰቡ የሚያጋጭ ወረቀት መሳሪያ እንዳያደርጉዋችሁና ለምሳሌ ሶስት ግለሰቦች ከመረዳጃው ቦርድ በመረረ ሁኔታ እንዲ ወጡ አድርገዋል። እኔንም ቢሆን እርምጃ ወሰድንባት ብለዋል። በእርግጥ ሌቦችና አጭበርባሪዎች ዋና መኖሪያ ሙያቸው አድርገው የሚኖሩ ይቅርና ፕሬዘደንት ኦባም አንድን ሰው ከመንግስታዊ በሕግ ከታወቀ መረዳጃ እንደ የግል ቤት ወይም ምግብ ቤት አትምጣ ብለው የመወሰንም ይሁን የማግለልም መብት የላቸውም።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ስርጪቱን: የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን! የሚለው ጥሪ ወንጀል አልነበረም የተዘጋውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ብዙ መስዋት የተከፈለበትን የስዴተኛውን ማሕበር ከተቀበረበት መልሶ ለማስከፈትና የሕዝብ ማሕበርነቱን ለማስከበር እንጂ።

መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ የነበረበት ማስረጃ፡

office of the Secretary of State  ስድስት ወር ጠብቆ መልስ ሲያጣ ኦገስት ሃያዘጠኝ (August 29, 2007) መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ማጣቱንና መፍረሱን ይፋ ያደረገበት ምስክር። በሕጉ በዚህን ጊዜ ማንም ሰው የመሃበሩን ስም እንዳለ እንደ አዲስ በማስመዝገብ የመውሰድ መብት ስላለው በማቸው አዛውረው ማንም ያገባኛል ቢል ወይም ሕብረተሰባችን መብት አይኖረውም ነበር። ሆኖም ያሁሉ ውርጂብኝ ቢደርስብኝም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን ይመኑ ነጋና እኔ ከጥንሥሡ ጀምረን ያሳደግነውን የስዴተኛውን ድርጅት በአንድ አምላክ ፍቃድና በጸናው እምነቴ ከቀማኞች ጉሮሮ አውጥቼ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን የሕዝብ መረዳጃ ማሕበርነቱን በማስከበሬ ሕዝቡ ደግሞ መረዳጃዬ ብሎ ሲነግዱበትና ደሙን ሲጠቡት ከኖሩት መዳፍ አውጥቶ ለእናንተ ወገኔ ትሰራላችሁ በሃቅ አንድነትም በዳላስ ፎርት ወርዝ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ታሰፍናላችሁ ብሎ ያመነባችሁን  የሃላፊነቱ ስገነት ላይ ሊያስቀምጣችሁ ችልዋል።

































  ታግ ያቸው ሕዝቡም በእኔ ላይ በሬዲዮ ያስተላለፉት ሁሉ የረጂም ጊዜ ሃብት መሰብስቢያቸውን መረብ ስላጠፍክባቸው መሆኑን ተረድቶ፡ የታለ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ቴረሪስት ብላ ከሰሰች የምትሉበት የፍርድ ቤት ወረቀት? የታለ እናንተንስ ቴረሪስት ብላ ክሳናለች ለአሜሪካን መንግስት ጭምር የምትሉት ማስረጃችሁ? የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ልታፈርስ ነው ያላችሁት ማስረጃ አምጡ? የሚልና ሌላም ሌላም ጥያቄ እያየለ ሲሄድ እኔም ወደ ሁዋላ ሳልል አምላክን ይዤ በመጉዋዜ በመጨረሻም መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ሆነ ብለው ባፈረሱት ከአንድ አምት ከአንድ ወር ከአስራ አራት  ቀን በሁዋል ነበር በ Sep.15, 2008 መልሶ ሕጋዊነቱን የተጎናጸፈው።




የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በሕይወት እንዳለ በማስመስል ስሙን የፓስታሳጥኑን ቁጥር ጨምረው በዚህ መልኩ እድር ሲያስተዋውቁና ሲሸጡ  መረዳጃው አልነበረም ገለው ቀብረውት ነበር። የእድሩንመተዳደሪያ አስራ ሁለተኛ ገጽ ብታነቡት ቅድመ ዝግጁ በመምሰል መረዳጃውን ያላፈረሱ ለማስመስል የተጫወቱትን "Article-12 Disbanding"  ብትመለከቱ ቁልጭ ብሎ ይታያል መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶዋል ለማለት መወሰናቸውን ግባቸውን ከመቱ በሁዋላ።
ዲሲምበር ሃያሶስት ሁለትሺ ሰባት በአሜሪካን አቆጣጠር መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊ አልነበረም በሌለ ማህበር ስም ነበር ባለ ማህበር ብለው ስማቸውን ያስቀመጡት።                                                                                                                       
አፍራሾች ዘውገ ቃኘውና የጥቅም ተካፋዮቹ የመሕበሩ ገንቢ መስለው የቀረቡበት ይውሸት ድግስ።
ከዚህ በታች ስማችውን በዲሴምበር ሃያ ሶስት ሁለትሺ ሰባት በማስቀመጥ፡ የወንጀለኞቹ ተባባሪ በመሆን፡ የጋራ  መረዳጃ ማሕበሩ እንደፈረሰ እንዲቀርና በእድር ስም ነገር ግን በጋሻ ኢንሹራንስ ዋና ስሙ ኒያላ አዲስ አበባ ንዋሪ ኢንሹራንስ በአሜሪካን በማንኛውም ከተማ ፍቃድ በሌለው እንዲተካ ከግል ጥቅማቸው አንጻር ብቻ በማየት መሃበሩን ለማዳን የተደረገውን ትግል ለማኮላሸት ትልቅ ወንጀል ፈጽመዋል። በአሜሪካን አገር ቁጭ ብለው በእኔም ላይ "በተገኙበት!" በሚል ማህበሩን በማዳኔ በሬዲዮን ያስተላለፉት የግድያ መልእክት በሕግ የሚያስጠይቃቸው ነው። እኔስ ስህተታቸውና ወንጅላቸውን በማስረጃ አቅሬባለሁ የአሜሪካን ምንግስት እጅ ከሚገኘው፡ ለመሆኑ እነሱ ምን ማስረጃ ይዘው ነው ይሄንን ሁሉ በሃሰት የትብብር ስም ማጥፋት ላይ ቆመው በጠቅላላ ጎባ ውሳኔ ከዚህ በታች ስማችን አስቀምጠው በውሳኔው ተባብረናል ያሉት?
የኢትዮጵያ የጋራ መርዳጃ ማሕበርንና የሬዲዮን ስርጭቱን በማዳኔና ዘውገ ቃኘው የወንጀል ስራ ቁንጮና ሌላው ከፊት ሆኖ ከሁዋላ ያሉትን ስራ አስፈጻሚው ሻለቃ ተፈራ ወርቅ የተባለው ከቦታቸው ይልቀቁ በማለቴ በሃሰት የአብዬን ወደ እምዬ እንደተባለው ወንጅለኞቹና አጋሮቻቸው ፈረድን ያሉት ማስረጃ ከዚህ በታች እነሆ።

መረዳጃ ማሕበሩን ባፈረሱት በአምስተኛ ወሩ ልክ እንዳለ አስመስለው እሬዲዮንም ጭምር ተጠቅመው እራሳቸውን የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ መሪዎች ብለው በሕዝብ ያልተመረጡ በጴንጤናዊው  ኮልኔል የትናንቱ የሌለ መረዳጃ ማሕበር ምክትል ፕሬዘደንት፡ ዛሬ የእድር ፕሬዘደንት ተብዬው በሃሰት ስድስት ውሳኔ በእሱና በተፈራ ወርቅ አሰፋ፡ በትሩ ገብርእግዚአብሄር፡ ኪዳኔ አለማየሁ፡  ዘውገ ቃኘው፡ ፍቅረማሪያም ደረስ፡ አመሃ ገብረሚካኤል (ታምሩ) እራሄል የ. ታደሰ፡ ስጦታው በላይ ተቀነባብሮል የፈረመውን ተመልከቱ። ይህ የካንግሩ ፍርድ ቤትና ካንጋሩዎች የፈረዱት ከላይ እስከታች በሃሰት የተቀነባበረ በአሜሪካን አቆጣጠር በ12-23-2007 ሲሆን መረዳጃ ማሕበሩን ባፈረሱት በአምስተኛው ወር ነው በሌለ መረዳጃ ማሕበር ሕጋዊነቱን ባፈረሱት መሆኑ ነው። ስማቸውን ከላይ አስፍረው  ውስኔ ላይ ተስማማን ያሉት መህል ብዙ ወንጀለኞች በስዴተኛው ስም ወደ ዳላስ የገቡና ዘመዶቻቸውን ያስመጡ፡ በስዴተኛው የሚነግድና ስማግል እያደርጉም በደላላነት ጭምር የሚሰሩ ጭምር ይገኙበታል። ያም ሚስጥር ሊጋፈጥ ነው ብለው እነዘውገ ደጋፊ ለማብዛት በፈጠሩት ዘዴ በማስተባበር ያዘጋጁዋቸው መሆናቸው ነው። አስታውሱ የእኔ ጥያቄ ተፈራ ወርቅ ከጋራ መረዳጃ ማሕበሩ ዘወገ ቃኘው ከመረዳጃውር ኤዲዮን ከእነ ተሳቢዎቹ ይልቀቁ መረዳጃ ማሕበሩን፡ የሪዲዮ ስርጭቱንና የቅዱስ ሚካኤል ደብርን እናድን ነበር ጥያቄዬ። ሆኖም ከእንዘውገ ቃኘው ጋር የተባበሩት በእኔ ላይ ሳይጠሩ ያገባናል ብለው በወንጀልና በማጭበርበር ስራቸው ድምጽ እየጮሁ ባደረጉት ትብብር መክንያት ምነው ቀፎ የሌለው ንብ ሆነው ጥዝዝዝዝዝዝዝ!! ሲሉ ሥሰማቸው ገርሞኝ ስለእነሱ ሳጣራ ባሁን ጊዚ መጻፍ የማልፈልገው ቢሆንም ባጭሩ ሴቶቹም ወንዶቹም የሚያባንን፡ እንቅልፍ የሚነሳና የሚያሳቅቅ ታሪክና ስራም ብለው በጎን የሚትዳደሩበት ዘግናኝ በምድርም በእግዚአብሄርም ፊት ከሞቱም በሁዋላ ገና ገሃነም እሳት የሚያገባቸውን ጉድጉዋድ በራሳቸው ላይ ቆፍረው ተሸክመው የሚሄዱ መሆኑን ልረዳ ችያለሁ። በለፈለፉ ባፍ ይጠፉ የተባልውም በነሱ ላይ በሚገባ ሰርትዋል። በበኩሊ ሰርተው የሚኖሩ እንደአብዛኛዎቻችን የሚኖሩ ኔው በሃቅ በልባቸው የምላቸው ሁሉ ሰርተው ሳይሆን በወንጀል የሚኖሩ መሆናቸውንም በመረዳቴ በጣም በጣም አዝኛለሁ። እንግዲህ ስራ ፈት እያሉ ሲሳደቡና ሬዲዮ ተዘጋብን፡ ቴረሪስት ተብሎ የኢትዮጵያ የጋራ ምረዳጃ ማሕበር ተከሰሰ በሚል በሳምንት እሁድ እሁድ በተከታታይ ቀንና ማታ የፍየል ወጠጤ ያወረዱት ውሸት መረዳጃ ማሕበሩን ገድለውት ቀብረውት መቃብሩ ላይ  በኢንሹራንስ ስም እድር ብለው ዛፍ ሊተክሉበት ሲሉ ስላቆምኩዋቸው ብቻ ነው።

እድሩን ሁላችንም እንደግፋለን እንደማንኛውም እድር ነገር ግን ከመረዳጃ ማሕበሩ ጋር በሕግ ያልተገናኘ መሆኑንንና ሕጋዊ የሆነ ማስረጃ ፈጽሞ በማንኛውም መልክ የለውም የተባለውንም ሃቅ በመሆኑ ግልጹን ተናግሮ እድሩ እንዳለ ሆኖ በበለጠም የሚያድግበት መንገድም ስላለ ባመቻችሁ ጊዜ በስብሰባ መነጋገር ይቻላል። እዱርን በትብብር በትክክለኛው መንግድ አሳድገን ለመረዳጃው ማሕበርም የሚጠቅምበት ሕጋዊ መንገድ ስላለ ችግር የለም በጠረቤዛ ዙሪያ የሚገለጽ ይሁናል።

ከዚህ በላይ እንዳያችሁት ስድስት ነጥብ የያዘ ውሳኔ በመረዳጃ ማሕበሩ ስም ያስተላለፉት ተስማምተናል ያሉትም ጭምር የእነሱን ስራ በተግባር የሚያሳይ የማሕበራችንን አፍራሽነታቸውን ስለሆነ፡ በሙሉ ዘውገ ቃኘው፡ ይልማ ዘር ይሁን የተባለው ጭምር በሬዲዮን ሬዲዮ አዘጋች፡ መረዳጃ ማሕበሩን ልታፈርስ ነው፡ ቴረሪስት ብላ ከሳለች ማሕበሩን እኛንም በሚል ጭምር አቀነባብረው ያቀረቡት ሃሰት በመሆኑና ያስተላለፉት ሁሉ ፈጽሞ ሃሰትና የእነሱን አፍራሽንት ስራ እንጂ የእኔን የማህብሩን የገንቢዋን ስላልሆነ ይቅራ ሕብረተሰቡን እንዲጠይቁ።

አቤቱ አምላክ ሆይ፡ አትስረቅ፡ በሃሰት አትመስክር ያልከውን ትእዛዝህን ተከታዮችና አፍቃሪ እንጂ፡ ለግል ጥቅም ሕዝብን በማጋጨት በሃሰት ወገንን ከመከፋፈል በሃሰት ከመመስክርና አጨበርብሮ ከመኖር ሱሰኝነት ጠብቀን። እያጭበረበሩ የገንዘብ ተገዢ ሆነው የተካለበና የተደናገጠ ሳይተኙ በህልማቸው መጥቶ ፓሊስ የያዛቸው ወይም ኤፍ ቢአይ ብሎም ሆምላንድ ሴኩሪቲ እየመሰላቸው ከወገናቸው ጋር የሚጋጩትን የሃቅ ስራ ሰርተው እንዲኖሩና የሰላም እንቅልፍ ህልም ባለቤትነትን አውርሳቸው። ኢትዮጵያዊ ባዩ ቁጥርም አንገታቸውን ከመድፋትና ባለቤቶቻቸውንና ልጆቻቸውንም ከማሳፈር ነጻ አድርጋቸው። አሜን!!!

Monday, April 18, 2011

Thank you ESFANA! Yeharerwerk Gashaw

ሰዎች ጥሩ ሲሰሩም መመስግን ይገባቸዋል።

ይድረስ  ለመላው በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም አውታሮች። ሰዎች ሲሳሳቱ ብቻ ሳይህን ሲሳሳቱ ብቻ ሳይሆን ስለ ስህተታቸው እየተጠቀስ መውቀስ : ጥሩም ሲሰሩ ማመስገን ተገቢና የዴሞክራሲም አስተስሰብ ነው። ስለሆነም ታዲያ ኢስፋና ባንድ ድምጽ ዳኛ ብርቱካንን ለመጋበዝ ሲወስን ምነው ዝም አላችሁ? ይሄ የዴሞክራሲ አሰራርን የተከተለ ስለሆነ ውሳኔው ልናመሰግናቸው ይገባል ወንድሞቻችንን።

ይድረስ ለኢትዮጵያ እስፓርት ፈደሬሽን ምስጋና ወይዘሮ/ዳኛ ብርትኩዋንን የዚህ አመት የክብር እንግዳ አድርጋችሁ ስለመረጣችሁዋቸው። dfwethiopiancommunity.blogspot.com  የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ድህረ ገጽና በራሴም ስም እግዚአብሄር ይስጣችሁ በሚል ምስጋናዬን ዳኛ ብርቱካንን ስለጋበዛችሁ አቀርባለሁ። ልጃቸውን እንደምትጋብዝዋትም እተማመናለሁ። እንዲሁም አዲስ ቡድን ዳላስና ዳላስ ቡድንም የከተማችን ልጆች አበጃችሁ! እላለሁ።
የሐረርወርቅ ጋሻው።

ዛሪ ኤፕሪል አስራ ዘጠኝ የታከለ።
በዚህ አጋጣሚ በአትላንታ ላለፈው አስራ ሁለት አመት የተዋህዶ ድምጽ በሚል በየሳምንት የሬዲዮ ስርጭትና ዝግጅት የሚያቀርቡትን መላአከ ስላም ኤፍሬምን በጣም አመሰግናለሁ። ይሄውም አንደኛ ስለ ፈደሬሽኑ በማሰብ እንዳይፈርስና ወይም ግለስቦች እንዳይወስዱት እንደዚሁም በሰላማዊ መንገድ የፈደሬሽኑን ቦርድ ማነጋገር ሲገባ "ፈደሬሽኑ ይፍረስ!" የሚሉትን ሳይፈሩ በሬዲዮ ስርጭታቸው በመቁዋቁዋም ያደረጉትና ለዚህም እንደረዳ እኔንም በ ዲሴምበር አስራ ዘጠኝ አቅርበውኝ ከዳላስ ስለ ፈደሬሽኑ መኖርና ስለ ዳኛ ብርቱካንም መጋበዝ ቦታ ሰጥተው እንዲጋበዙና  ፈደሬሽኑንም አደጋ እንዳይድርስበት ሕብረተሰቡን ያሳሰቡ በመሆናቸው ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል።
የሐረርወርቅ ጋሻው።



ከዚህ በታች ያለው ከኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ለኢስፋና ወደ ስድስት ወር ገደማ የተላከናለቦርድና ለቡድን ተወካዮች በሙሉ የደረሳቸው ደብዳቤ ነበር።

Sent: Mon, Nov 22, 2010 7:22 pm


የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ከግልጥቅም ነጻ ሆኖ በቴክሳስ የተመዘገበና ሕጋዊ የስዴት መንግስት ነው። በበለጠ ለመረዳት ከዚህ በታች ያለውን ዌብ ሳይት እንዲጉብኙ እንጋብዝዎታለን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ዳላስ ቴክሳስ አሜሪካ።  
(http://www.ethiopiannationalgovernmentinexile.org/)








ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳ የ2011 በኢስፋና የክብር እንግዳ ሆነው መጋበዝ ትክክለኛና ሕጋዊም ነው።
ግልጽ ደብዳቤ።
Nov 22, 2010 በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት የከበረ ስላምታ ለኢትዮጵያ እስፓርት ፈደሬሽን በሰሜን አሜሪካ አመራር (board) አባላት፡ የቡድን ተወካዮችና ቡድኖች ከነሙሉ ተጫዋቾቻው በሙሉ ሲያቀርብ ከልብ በኢትዮጵያዊነት አክብሮት ነው።
የተከበራችሁ ወንዴሞች ሆይ፡ ይችን አጭር ደብዳቤ ለመላክ ያስደገደንና የኛንም ጊዜ ውስደን የእናንተንም ወርቅማ ጌዜ ልንሻማ ያነሳሳን ዋና መክኒያት፡ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። ይሄውም በመጀመሪያ የሁላችንም እህት የሆኑትን ወይዘሮ (ት) ብርቱካን ሚደቅሳን ለሁለት ሺ አስረሃንድ (2011) የክብር እንግዳ አድርጋችሁ ለመጋብዝ የኢስፋና ቦርደ በድምጽ ብልጫ ዴሞክራቲካል በሆነ በሰለጠነው አሰራር የወሰናችሁትን ውሳኔ ስንሰማ በጣም ትልቅ ደስታ ነበር የተሰማን። ብዙም ሳይቆይ ሃሳባችሁ መቀልብሱን ስንሰማ ደግሞ ሃሳባችሁን የለወጣችሁበትን መክኒያት ማጣራት ግዴታ ስለሆነና ትክክለኛም አሰራር በመሆኑ ማጣራት ጀመርን። በመጨረሻም ወይዘሮ ብርቱካንን እንዳይጋበዙ መክኒያት የሆነው ስህተት እንዳለው ስንረዳ፡ መጀመሪያ ወደ ተስማማችሁበት ውሳኔ እንድትመለሱ ልናሳስባችሁ ወሰንን። ስለ ዚህ በትህትና የምናሳስባችሁና የምንጠይቃችሁ ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን ቢቻል ከእነ አራት አመት ልጃቸውና እናታቸው ጭምር እንድትጋብዙ እያሳሰብን አለዚያም ወይዘሮ ብርቱካንን ብቻ በመጋበዝ መጀመሪያ እንደተነገረው  የኢትዮጵያ ሕዝብ የክብር እንግድነቱ ቦታ ለማንም ሳይሰጥ ፡ ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን የ2011 የኢስፋና የክብር እንግዳ ማለትም የዲያስፓራው ኢትዮጵያዊ እንግዳ አድርጋችሁ ከኢትዮጵያ እንድታመጥዋቸው በትልቅ ትህትና እንጠይቃለን።

ውይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን መጋበዝ በክብር እንግድነት ከኢስፋና ባይሎ መተዳደሪያ ጋር ይጋጫል  ለምትሉት ወንድሞቻችን ማለትና ማካፈል የምንፈልገው ፡ ያሳሰባችሁን ሕጋዊ ጥያቄ አስመልክቶ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። እህታችን ወጣትዋ ወይዘሮ ብርቱካን በክብር እንግዳነት ሊጋበዙ፡ ይገባቸዋልም በሚል ጥያቂያችንን ስናቀርብ ከላይ እንደገለጽነው፡ በኛም በኩል ማለትም በኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስትም (በኢትዮጵያ ሴቶች የተቁዋቁዋመ) የፓለቲካ ጥያቄ ሳይሆን ሕግን የአሜሪካንን ከግል ጥቅም ነጻ ድርጅቶችን ስርአት በመከተል በትክክለ ሕግ ተከተለን ሲሆን፡ በመሆኑም ከፓለቲክ ጋር ጥያቄያችንን እንደማታይይዙትም በመተማመን ነው። የወይዘሮ ብርቱካን በክብር እንግድነት በኢስፋና መጋበዝ ፈጽሞ በአሜሪካን ከ501 (c)(3) ጋር የሚጋጭ አይደለም። ለዚህም ብዙ ማስረጃና ገለጻ ከጠየቃችሁን ልናቀርብ ዝግጁነን። ሆኖም ለዛሬ ባጭሩ ለመግለጽ ያህል ማለት የምንወደው፡ የእስፓርት በአል ላይ ማንኛውም ገለሰብ ወይም የመንግስት አካል ብሎም የፓለቲካ ፓርቲ መሪ ቢጋበዝ 501 (c)(3) ፈጽሞ አይከለክልም። እንደዚህም አይነት የሕግ ድንግጋት የለውም። ማንም ሰው እንዲጋበዝ ይፈቀዳል እንደውም በፓለቲካ፡ በጾታ፡ በብሄር ወይም ጎሳና ሃይማኖት ልዩነት እንዳይኖር ነው የሚለው። የፓለቲካ ፓርቲ መሪናቸው ወይዘሮ ብርቱካን ስለዚህ በክብር እንግድነት ከአዲስ አበባ ጋብዘን በግልጽ ልናመጣ አንችልም የሚለው መክኒያት፡ ከናካቴው እህታችንን ድስክርሚኔት አደረጋችሁ ማለት ነው። ኢስፋናን የሚያስጠይቅ ይሆናልማለት ነው። የምትጋብዝዋቸው ፓለቲክ ሊያወሩ ሳይሆን የእስፓርት በአላችሁ የሕዝብም በመሆኑ በቦታው በታዋቂነታቸው ብዙም ሕዝብ ስለሚወዳቸው በሕዝብ መሃል ተገኝተው የበአሉ ተካፋይ እንዲሆኑ ብቻ ነው። መረሳትም የሌለበት ኢስፋናን ሕዝባዊና ከግል ጥቅምና ከጾታ፡ ከሃይማኖት፡ ከፓለቲካ ልዩነት የሌለው ድርጅት እንዲሆንና ግለሰቦች የግል መጠቀሚያ አድርገውት የጥቂቶች አድርገው በሚሰሩበት ጊዜ የዚህን አይነት ችግር በመፈጠሩ ነበር ከግል ጥቅም ነጻና በሕጋዊ ሕዝባዊ እውቅና እንዲኖረው ታግለን የሕዝብ ያደረግነው ሴቶቹ። ምን ማለት እንደፈለግን http://www.dfwethiopiancommunity.blogspot.com/ ግቡና ትናንትና የወጣውን ብታዩት እንዴት ኢስፋና ሕዝባዊ ዴርጅት ሊሆን እንደ ቻለ በግልጽ ያሳያችሁዋል። ወዲያውም ታሪኩን መማር ነው ሴቶች  ለኢስፋና ያደረግነውን አስተዋጽኦና የከፈልነውን መሰዋእትነት። ሆኖም የኢትዮጵያ ሴቶች በመሆናችን የሕዝባዊ እንዲይሆን የታገሉት ወንድች ጀግኖች ተለው እውቅና ሲሰጣቸው የኢስፋና የ501 (c)(3)ባለቤት እንዲሆንና ሕዝቡን ኢስፋና የኔነው የሚለውን ባለቤትነት ያጎናጸፍነውን ፡ የታገልነው ግን አሁንም እንደወንጀለኛ እንቆጠራለን የግል አድርገው ለመኖር አላማቸው በሆኑት። ስለዚህ ኢስፋናንምን ያህል እንዲኖር እንጂ እንዲፈርስ የማንፍልግም መሆናችንን በዚሁ እንድትረዱልን እናሳስባለን። የወይዘሮ ብርቱካንን መጋበዝ በኢስፋና ድርጅቱን የሚያፈርስና በሕግ የሚያስጠይቅ ቢሆን እኛም ስለሕግ የተሰለፍን በመሆናችን ጣታችንን አንስተን ይችን ደብዳቤ ባልጻፍን ነበር። የወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን መጋበዝ በእንግድነት ኢስፋናን ሕገ ወጥ እንደማያደርገው ማስረጃና ማሳመኛ ከዚህ በታች እንዳለው በተጨባጭ ልንገልጽ እንወዳለን። በሁለት ሺ ሰባት ዳላስ ላይ ባደረጋችሁት በአል በጣም የምንወዳቸው እንደ ወንድማችን፡ አብረናቸው በከተማው የሰውልጅ መብትን በማስከበር በምናደርገው ትግል የምናውቃቸው ሴኔተር ሮይስ ዌስት ከወይዝሮ ብርቱካን ጋር ሲነጻጸሩ በፓለቲኩ መድረክ ከመጣን ምንም አይገናኙም ሰውየው ያደጉበት ነው በዚህ የማያውቃቸው የለም። ከጥብቅናው ይልቅ በፓለቲካው አለም ይታወቃለ። እህታችን ወየሮ ብሩቱካን ወደፓለቲክ የገቡት በ2005 ነው፡ ከዛ በፊት ዳኛ ነበሩ ቀሎም በተነገርን የፓለቲካ ፓርቲ ጠበቃ ሆነው ነበር። ከሴኔተር ሮይስ ጋር የሚያመሳስል ነገር አላቸው በሞያቸው ይሄውም፡ ሴኔተር ሮይስም ጠበቃም ናቸው። ሮይስ ከተጋበዙ ብሩትካን የማይጋበዙበት መክኒያት የለምለማለትና ያሳሰባችሁ ሕገ ወጥ የማያደርጋችሁ ላይ ያተኮረ ነው ለማለት ነው። ሴነተር ሮይስ በኢስፋና በአል ላይ ንግግር እንዲያደረጉ መጋበዝና መናገራቸውና የጋርለንድ ሜርም እንደዚሁ ንግግር አድርገዋል። ከናካቴው በኢትዮጵያ ቀን ለጸሎት ሰአት ለእኛ ለሴቶቹ ድርጅት የተሰጠንን ፕሮግራም ለፓለቲካ መሪዎች ተሰጥትዋል በጊዜው። የሚናገሩት ፓለቲክ ነክ ሳይሆን ሕዝባዊ በመሆኑ ሕገ ወጥ አልነበረም።

 ልናስታውሳችሁ የምንፈሌገው ነገር ከዚሁ ጋር የተያያዘ በኢስፋና ቦርዴ ስለተወሰነ ውሳኔ ነው። ካለፈው ሃቅ አዲስ በቦርድ ውስጥ ያላችሁ ሊረዳችሁ ስለሚችል በተጨማሪ በማሰብ የምንወደው ተጨባጭ ከዚህ እንደሚከተለው ነው። ይሄውም፡ በኢስፋና በራሱ ቦርድ ስለተወሰነ ሃቅ ነው። ኢስፋና በ2007 በዳላስ-ጋርለንድ ላይ በቴክሳስ ባደረገው በአለ ላይ ዝግጅት ይዘን በመቅረብ የቦርደ በአለ ከመድረሱ ሶስት ወር በፊት "እስረኞች በኢትዮጵያ ስለአገራቸው ጉዲይ የታሰሩት በሙሉ ለኢትዮጵያ ሚሉንየም ይለቀቁ ያአቶ መለስ ዜናዊንም ልብ አምላክ ያራራልን" በሚሌና ሰላም በኢትዮጵያ ሕዝብ መሃል እንዲሰፍን የጸሎት ፕሮግራም ልናደርግ ስለምንፈልግ የአምስት ደቂቃ ጊዜ ይፈቀዴልን ብለን በ"የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላምና ለዴሞክራሲ" ስም ጠይቀን እንደነበረ ነው። የኢስፋና ቦርድ ስብሰባ አድርጎ በጹሁፍ ያቀረብነውን ሁለም ተመልክቶ አጽድቆት የፈቀልን ሲሆን ጉዳዩ አሁን ከምትነጋገሩበት ወይም ግማሾች ይጋበዙ ስትሉ ግማሾቻችሁ ፓለቲካዊ ነው በሚል። የምትከራከሩበት ከወይዘሮ ብርቱካን ይጋበዙ ከሚሌው ጥያቄ ጋር የተመሳሰለና እንደውም እሳቸውንም ጭምር ለማስፈታት በጸሎት የተደረገና የተፈቀደልን ትልቁ ምስክር ነው ። ይሄውም ሕገ ወጥ ያለ መሆኑን የፓለቲካ ሰዎችን በኢስፋና መጋበዝ ወይም መድረክ ላይ የፓለቲካ መልክት ያልሆነ ንግግር ሕብረተሰብን የሚደግፍ ማቅረብ ። ይሄውም በድጋሚ ለዚህ ማስረጃ፡ "በጸሎት እስረኞች ይፈቱ!" በሚል ካቀረብነው ሴቶች መሃል፡ የመጀመሪያ ሴት በኢትዮጵያ ታሪክ ለአገር መሪነት እወዳደራለሁ በሚሌ የቀረብን፡ የመጀመሪያ አፍሪካዊ ሴት የፓለቲካ ፓርቲ በሰማኒያ ስድስት በነጮች አቆጣጠር ዳላስ ውስጥ የመሰረትን፡ ከአለም የመጀመሪያ ሴት ከአገርዋ ውጪ የስዴት መንግስት ያቁዋቁዋመች በሚል በአለም ታሪክ ውስጥ ለአገራቸው አስተዋጽኦ ያደረጉ ታጋዮች ሴቶች ማህደር ውስጥ የመዘገቡን እንገኛለን። ይሄ ሃቅ ሁሉ እየታወቀ ነው ጸሎት እንድናደርግ የተፈቀለን በኢስፋና መክኒያቱም ጥያቄያችን ፓለቲካል ሳይሆን የሰው ልጅ መብትን አስመልክቶ ስለሆነ። ww.ethiopiannationalgovernmentinexile.org ብትጎበኙ ምን ማለት እንደፈለግን ትረዳላችሁ። ይሄውም፡ ወይዘሮ የሐረርወርቅ ጋሻው ከዳላስ፡ ወይዘሮ ጸሃይ በቀለ ከአትላንታና ወይዘሪት ልእልት ሳሙኤል ከዳላስ በጊዜው አስራ አምስት አመት እድሜ  ጭምር የጸሎቱ አቅራቢዎች ሆነን ተፈቅዶልን ነበር። በጊዜው ከዳላስ ዘውገ ቃኘው ኪሮስ ወልደስላሴ የተባለት የኢስፋና ቦርድ ውስጥ ከነበሩት ሁለት ሰዎችን አስተባብረው ጽሎቱን እንዳለ ለማደናቀፍና ከናካቴው እንዲቁዋረጥ ያላረጉት አልነበረም። አሁንም እያደረጉት እንዳሉት  ማለት ነው ብርቱካን እንዳይጋበዙ።  ነገር ግን በአምላክና በቦታው በተሰበሰበው ሕዝብ ብርታት በኛም በሴቶቹ ጥንካሬ ጸሎቱን ሕዝቡን አስተባብረን ከወጣንበት መድረክ ሳንወርድ ባደረግነው፡ ስታድየሙ ጸጥብሎ ጸሎቱን ልንጨርስ ችለናል በጊዜው። የሚገርመውም ለብዙ ሰው እስከዛሬ፡ የተደረገው ጸሎት "ሜራክል" በሚል የተሰየመው፡ አርብ ጁላይ ስድስት በጋርልለንድ በኢትዮጵያ ቀን ዝግጅት ላይ ሲሆን ፡ በሳምንቱ አርብ እስረኛቹን እነ ወይዘሮ ብርቱኩዋንን፡ ወይዘሮ ንግስትና ወይዘሮ መሰበወርቅ እንጂነር ሃይሉና ድክተር ብርሃኑ ነጋን፡ ጭምር ሲፈቱ ያልተገረመ ሰው አልነበረም ከአምላክ ሌላ ማን ይሄንን ሊያደርግ ይችላል በሚል። ሃቅም ነው አምላክን በጠየቅነው መሰረት ለኢትዮጵያ ሚሊኒየም ከቤተሰባቸው ጋር አውላቸው ብለን በአንድ ድምጽ ከአስር ሺያላነሰ ኢትዮጵያዊ ሁሉም ያለ ጾታ፡ ያለ ሃይማኖት፡ ያለ ጎሳ፡ ያለፓለቲካልዩነት በሕብረት በጸለይነው መሰረት ሁላችንንም ሰምቶናል። ባጭሩ ጋብዝዋቸው ብለን ልናቆም ስንችል በዝርዝር መጻፉን የመረጥንበት መክኒያትና ማለት የፈለግነው እኛ በፓለቲካው፡ ሳይሆን በሰው ልጅ የእኩለነትና የሰው ልጅ መብት ታጋይነት የጠየቅነውን የጸሎት ጊዜ ፓለቲክ ያለመሆኑን በዚሁ መልክ በማስረዳት በጻፍነው ሲሆን ለኛ የሚሰራው ሕግ ለወይዘሮ ብርቱካንም ይሰራል ለማለት ነው። አሁንም ምንም እንክዋን አንዳንድ ችግር የሚፈጥሩባችሁና ጫና እያደረጉ ያሉ ቢኖሩም ከራሳችሁ መሃል በቡድኖች የመጣም ጥያቄ በመሆኑ ፡ አምላክ የኢስፋናን ቦርድ አባላት በሙለ የቡድን ተወካዮችን፡ ተጫዋቾችን ጭምር ሃቁን ውነቱን ሕጉ 501 (c)(3) የሚፈቅደው ላይ ብቻ እንድታተኩሩ እንዲረዳችሁ አምላክን እንለምናለን፡፤ በ2007 እንደዚሁ በቦርድ አባላት መሃል ከወጪ ሆነው ጸሎት እንዳይደረግ ግፊት እየፈጠሩ ሲያስቸግርዋቸው ነበር ፓለቲካ ነው የፓለቲካ ፓርቲ መሪዎች ናቸው በሚል  ። እኛንም አስመልክቶ፡ በትክክል በሕጉ በመሄድ ትክክለኛ እርምጃ  እንደወሰዳችሁ የኢትዮጵያ ሴቶች  ለሰላምና ለዴሞክራሲ አሁን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የስዴት መንግት ጸሎቱን እንድናካሄድ እንደ ፈቀዳችሁልን ሁለ አሁን ደግሞ በሁለት ሺ አስረሃንድ እህታችንን ወጣትዋን ወይዘሮ ብርቱካን ሚደቅሳን ከላይ እንዳልነው ቢቻል ከነልጃቸውና እናታቸው ካሌያም እራሳቸውን ብቻ ጋብዛችሁ በአትላንታ ስታዲየም የሚደረገው የኢስፋና በአል ከመቼውም የበለጠ የበራና ያሸበረቀ የደመቀ እንዲሆን እንድታደርጉ በትህትና እየጠየቅን  ደብዳቤያችንን እዚህ ላይ እንደመድማለን።

በመጨረሻም፡ በእኛ በኩል የምንተባበራችሁ ማንኛውም አይነት ጉዳይ ካለ የእስፓርት በአለንና የወይዘሮ ብርቱካንን መምጣት ስመልክቶ ልንተባበራችሁ ሙሉፍቃደኞች መሆናችንን ስናረጋገጥ ከልብ ነው። እግዚአብሄር ይስጥልን እያልን መልሳችሁን በቅርብ በዚሁ ኢሜል አድራሻችን እንድትልኩልን እንጠይቃለን።

ከአክብሮት ጋራ
በኢትዮጵያ ብሔራዊ የስዴት መንግስት ስም
የሐረርወርቅ (የኢትዮጵያወርቅ) ጋሻው
ፕሬዘደንት።

Sunday, April 17, 2011

እ.አ.አ. ከAugust 29, 2007-September 15,2008 ድረስ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን እነ አምታታው አፍርሰው አለ እያሉ በሪዲዮ ሪዞሉሽን! እያሉ ሲያጭበረብሩ የነብረበት ጊዜ ነበር።

አምላክ ምስጋና ይግባህ ለዚች ቀን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ስርጪቱን: የቅዱስ ሚካኤልን ደብር እናድን! የሚለው ጥሪ ወንጀል አልነበረም የተዘጋውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ብዙ መስዋት የተከፈለበትን የስዴተኛውን ማሕበር ከተቀበረበት መልሶ ለማስከፈትና የሕዝቡ ማሕበርነቱን ለማስከበር እንጂ። መስከረም 23 ቀን 2007 የካንጋሩ ፍርድ ቤት እኔን የመረዳጃ ማሕበሩና የሬዲዮ ዝግጅቱን ልታፈርስ ነው ያሉት ሃቁን ያኔም እንዳቀረብኩት በጹሁፍ ከእነ ማስረጃው ማሰራጨቴ ስሜንና ስልክ ቁጥሬን ጨምሮ የማይዘነጋ ነው። አሁን ደግሞ በብሎግ እነሆ። ይሄንን ውነት ነው በወንጀል የተባበሩት ግለሰቦች ለመረዳጃ ማሕበሩና ለሕብረተስቡ የቆሙ በማስመስል ሆነ ብለው ሶስት ውጥን ይዘው ነገር ግን ባንድ መልክና ስም እድር በሚል ሽፋን ማሕበሩን በስማቸው እንደ አዲስ ድርጅት  በማስመዝገብ ያፈረሱትን የጋራ መረዳጃ ማሕበር  በመውሰድ ሕብረተሰቡን አያገባችሁም ለማለት ነበር ባለቤትነቱን ወስደው። ይሄውም ባለቤት የሌለው በማስመሰልና ሕጉ የሚጠይቀውን perodic report ደብዳቤ ቢሰጣቸውም አልደረሰንም አላየንም በሚልለቅዱስ ሚካኤል ደብር የሕብረተሰቡ ባለውልታ በሆኑት ደግና ጨዋ ሰው በዶክተር ግርማ በቀለም ለማሳበብ ሞክረው ነበር። በበትሩ ገብርእግዝዚአብሄር እየተመራ በሃሰት በሬዲዮ ቱልቱላ እይታጀቡ እርስ በእርስቸው የሚደልቁትን በማጭበርበር መኖር ሞያ ብለው የሚሰሩትን የሚያስተውልና ሕጉን አውቆ የሚጠይቀን የለም በሚል የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር መልሶ እንዳይንሰራራ ያደረጉትን ስለደረስኩበት አላማቸውን  እግቡ ሳያደርሱ ቀድሜ ለሕዝቡ በማቅረቤ በሕብረት ማሕበሩን ለማዳን በመነሳቴ ነው ያንን ሁሉ ሁካታ ውሻ እንክዋን የማያስደነግጥ ወይም ዶሮ ብሎም ድመት በሬዲዮን ቀንና ማታ ሳይቀር ዘራፍ! ዘራፍ! ቡራ ከረዮ! ሃቀኞች ተነካን ድረሱልን ቴረሪስት ተብለን ተከሰን የፍርድ ቤት ጥሪ ወረቀት ደረሰን ኡ ኡ! ሬዲዮንም አዘጋችብን!! በኑሮዋችን መጣችብን ልጆቻችንን እንዳናሳድግ አደረገችን! ከመረዳጃ ማሕበር አግልለናታል ሕዝቡን አገልግሎት እንዳትስጥ እንዳትረዳ ፈርደናል! በተገኘችበት ትገደልልን!! በተገኘችበት እርምጃ ይወሰድባት!!! በሚል የለፈፉትና ያስለፈፉት በሃሰት ባቀነባበሩት ክስና የሬዲዮ ዝግጅት ተዘጋብን፡ በውሸት  በተቀነባበረ ሴራ ይሄውም ከዚህ ቀጥሎ የምታዩት ሃቅን ስለያዝኩ periodic report office of the Secretary of State ሞልተው እንዲልኩ በታገልክዋቸው ሳይወዱ እንዲልኩ ሆንዋል።

office of the Secretary of State  ስድስት ወር ጠብቆ መልስ ሲያጣ ኦገስት ሃያዘጠኝ (August 29, 2007) መረዳጃ ማሕበሩ ሕጋዊነቱን ማጣቱንና መፍረሱን ይፋ ያደረገበት ምስክር። በሕጉ በዚህን ጊዜ ማንም ሰው የመሃበሩን ስም እንዳለ እንዳዲስ በማስገንዘብ የመውሰድ መብት ስላለው በስሙ ፡ ማንም ያገባኛል ቢል ወይም ሕብረተሰባችን መብት አይኖረውም ነበር። ሆኖም ያሁሉ ውርጂብኝ ቢደርስብኝም የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን ይመኑ ነጋና እኔ ከጥንሡ ጀምረን ያሳደግነውን የስዴተኛውን ድርጅት በአንድ አምላክ ፍቃድና እምነቴ ከቀማኞች ላድነው ችያለሁ።
































አስተውሉ ዲሴምበር  ሃያ ሶስት ማለትም 12-23-2007 ነው ካንጋሩ ፍርድ ቤት ተሰብስበው ሃሰት ነው መረዳጃ ማሕበሩ ምንም አልሆነም ብለው ከላይ ያስቀመጥክዋቸውን ሪዞሉሽን ብለው በሕዝቡ ስም  በሬዲዮን በትብብር ቦርድ ውስጥ በድብቅ ሳይምመረጡ የገቡት በሙሉ በሬዲዮ ሕገወጥነታቸውን ሲክዱ በገሃድ የመረዳጃ ማህበሩን ነብስ ሲጥ ካደረጉ በሁዋላ ነብስ ነው የዘራንበት ያልዋችሁ። Sep.15, 2008 periodic report የሞሉበት ነው። ስለዚህ
በእኔ ላይ በጊዚው ያደሙትና በአንድ ቀን አባልነት በመፈረም በወር አምስት ዶላር ለመክፈልና በእኔ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ተስማምተናል ብለው ነገር ግን ስማቸው ይሰጣልብለው ያልገመቱት እነ ይልማ ዘርይሁን በሌለ መረዳጃ ማሕበር አባልነት የገቡ በመሆኑ የወንጀል ተባባሪነታቸውንና የመረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶ በእነሱ ጥቅም እንዲተካ መነሳታቸውን አረጋግጠዋል። ዛሬ ጅምራቸውን ለመፈጸም ሰው መስለውና ለመረዳጃ ማሕበሩ ያሰቡ በመምስል ለቦርድ ለእጩነት እራሳቸውን አቅርበዋል።



እድር ሲመዘግቡና ሲያስተዋውቁ ልክ የጋራ መረዳጃ ማሕበሩ በሕይወት እንዳለ በማስመስል ስሙን የፓስታሳጥኑን ቁጥር ጨምረው በዚህ መልኩ ያስቀመጡት ብዙ ማጭበርበር አለበት። የእድሩንመተዳደሪያ አስራ ሁለተኛ ገጽ ብታነቡት ቅድመ ዝግጁ በመምሰል መረዳጃውን ያላፈረሱ ለማስመስል የተጫወቱትን "Article-12 Disbanding"  ብትመለከቱ ቁልጭ ብሎ ይታያል መረዳጃ ማሕበሩ ፈርሶዋል ለማለት መወሰናቸውን።


Monday, April 4, 2011

የኢትዮጵያ አንድነትና የሕዝብዋ ቅንቅኖች በተግባር አንድ ሲሆኑ በስም ሶስት ናቸው።

የዳላስ ንዋሪ ኢትዮጵያዊ በኤፕሪል ዘጠኝ የትግሬ ነጻ አውጪን በቦታው ተገኝቶ እንዳይቃወም ልክ በእውነት ለሕዝብ የቆሙ መስለው ትግሉን ለማኮላሸት የሚከንፉት ሌላ ሃይል መስልዋችሁ ቤታችሁ እንዳትቀመጡ። ያው የተለመዱት ሕዝቡ አንቅሮ የተፋቸው ተባብረን በቦታው በመገኝት መልእክታችንን እግቡ እንዳናደርስ ሚርውርዋጡት ከንቱዎች ናቸው። በሕብረት በቦታው በመገኘት የትግሬ ነጻ አውጭና መለስ ከኢትዮጵያ ትከሻ ላይ ይውረዱ! ማለት ይጠበቅብናል። ለሚመጡትም ትምህርት መስጠት ይኖርብናል ይሄውም ከትግሬ ነጻ አውጪ የክልልና የጎሳ ዘቤ ተላቀው ስለ አንድ ኢትዮጵያና የሕዝብ እኩልነት መብት ካምፕ እንዲገቡ እዛው በአገር ውስጥ። ከታች የምታገኙት በራሪ ውረቀት በታኞቹ ባለ ጎስት ድርጅቶቹ ለሕዝቡ የፓለቲካ ፓርቲ ማህተም ያለው ድብዳቤ የሚሸጡት ናቸው። ከዚህ ቀደም እድር አይቁዋቁዋም በሚል ስማቸውንና ማንነታቸውን ደብቀው ወረቀት እንዲሁ በመበተን ብዙ ሰው እንዳጋጩ ታውቃላችሁ። አሁንም ወረቀት የበተኑት ኢትዮጵያ በሚል እነሱው መሆናቸውን ተረድተን እነሱን ወደ ታች ጥለን ለአግርችንና ለሕዝቡ መቆም ይገባናል። ስለዚህ ከሕዝብ የተውጣጣ ስብስብ ፈጥረን በቦታው እንገናኝ እያልን እነዚህ መሰሪዎች የሚሰሩትን ከዚህ በታች እንደተመለከቱ እንጋብዛችሁዋለን።

Racial segregation is the separation of humans into racial groups in daily life. It may apply to activities such as eating in a restaurant, drinking from a water fountain, using a bath ወዘተ በሚል የክልልን ምንነትና ፋሽስትነት ተግባር ግልጽ ያደርግልናል የእንግሊዘኛው አባባል። ታዲያ Racial segregation  the separation of humans into racial groups in daily life የሚለው ሊቢያን እያሰጋት ያለውና የትግሬም ነጻ አውጪ መሪ መለስ አረብ ነው ትውልዴ ብሎ  አረብነት ትውልዱን ሃረጉን ቆጥሮ ከጋዳፊ ጋር ሲዛመድ ከገንዘብ ጋር የተረከበው ኢትዮጵያንና ሕዝብዋን በጎሳ ስም ብሎም ሕዝቡ በአንድ ሰንደቅ አላማው እንክውዋን እንዳይተሳሰር በክልል ባንዲራ ህግ ማለትም segregation flag laws ስራላይ በተግባር መለስና ድርጅቱ የትግራይ ነጻ አውጪ እውን እንዲያደርጉት ነበር። ይሄውም በስራ ላይ በአገራችን ሕዝብ ላይ ተጭኖበት ይገኛል። ይሄንን  በቁም  የቀበረንን የክልል መቃብር ድንጋይ ከላይችንና ከወገናችን ላይ እንዳናነሳ እንቅፋት የሆኑብን  የኢትዮጵያን ሕዝብ የቁም ስቅሉን ሸቀጥ አድርገው እንደ ጤፍ ፡ በርበሬ፡ ቡና በመቸርቸር የኑሮዋቸው ገቢና መዶጎሚያ አድርገው የሚኖሩት ከርሳሞች  በስም ሶስት ሲሆኑ በተግባር ግን አንድ የህኑት ናቸው። ጸረ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላምና አንድነት ፍቅር ብልጽግና ነቀርሳ በመሆን በዳላስ ቴክሳስ  ያስቸገሩን መሰሎቻቸውና ተቀጥያዎቻቸው በዋሽንግተን ፡ በሚኒሶታ፡ በአትላንታና በስያትል ባጠቃላይ ከኢትዮጵያ ውጪ በየቦታው ስለሚኖሩ አርቆና ተረጋግቶ ላተኮረው ሁሉ ኢትዮጵያዊ ድብቅ አይደለም ከፋፋይ ተግባራቸው። የኢትዮጵያ አንድነትና የሕዝብዋ ቅንቅኖች በተግባር አንድ ሲሆኑ በስም ሶስት ናቸው። እንዚህም፡ የትግሬ ነጻ አውጪ፡ ደጋፊዎቹ ብሎም ተቃዋሚ ነን በሚል ሽፋን ለመለስም የሚሰሩ በደሞዝ ሲገኙበት ፡ከእነዚህ ጋር አብረው የሚያጫፍሩ ምን እንደሚፈልጉ የማያውቁ ከርስ መሙያ ወደ ነፈሰበት የሚወድቁና ጠላታቸውን ለይተው የማያውቁ ወረቀት ለመበተን መጠቀሚያ የተደረጉና ስምም ለማጉደፍ በስልክ ጭምር መጠቀሚያ የተደረጉ የዋህዎች ወንዶችና ሴቶችም ይገኙባቸዋል። ግማሾቹም ኢትዮጵያ ጉዳያቸውን እናስፈጽምላችሁዋለን ስለሚልዋቸው ደጅ ጠኝዎች መሆናቸው ነው።

ነጻነት ባለበት አሜሪካ ስም ደብቀው ማንነታቸውን ሳያስቀምጡ ከዚህ በታች የበተኑትን ወረቀትና መለክት ተመልከቱ። መልክቱ የእነሱንም ተግባር ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ስለሆነ እነዚህ ትግሉን በዳላስ ከተማና በየቦታው ያኮላሹና እያኮላሹ ያሉ በመሆናቸው በሃቀኞች ለኢትዮጵያ አንድነት በታጋይነት ብዙ መስዋእትነትን በከፈልን ኢትዮጵያውያን ማንነታቸው በተለይ ዳልስ ላይ ሊጋለጥ ችልዋል። እንደሚታወቀው የትግሬ ነጻ አውጬ መንግስትና ባለስልጣኖች በዳላስ ዝር አይሉም ነበር። ለከርሳቸውም በመለስ የተገዙት እንደ አይጥ የተደበቁ ነበሩ ሆኖም እነ ዚህ ዛሬ "የኢትይጵያን ህዝብ እውነትኛ የዲሞክራሲና የነጻነት ትግል እናግዝ" በሚል መለክት አስተላላፊዎች የመለስን ባለስልጣናት ድግስ ከደጋሾች ጋር አንድ በመሆን የሚሰሩና መለስንና ድርጅቱን ከሕዝባችን ትከሻ ላይ ለማውረድ የምንታገለውን ሲታገሉን የነበሩ አህንም ያልተኙልን ጸረ ኢትዮጵያና ሕዝብዋ ናቸው። ለትግሬ ነጻ አውጪ መንግስት ዳላስ መመላለስ የልብ ልብ ማግኘት እነዚሁ ዛሬ ከዚህ በታች የለጠፍነውን መልእክት የበተኑ ጥቂት ሁዋላ ቀሮችና  ከርሳሞች ለትግል አኮላሽነት የተቀጠሩ ናቸው። በዳላስ ለማትኖሩ ኢትዮጵያውያን ለመግለጽ ነው እንጂ እዚህማ እነዚህን ከንቱዎችና ማንነታቸውን የማያውቅ የለም። ለምሳሌ በዳላስ ማንኛውም ጥሩ ኢትዮጵያዊ ተነስቶሕዝቡንና ወጣቱን ሲያስተባብር ሲያዩ ዛሬ የመለስን ባለስልጣን ሊያመጡ ነው ብለው ወረቀት ከሚበትኑባቸው ጋር ባንድነት ይሆኑና ቡድን ፈጥረው  ስለሕብረታችን እያሰባሰቡ ያሉት መሃል ደጋፊ መስለው ይገቡና በደንብ ካጠኑ በሁዋላ አላማቸውን፡ ይሄንንማ አስመልክቶ ቀደም ሲል የጀመርነው ኮሚቲ ስላለ ለምን እኛ ኮሚቲ ውስጥ ገብታችሁ አብረን አንሰራም አንድ አይነት ሃሳብ ስለሆነ በሚል ኮሚቲውን ይውጡና በቁጥር ስራው የአንድነት ጥቅሙም ሰላሙም እንዳይሰራራ በማድረግ አኮላሽተው ግለስቦቹንም አስከፍተው አበሳጭተው አንድነትን ሰንሰለቱ እንዳይጠብቅ በዳላስ ትልቅ ሚና ለመለስ ሲጫወቱ የኖሩ ናቸው። ጥሩ ምስክር ሻለቃ ተፈራ ወርቅ የተባለውን ከተማውን ገና እንደረገጠ ካዲስ አበባ መጥቶ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብን አንድነት መበታተኛ ብይ አድርገው ለጥፋት ፊት አውራሪ አድርገው በኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ውስጥ እንዲገባና ህዝብ ሳይመርጠው ስብሰባ ሳይደረግ ፕሬዘደንት እንዲሆን ያደረጉት የወያኔ ተቀጣሪ መሆኑን እያወቁ ነበር የተጫወቱት የትግል ማኮላሸትና ለወያኔ በር ማመቻቸት ሚና። የኢትዮጵያ አምላክ ትልቅ ነውና ተፈራ ወርቅና ሌሎቹ ወያኔን ታጋይ ነን በሃሰት ነው የወያኔ ቅጥረኞችና ደጋፊዎች የተባልነው ብለው የመሸታ ቤት ፍርድ ቤት ከፍተው እራሳቸውን ንጹህ አድርገው እንዳልቀረብ የዲያስፖራ ስብሰባ ብሎ መለስ በእያመቱ በሚያዘጋጀው የቅጥረኞቹ ድግስ በአል ላይ በድብቅ ገብተው በቪዲዮ ከተያዙት ከአሜሪካን አንዱ ተፈራ ወርቅ ነበር የሄደውም ከሌሎች ምስያዎቹ ጋር ለሁለት ሳምንት በተከፈለለት ትኬት መሆኑነው።

ሌላው ፡ የጸብም ይሁን የሰላም ድግስ ጥሪ ወረቀት ባለቤት አለው። ነጻነት ባለበት በአሜሪካ ለምንድነው ስም ሳይስቀምጡ ከዚህ በታች ያለውን መልእክት የሚያስተላልፉት? ኢንቪስት ያደረጉትና የሰሩት ቤታቸው እንዳይወረስ ይሁን ወይስ ሕዝቡ አሁንም ያላወቃቸው መስልዋቸው ይሆን? ስማቸውን ደብቀው በሌላ በኩል ስለ አረብ ወንዶች ጀግንነት ያወራሉ ምነው እነሱን ማን ከለከላቸው አረቡን ጭምር ካንበረከኩ ጅግኖች የአግሪቱን አንድነትና ነጻነት በሕይወታቸው ጠብቀው ካስረከቡን ጀግኖች አገር አይደል የተፈጠሩት? ማንነታቸውን ጽፈው የትግሬ ነጻ አውጪንና መለስን እሱን ወክለው የሚመጡትን ኤፕሪል ዘጠኝ እንቃወማለን በሚል በግልጽ መቆም ያልቻሉ አልጫዎች ከርሳሞች ነጋዴዎች ለዴሞክራሲ ቆመናል በሚል በመጻፍ በተለመደው ሕዝብ ሊያታልሉ አይችሉም። ቃሉን እውነተኛ ዲሞክራሲ ብለው የጻፉትን እንክዋን ትርጉሙንና ተግባሩን ገና ያልተረዱ ናቸው። ለዴሞክራሲና ነጻነት የሚታገል፡ ዴሞክራሲ የሰፈነበት አገር ውስጥ አሜሪካን እየኖረ ስሙንና ድርጅቱን እየደበቀ እራሱን ነጻነት ነስቶ ጥሪ አይበትንም።  የአረብ ወንዶች ስለከፈሉትና እይየክፈሉ ስላሉት መስውእትነት ከማዳነቅ ከዶላር ተገዢነትና ካቅም በላይ በመኖር ከሚያስጨንቅ ወራዊ የቤት እዳክፍያ ተላቆ በአቅም እየኖሩ አገርን በገንዘብ ከለዋጭነት ተግባር መላቀቅና ሰርቶ በሃቅ በመኖር ለኢትዮጵያ ለጋራ ቤታችን ነጻነት መሰለፍ ይገባል።  ምን አለበት ስቸውንና የጎስት ድርጅታቸውን ስም በሙሉ ባይጠሩም ከውረቀት በታኞቻቸው መሃል እነ ደጀኔ ነን ቢሉ? ወይም እነ አበበ? እነዚህ ስም የሌለው ድግስ ጠሪዎች እንደሚታወሰው ገና በኦክቶበር ጀምረን የትግሬ ነጻ አውጪ ባለስልጣን ዳላስ ሊመጡ ስለሆነ ምን ማድረግ እንዳለብን ስናቀርብ ሃሰት ነው ብለው ሲያስተባብሉ እንደነበር የማይዘነጋ ነው። ዳላስ ኢኦቲሲ ብሎግም የእነዚህን ትግል አኮላሽ ቡድን ማንነት በየጊዜው የሚያወጣ ስለ ኤፕሪል ስብሰባ ሲያወጣና ከጀርባውም እነዚሁ ትግል አኮላሾቹም እንዳሉበት በገልጽ በማስቀመጡ ደስተኛ አልነበሩም። ለምን ቢባል የትግል ማኮላሸቱን ኮንትራት ስለአዛባባቸው። እነዚህ ግለሰቦች ቅንጅትን አሳርደው ደሙን ከአራጁ ጋር የጠጡና አሁንም ያንኑ ተግባራቸውን በውስኪና በሄንከን ቢራ በመታጀብ ስለ ኢትዮጵያ ግዳይ ታጋይ ነን በሚል የመሸታ ቤት ዲስኩር አድራጊዎችም ናቸው።  እነዚህ ግለሰቦች በሁሉም አቅጣጫ አንድነታችንን በማደፍረስ ተልኮዋቸው በአበመጨረሻም ጸሃፊዎቹ ተቃዋሚ ነን በሚል ስም የሚያጭበረቡትና የትግሬ ነጻ አውጪ የድብቅ ደጋፊዎች፡   የትግሬ ነጻ አውጭም የኢትዮጵያ አንድነትና የሕዝብዋ ቅንቅኖች በተግባር አንድ ሲሆኑ በስም ሶስት ናቸው።

ከዚህ በታች ያለው ከላይ በሶስተኛ ያስቀመጥናቸው የበተኑት ሲሆን የእነሱንም ማንነትና ተግባር ከትግሬ ነጻ አውጪና ከግብረአበሮቹ ደጋፊዎቹ ድርጊት ጋር አንድ በመሆኑ ከድግስ አስተናጋጆቹ ተለየተው የማይታዩ ነገር ግን በስም እንጂ በድርጊት እነሱም ጸረ አንድ ኢትዮጵያ ናቸው። በትክክል ማንነታቸውን የሚገልጽ በመጻፋቸው ብዙ ስለ እነሱና የትግሬ ነጻ አውጪን እያነጻጸርን ከመጻፍ ጊዜአችንን ቆጥበውልናል። ስታነቡት ሶስቱም አንድ መሆናቸውን እንዳትረሱ እናሳስባለን። እነዚህ ግለሰቦች የሕብረተሰባችን አንድነት የጀርባው አጥንት ነቀርሳዎች መረዳጃ ማሕበራችን አስመልክቶ ትልቅ ብጥብጥ እየፈጠሩና መረዳጃ ማሕበሩን ለግል ጥቅማቸው ይዘው መከራ እያበሉ ሕዝቡን ያሉ ናቸው። ለኢትዮጵያ ሕዝብ ፈጽሙ የማያስቡ አስመሳይ ነጋዲዎች እንጂ። የመረዳጃ ማሕበሩን ነጻ ለማውጣት አብረናችሁ ነን ብለው ከእውነተኛና ለግል ጥቅም አገራቸውን የማይለውጡ ኢትዮጵያውያን መሃል ገብተው እነማን አብረው እየተባበሩ መሆናቸውን ካረጋገጡ በሁዋላ፡ ሕዝቡ አንድነትና ሰላሙን እየገነባ መሆንኑ ካረጋገጡ በሁዋላ ሚስጥሩን ውስደው የመረዳጃ ቦርዱን መልቀቅ ላለብቸው ለትግሬ ነጻ አውጪ ተቀጣሪዎች የዶላር ተገዦዎች ጊዚያቸው ዲሲምበር አልፎ እሻፈረኝ ብለው ለተቀመጡት ወስደው ያስረክባሉ። አብረውም በመቆም ከቦታው እንዳይለቁ  አዲስ የእክል መንገድ ይቀይሳሉ። ይሄውም ድርጊታቸው  በሕዝቡ መሃልና ቦታውን አለቅም ቦርድ ኦፍ ትረስቲ አቁዋቁሜ ካልመራሁ በሚለው ቦርድ ትልቅ አደገኛም ሊሆን የሚችል ችግረ የፈጠሩ ናቸው። እነዚህ መለስንና ደጋፊዎቹን ሳይህን አንድነቱን እያስተባበረ ያለውን የዳላስ ሕዝብ ነው በተቃዋሚ ነትሽፋን ስም እየታገሉን ያሉት።

በመጨረሻም ከኦክቶበር ጀምረን ስንሰራ የነበር ነው ኤፕሪል ዘጠኝ ተቃውሞዋችንን አስመልክቶ፡ የስልክ ስብሰባችን ነገም ይቀጥላል አዲስ ፒን ቁጥር ስለምንልክላችሁ በኢሜል ማየት አትርሱ ።

አስጀምሮ አስፈጻሚ አምላክ ምስጋና ይግባህ አሜን።

Sunday, March 27, 2011

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቀን ላይ እንዳይወጣ የተደበቀው ከሕዝብ የኢትዮጵያን ካርታ የያዘው ዚፕ ዲስክ ከተደበቀበት ተገኘ!

መግቢያ፡  እውነትን እንኑር፡ ሃቅ የሕይወት መመሪያችን ብርሃንናትና። ሌብነት ማጭበርበር ነው ማጭበርበር ስንፍና ነው ስንፍና ዋሽቶ መኖር የጭለማ ጉዞ ነው። የሃቅ አምላክን እግዚአብሄርን የተከተለና ከሃቅ ሌላ የማይናገር፡ በሃሰት የማይመስክርና ለእውነት ብቻ ምላሱን የሚጠቀም ሰው ሁሌም የእግዚአብሄር ስላም በደም ስሩ ውስጥ ይመላለሳል። በቁጥር ብሎም በሚዛን የማይተመን ውስጣዊ የአይምሮም ደስታን ይጎናጸፋል፡ በአምላክ ፊትም የተብከበረ ቦታ ይሰጠዋል። ከሃሰተኞችና አጭበርብሮ ወገንኑ የሚኖርን አካል የሚተባበር ሁሉ በብርሃን ጭለማ ውስጥ ይጉዋዛል ፡ በየሄደበት ሁሉ ሲበረግግም ይኖራል። ለሕብረተሰቡም ለልጆቹም ለባለቤቱም ለመላው ቤተሰቡም ብሎም ለጉዋደኞቹ ሁሉ አብረውት ለሚውሉት ሳይቀር ክብርና ትልቅ ጨዋንት ስይሆን ከእግዚአብሂር ተዛዝ ውጪ ሴጣንን እንዲከተሉ የዲያብሎስን የጨለማ መንግድ ተከታይ ያደርጋቸዋልና። ሕዝብን በማጭበርብር የሚኖርና የሚተባበር፡ የሚያስተባብልለት እግዚአብሄርን የማያምን ብቻ ነው።  "ሌባ አጭበርባሪ" ነው።  ሃቀኝነትን ላወረስን ምስጋናና ክብር ለአለም ፈጣሪ ለመድሃኒ አለም ይሁን። አምላካችንን ከፍ! ከፍ! የበል አሜን።
የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በዳላስ ፎርት ወርዝና ችግሮቹ እነሆ።

ከዚህ በታች የምታይዩት ሕዝቡ የት አለ! እያለ ሲጠይቅ ፡ እስከዛሬ ከዳላስ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተደብቆና ታፍኖ የኖረ ሲሆን ለዚህም ተጠያቂ ይልማ ፈለቀ፡ ግርማ ንጉሴና ይልማ ዘርይሁን ሲሆኑ አራተኛዋ በጊዜው ከእንሱ ጋር በግል ጥቅም ተባባሪ የነበረች ስትሆን፡ ነገር ግን የሚሰሩትን ሁሉ በመረዳትዋ በሕዝብ ስም የገንዘብ ማጥመጃ መረብ ዘርጊነቱንና አጥማጅነቱን ጥላ በመሄድዋ ስምዋን ሳንጠቅስ እናልፋለን። ሆኖም "የኢትዮጵያን ካርታ ለኢትዮጵያ ቀን ማውጣት ሰው ያስቀይማል!" በሚል ለፈጸሙት ጸረ ኢትዮጵያዊነት ተጠያቂ ናቸው፡ ታሪክም ሲያስታውሳቸው ይኖራል። ዝርዝሩን በሚቀጥለው እናወጣለን ነገር ግን ለዛሬ መረዳጃ ማሕበራችንን ለሕዝብ ጥቅም ሳይሆን ለግላቸው እየተጠቀሙበት ኖረው አሁን ከቦርዱ ወንበር ላለመውረድ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በሚል ሽር  ጉድ የሚሉት ቀደም ሲልም አሁንም ኢትዮጵያንና ሕዝብዋን ልጁቹን ለመጥቀም ሳይሆን  ኪሳቸውን ብቻ በአገሪቱና በሕዝብዋ መከራ ስም ለሚያገኙት ጥቅም ተገዢዎች ናቸው። ልብ በሉ ይልማ ፈለቀ ፕሬዘደንት፡ ግርማ ንጉሴ የተባለው አስመራጭ ኮሚቲ አባል፡ ይልማ ዘርይሁን ለሶስተኛ ጊዜ ቦርድ ውስጥ ለመወተፍ እጩና ተወዳዳሪ። እነዚህ ኢትዮጵያንና የህዝብዋን አንድነት አይወዱትም።

ግርማ ንጉሴ የተባለውን አስመልክቶ እንዴት የአስመራጭ ኮሚቴ ውስጥ ገባና ከይት መጣ ማነው ግርማ ንጉሴ? የሚል ጥያቄ ከየአቅጣጫው ሰሞኑን ቀርቦልናል ስለሆነም ይህ ብሎግ ለሕዝብ በተጨባጭ በስሙ ስለሚደረግ ማንኛውንም ጉዳይ አቅራቢ ቢሆንም፡ አብዛኛውን ጥያቄያችሁ የግርማ ንጉሴን የግል ኑሮውንም ስለሚነካ እዛ ውስጥ dfwethiopiancommunity.blogspot.com አይገባም የሕዝብም ችግር ሆኖ አላገኘንውም። ሌላው " ግርማ ንጉሴ  ማንንቱን እየደበቀ ሕብረተሰባችንን ሰላም ከነሳው መዳፍ ውስጥ በመቀላቀል ከቦስተን ከመጣ ጀምሮ ሲያደርስ የኖረው አሳዛኝ ድርጊት" በሚል ኢሜል "አበራ ጌታቸው" በሚል ስም የላካችሁልን ጭምር ሕዝባዊ ሳይሆን ግላዊ ሆኖ ስላገኘነው ለሕብረተሰባችን ልናቀርብ አንችልም። ስለዚህ
ይቅርታ እየጠየቅን ሕብረታችንንና የጋራ ጥቅማችንን  ፡ አንድነታችንንና ሰላማችንን አስመልክቶ ብቻ ሲያደርግ በኖረውና አሁንም የመረዳጃ ማሕበሩ አስመራጭ ኮምቴው ውስጥ በተለመደው የሕዝቡ ሬዳር ሳያየው ከማህብሩ ቦርድ አልወርድም ባሉት የተተከለው የእነሱንና የእራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ አስመራጭ ኮሚቴ ውስጥ የገቡትን የሕዝብ ወገን በመምሰል እየቀረበ እንዲከፋፍላቸው በተለመደውእንዲረዳ  ብቻ ነው። በነግራችን ላይ እንክዋን ሕብረተሰባችንን እያደሙት ያሉት ይቅሩና በሕዝብ የተመረጡት የአሜሪካን መሪዎች እንክዋን ስማቸው እየተጠቀሰ ስላደረሱት በደል በሕዝብ ላይ የገለጻል ከእነማስረጃው ይሄም ብሎግ የሚከተለው የአሜሪካንን ሕግ እንጂ ሕገ ወጥነታቸውን የኢትዮጵያዊነት መብት አድርገው የሚያዩ ነገር ግን ስማቸው ከእነ ተግብራቸው ስናቀርብ ሕገ ወጥነት የሚመስላቸውን አይደለም።

የዳላስ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ በጠየቀውና በስብስባ ባጸደቀው መሰረት የተሰራውን በራሪ "የኢትዮጵያን ካርታ ለኢትዮጵያ ቀን ማውጣት ሰው ያስቀይማል!" በሚል ይልማ ፈለቀና ግብራአበሮቹ ለኢትዮጵያ ቀን የከለከሉትን ከዚህ ቀጥሎ  ላለፈው አስር አመት ደብቀውት ከሕዝብ የኖሩትን ሃቅ እነሆ!


እነዚህ ሕዝብ አብሮ የኖረውን እየተጠራሩ መጥተው የወገናቸውን አበሳ ያለአቅማቸው ለሚኖሩበት ኑሮ መክፈያ ለማድረግ ሕዝቡን በሃሰት ግራ ሲያጋቡት ሲኖሩ አሁን ማንነታቸውን ሕብረትስቡ በሚገባ ሊያውቃቸው ችልዋል። መረዳጅ
ማሕበሩና እራሱንችሎ ባንክም የራሱን በስሙ ከፍቶ ያለውን እድርና እድርተኞቹንም ከወዲሁ ሃቁን በስብሰባ ጠርቶ ማስረዳትና በእንዚህ ሕግ ወጥ ስራ በተካኑት ገደል ውስጥ ሊጨምሩዋቸው እንደሆነ በማስገንዘብ መረዳጃ ማሕበሩንም እድሩንም ነጻ ማውጣት በትብብር ይንርብናል ለዚህ የተሰለፍን በሙሉ። እድሩን በፊትም አሁንም ማንም አይቃወምም እንደግፋለን እንጂ።

አምላክ ምስጋና ይግባህ ለዚህ ሃቅና የእውነት ምስክርንት!

Saturday, March 12, 2011

ዜና፡ ከደረሰን ማስረጃ ፡ ባለፈው እሁድ፡ ሁለት የሽማግሌዎቹ ጋንጎች ወይም ማፊያዎች አካል የጥቅም ተቃራጮች ከሆኑት መሃል፡ አመሃ ታምሩና ዘውገ ቃኘው የተባሉት የተጫወቱት የሬዲዮ ሲኒማ ጋንጎቹን ለቴክሳስ አተርኒ ጀነራል እንዳደረጋቸው የደረሰን ማስረጃ አረጋግጥዋል።

ጌታ አምላኬ ሆይ ይህንን እድል ስለሰጠኸኝ: ከወገኖቼ ጋር በትናንትናው ዕለት እንዳለፉት አርቦች ሁሉ በተለመደው የቅዱስ መጻህፍ ትምህርት መሰረት በዛሬው አርብ የምንወዳቸው አባታችን በትምህርታቸው መጨረሻ ያስተማሩንን ቁምነገር ልንዘነጋው የማይገባና የደብራችንም መመሪያ በመሆኑ ደስ ሊለን ይገባል። ይኸውም አባቶች እርስ በራሳቸው በፈጠሩት ልዩነት እስከ ሁለት በመከፋፈልና በሁለት የተከፈለም ሲኖዶስ ፈጠሩብን። በዚህም ልዩነታቸው ምክንያ አንዱ ሌለውን ብቻ መኮነን ሳይሆን አንዱ የሌላውን ተከታይ ወይንም በነርሱ መንፈሳዊ ግልጋሎት የሚያገኘውን ንጹሀንና ያልወገነውን ሁሉ ባጠቃላይ ያወገዙ በመሆኑ: የኛው አይነቱ የዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ከማናቸውም ወገን አልሆንም ብሎ ገለልተኛነትን መርጦ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በዚህም ምክንያት ይመስላል የተወጋገዙት አባቶችና ተከታይ ምዕመኖቻቸው እንዴት እኛ ብቻ በውግዘት እየኖርን እናንተ ታመልጣላችሁ በማለት ይመስላል፡ አንዴ እንዴት ያለአባት ቤተክርስትያን? ሌላ ጌዜ የውጪ ሲኖዶስ ተቀበሉ ብሎ በሬ ወለደ! ወይንም ለወያኔ ጳጳስ ሊገቡ ነው እያሉ በመንዛት ሰላማችንና አንድነታችንን ሲፈታተኑን ቆይተዋል። ዛሬ ሁሉም እየተረዳው በመምጣቱና ግዞቱ ተነስቶ አባቶች አንድነት ተረጋግጦ እስከምንመክርበት ድረስ በማንኛውም ነገራችሁ ተውን ነው የምንለው። እናንተም የተገዛዘታችሁ አባቶችና ተከታይ ምዕመኖች ከፈጣሪ ምሕረት ይወርድላችሁና አንድ አንድትሆኑ የዘወትር ፀሎታችን ነው።
እናንተም ስለራሳችሁ ፀልዩ ከራሳችሁ ስልጣን ይልቅ ለአምላክ ትዛዝና ቃል ተገዙ! እኛንም ከማወክ ልዑል እግዚሀብሔር ያስታግሳችሁ ዘንድ ፀሎታችን ነው። አሜን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርና ችግሮቹ እነሆ። 
ከዚህ በታች ያለው በኢሜል የደረሰን ሲሆን እንደኝህ ግለሰብ የመላው ሕብረተሰብችን መብት ማስከበር 
የሁላችንም ፋንታመሆን ይገባዋል እያልን በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ እንደተባለው በተለመደው ሃቁን
 በማስተባበል የኖሩት ሌቦች እነሆ ለአተርኒ ጅነራሉ ቀርበዋል። እንዲት አጭበርብሮና ዋሽቶ መኖር አይሰለቻቸውም?  
 
It was not my intention to take the case to the last step, but on last Sunday our community radio program there was an issue that comes in the air to our community listeners. The host failed to request the gust that is act as a public relation why the MAAEC waste it limited resource on preparing the ballot and distributed? Either recognizes and tried to reach for those who left with out cast their vote? Etc… The only answer was given by the gust is if they stay at the end may cast their vote. It is not acceptable and insulted the intelligence of the listeners and particularly the victims of those right been deprive. And it is my understanding that no light at the end of the tunnel when the other side is demonstrating an irresponsibility and continuing in deceptive manner
 to push me to seek other venue.I here attached my
 complaint to the AG Office as you requested. Thanks,
Messele Kelel.





Saturday, March 5, 2011

"እድሩና መረዳጃ ማሕበሩ ፈጽሞ አይገናኙም ለማጭበርበሪያ ነው" የተባለው ሃቅ እነሆ የእድሩ አባላት እራሳቸው በተለያየ ፈርጅ በማስረጃ እየመሰከሩና እያረጋገጡ ነው።

እግዚአብሄር ሆይ! ለአብይ ጾም ያደረስከን ንጉስ ምስጋና ይግባህ።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማህበር በዳላስ ፎርት ወርዝና ችግሮቹ።
ይህ ብሎግ በዳላስ ፎርት ወርዝ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጥያቄና ማሳሰብ መሰረት የተከፈተ የሕዝብ ድምጽ ብሎግ ነው። በዚህ ድህረ ገጽ አናት ላይ ያስቀመጥነውን ይመልከቱ የዚህ ብሎግ አላማን አስመልክቶ። ይህ ብሎግ ሃቅን በማስረጃ ብቻ ለሕዝብ ጥቅም የሚረዱና የሚጎዱትን ሁሉ አስመልክቶ በግልጽ የሚያቀርብ ለኢትዮጵያ ሕብረተሰብ መብትና ጥቅም የቆመ ነው። ሕዝቡም የራሱ ምድረክ ስለሆነ በማስርጃ በግልጽ ስለሚደርስበት ሁሉ ለወገኑ የሚጠቅመውንም ጭምር የሚያካፍልበት ነጋሪቱ ነው። ስልሆነም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዳላስ ንዋሪ ስማቸውን በግልጽ አስቀምጠው ለሕዝብ ከዚህ በታች ኢሜልያቀረቡትን የአቶ መሰለን መልእክት እናቀርባለን።  የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ወንድ  ስለሆኑም በሕገወጦችን በግልጽ ብዚህ መልኩ የተቁዋቁዋሙ  "መሰለ አንበሳ" ብለናቸዋል።


E-mailed: On Fri, Mar, 2011 at 2: 18 PM

I am not Christy Tefera

Through out my lifetime, I have had much experience in speaking with important officials. As a young boy, I had the opportunity to receive a dollar each time that I spoke when the Emperor Hale Selassie, who use to come to see his farm animals nearby, visited my childhood Elementary school located right outside of the Jubilee Palace. My childhood experiences in personally speaking with significant leaders evolved especially when I had a phone conversation with the Dictator Colonel Mengistu Haylemariam in 1989. The few times that I had called the Colonel’s office to reach him, I heard first from his personal assistant Lieutenant Mangiest Gemechu. My heart jumped when I received the call from the office, and I was so nervous I sometimes mixed up the names and had difficulty collecting my thoughts. I also had the opportunity to speak with the Leader of the Regime, who that I runaway for my own safety. My attempt to converse with the regime was in order to accommodate the metric tons of food that was to come from the U.S government, an urgent necessity to the Ethiopian people. At the time, the U.S Congress was debating how to send the food because of previous accusations of the communist government for misuse of the assistance it received. Specifically, the TPLF and ELF were accusing the Government and represent themselves as a means. I worked behind the scenes with the Senate and Congress to convince that it was best to send the aid through the Djibouti and Assab sea port. Though a fraction of the donation was given to the Rebel group, most was delivered directly to Ethiopian government and shared through the Government relief office, Unicef, FAO and other none Government agencies , such as foreign NGO, that were working in Ethiopia. I thank all the players during this massive aid: the Regime, the Foreign Minister and his representatives the American Desk, the Embassy of Ethiopia in Washington DC, particularly the first secretary who was in Charge'D affair and the congressional Staff who had gave me the opportunity to voice my opinion. This experience gave me the chance to know and build good relations with Mr. Gideon and Mr. Negash during their service period at the Ethiopian Embassy in DC.

Since I moved to Dallas, I have become a member for the congregation of the St. Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, and member of Edir that was organized by Late Mr. Assefa, and I have been an established member and elected officer for other Edir organizations, mostly organized by Taxi Cab Operators. I was part of many civil liberty and democracy campaigns before and my living here in Dallas and I am a member of a trade and professional organization on the National, State and County level. I also write articles for the trade profession and am actively involved and participate in advocating for new rule and legislation on the National and State level.

I have also been member of the DFW Mutual Assistance Association For Ethiopian Community (MAAEC) for many years.
 I had noticed that on every occurrence of death of an individual in our community, the community collects money by displaying the deceased individual’s pictures at all Ethiopian businesses and churches in order to help cover funeral costs. Several of these displayed photos were of individuals that I knew while they were alive and well, therefore, when I was informed the new, then Edir, burial program, I became one the first one hundred paid and registered Edir members under the MAAEC. I joined this organization not to benefit personally, but to give and contribute what I can to the Ethiopian community. Before I have joined the organization, I was informed that the Edir establishment under the MAAEC was a legitimate organization that resolves the issue that I have concern with in our community. Yet, after seeing first hand how the organization is run, I have become doubtful of the legitimacy of Edir and I find that this must be addressed to the members before renewal.

It is coming time to renew my membership with this entity, and the same MAAEC board members are in the process of establishing a supreme council of Trustees to govern. I object this idea, and thus, have become involved and am expressing my views.

There was a general meeting called on February 27th, 2011 by MAAEC to all concerned, and as a concerned member of the community, I attended. At the meeting, I spoke to board members in order to address the matters at hand. There was no unusual announcement for this meeting than the previous, but after I signed and sat in the meeting hall, I noticed that everyone was holding a ballot paper. I made inquiry about this, informing that I was not given a ballot at the registry desk, and went back to pick mine up. Yet, I was told that I could not vote due to my past due of Edir. I asked what the Edir late payment has to do with the MAAEC meeting, and questioned as to where in the bylaws did it bar me not to participate? No one was able to provide me with the bylaw or any answer. A woman that was seated at the register table between two board members, Abraham Tessema and Tariku Tola, presented herself to me as if she was a spokes person to MAAEC , yet failed to make a relation between the Edir and the MAAEC. It did not take me long to recognize her voice as the same woman who had been harassing me by phone, the tone of her voice and unprofessional use of language made it easy to recognize. This woman had been harassing me by phone, presenting herself as the due collector and demanding me to make payments to the so called “Edir due”. When her verbal harassment had crossed the line, I told her not to call me any more and said that I would take care of the payment when I was able. I also recall this woman’s e-mail announcement, which I did not accept due to the lack of verbal skill she displayed in the e-mail. She showed herself unfit to be in such a representative position for our community. I replied her by pointing out her mistakes and she redistributed a corrected e-mail. I recently came to find that she is the wife of one of Edir's Officials. She does not have the professional manner fit for the position she is in, does not have the character or academic background to fill the role she has been given, nor has she been directly hired to embody our community.

While trying to figure out what I was asking and repeatedly saying that she could not understand, her husband, Daniel Gizaw, jumped into the conversation, interfering as if he understood and was ready to answer my question. Him, an officer of Edir, alongside his wife, an employee of the MAAEC, a non-profit organization with 501 (3)(C), I might add, are evidence of a great conflict of interest. She must go. Daniel himself could not answer my question or explain to me why I was at fault. He passed me over to Yonas Liben, a former MAAEC vice president, now the Chairperson for the Edir committee. Despite his high ranking position, I could not get any explanation from him ether, I only received the same refusal of the ballot from him just the same as everyone else. I informed him that I have acquaintances which have the same status as me that were given the same ballot I was requesting, so why was I rejected?

I took the issue further and spoke with the MAAEC chair person Ylima Feleke, and others such as Ameha Tameru, and Solomon Hamelemalal, the vice president who had later been revealed at the meeting in his attempt to compromise the ballot. The MAAEC bylaw clearly stated that any member of the community has the right to the ballot without paying the $140 due to be a member of the so called Edir organization, or the $60 due to the MAAEC. We have been witnesses of the past, and present MAAEC chairmen as well as the Edir chair, who have been elected in without being active members of either the MAAEC or the “Edir”.

After all of my efforts to simply obtain a ballot to attend and cast my vote failed, it become clear to me that the collaboration of effort of the above mentioned individuals (Edir and MAAEC officials) and their act to stop me from participating, which had nothing to do with the past due, but was all to do with personal issues, I left. I feel that these officials are violating my civil rights of assembling, participating, and voting as a member of the community and are harming my constitutional right of the pursuit of happiness which I am entitled to, depriving my voting right as if I am not of Ethiopian origin or part of the Ethiopian Community at large. As I stated from the beginning, my record speaks for itself of my Ethiopian blood, but I have not been allowed that birth right that has been taken from me by those who fear of me. As far as I am concerned, I had not lost my legal right or had not been revoked, so no one had the right to take the expression of my opinion away from me. Firstly, I have to stand up for my rights and defend them. As I stated my subject line, “Christy Tefera” passed away, and if all that I know of her story is true, we all as a community are responsible for her death. She was a victim of the tyranny of the elected officials of MAAEC, not only for what they have been accused for, but for hiding all they do from the Ethiopian Community as a whole. They are known only for helping themselves. We all know and read a lot about what is going on in the MAAEC, yet we let it pass by and remain ignorant. We do not want be part of the struggle, and always leave someone else to do the fighting for us. The officials who have been, or in some cases not, elected observe that no one ever questions what they do in the name of the community, and become greatly ignorant and violate numerous grand State and Federal laws.

I have attached a letter that I received, which I assume is from Edir, which addresses me correctly by name on the envelope but on the actually letter says another name. It looks as if it is an official letter, but has no seal, nor is it signed or does it have any officially contact names or information. I had no idea that this is the way that official business has been conducted, and as far as I am concerned this letter is not intended for me, but I will keep it for the record. I am officially a member of the Edir and the MAAEC, and from now on all I receive will be part of a record that shows that my legal rights in the organization have been violated by these few individuals and how they tried to isolate me as they did to Christy, bless her soul.

Whom was the architecture of the so called Edir idea, never sold a genuinely. There is no legal cooperation between the MAAEC and there is no 501 (3)(C) rule that allows such practice. We have been misguided, mislead, and deceived by the the past and the actual officials at MAAEC. According to their recent announcement, they fraudulently gauge over 500 innocent members of our community.
It will now become everyone’s question as to how we can over come this and what kind of organized method can we utilize to minimize the damage in our community. How can we remain united and remove these bad apples, and how can we make sure to not to repeat such act on their own community for their personal gain in the expanse of others. Some of us we may overcome from the financial loss, but for others cannot afford it.

I myself have no problem in taking legal action, but the implication may harm the image of our community at large. I do not want the same people to elect again, but instead I advise seeking legal council. These individuals grouped against me without a probable cause and deprived me of my civil rights. After they acknowledged that no active members of the MAAEC casted their ballots at the meeting after I had been refused and left, they did not communicate with me even until as I write this letter to this blog dfwethiopiancommunicy.blogspot.com. One thing I promise is that will hold my legal case until the Eastern Fasting is over. My case will not cost me a dime, and I will prevail in the Court of Law.

Messele Kelel
Dallas, Texas.


k





ልኡል እግዚአብሄር ሆይ! ወገናቸውን በማጭበርበር የሚነግዱትንና ሞያ አድርገው  የሚኖሩትን ወገኖች ከዚህ አስከፊ  ተግባር ነጻ የሚወጡበትንና በሃቅ እየሰሩ እንደሰላማዊ ኢትዮጵያውያን እንዲኖሩ ልቦናቸው አንተን እንዲያስብ አድርጋቸው ባንተም ትእዛዝ የሚኖሩና እራሳቸውን የሚገስጹም አድርግጋቸው ስለ ውነት የሚኖሩበት ልብ ስጣቸው በቸርነትህ አሜን።

Friday, February 25, 2011

አራት ጥያቄዎች ሁለተኛ አመት እያስቆጠሩ ያሉትን ለመቅበር ቦርድ ኦፍትረስቲ ( board of trustees)

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ሊያቁዋቁሙ የተነሱበት ዋና አላማቸውና መክኒያታቸው ከዚህ በታች የምትመለከትዋቸው ሁለተኛ አምታቸውን የያዙት አራት ያልተመለሱ አብይ ጥያቄዎችን በሕግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ ምላሽ እንዳይሰጡ ቀብሮ ለማስቀረት ነው። ከኢሜሉ እንደምትመልከቱት፡ በሰለጠነ መንገድና ስረአት ማለትም ቁልጭ ባለመንገድ የቀጠሮ ጥየቃ ከእነ መነጋገሪያው አረስት ጭምር አብራሩልኝ በማያሰኝ በግልጽ ቢጻፍላቸውም የሚጽፉትን በግለሰቡ አማካኝነት ኢሜል የተላከውን የምታዩት ነው። በሙሉ ስምንቱም ኢሜሉንም አመላሽቸው ሳይቀር፡ ከአንድ ጋን የተቀዱና በአንድ ቡድን ተጠንሥሠው የተጠመቁና በቦርድ ስም በግል ጥቅም ብርሌ  ተሞላልተው የተቀመጡ በመሆናቸው ለሕዝብ ጥቅም ብበትሩ ኢሜል ምመሪያ እንደሚሰሩ ማስረጃ አለ።  ለሕዝቡና ለልጆቹ የመረዳጃው ባለቤትነትና ተጠቅሚነቱን ቦታ ለርሳቸውና ለልጆቻቸው ሲጠቀምበት ኖረዋል። አሁንም ከናካቴው አራቱ ጥያቄዎችን አስመልክቶ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ እርስ በእርስ በመጠራራት ሁሉንም የሚመለከት ላለፈው አራቱ ጥያቄ ከቀረበላቸው ጀምሮ ጊዜ በመግደል ዝም ብለው ሲኖሩ ከቆዩ በሁዋላ ሕዝብ ለራሱና ለልጆቹ ጥቅም ሲል መረዳጃ ማሕበሩን ነጻ   አውጥቶ በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ መነሳቱን ሲያዩ ከተጠያቂነት ለማምለጥና የወሰዱትን ገንዘብ ሁሉ መልሱ እንዳይባሉ ጭምር ጉዳዩ የሚመለከታቸው ቦድ ኦፍ ትረስቲ ምሽግ ይዘው ብቅ አሉ፡፡ ልጆቻቸውንም ቦርድ ውስጥ ካለው አጋብተው ባል ሚቱን ለቦርድ ኦፍ ትረስቲ ማስቅመጥ የአባትዋንና የግብረአበሮቹን ምስጥር ለማፈን አንዱ ዘዴ ነው።  የሚገርመው ትናንትና ህላችሁም እንደምታስታውሱት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያኑን ጥሎ አብሮዋቸው ባለመቆሙ፡ "በሲቨል የደርግ የመጀመሪያው ጸሃፊ ነበር የብዙ ሰው ደም ሕይወት መጥፋት ተጠያቂነው እሱን ብሎ ደግሞ አስቀጣሪ ጉዱን እናወጣለን!" በሚል ስሙን ስያነሱ የተከራከርንለትን ግለሰብን በግል ሕይወቱ በቤቱ እንዴት እንደሚኖር ሳይቀር በስልክ እያስደወሉ የምናከብረው ሰዎች እንንቀው ይመስል በእነበትሩ ወሬ ፡  ጉዱን ንገሩት እንዳላሉ እሱን ይዘው በቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ አስገብተውታል፡፡ ሌላው የሚገርመው ይህንን ግለሰብ ባልፈጠሩት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ማእከል የሕንጻ ፕሮጄክት ኮሚቴ ውስጥም ተክለውታል።

በመጨረሻም፡ ለሚመጣው እሁድ ሶስት ጉዳዮችን መነግገሪያ አድርገው እነ ይልማ ፈልቀና በሁዋልዮሽ አመራር የመረዳጃ ማሕበሩን የሚመሩት ካቀረቡት አንዱ ስለሕንጻ ኮሚቴውና ስለቦርድ ኦፍ ትረስቲም ይላል። ይህ ህለቱም ጉዳይ ከሕዝቡ አንድ ግበረሃይል መረዳጃ ማሕበሩን ለሕዝቡ ለማስረከብ የተቁዋቁዋመ መኖሩን ይሄ የሕዝቡ ብሎግ ስላረጋገጠ ሕዝብ ስብሰባ ተጠርቶ ስለ የሕበረተሰቡ ሴንተር መሰራት ፕሮጄክት የነብረውን ኮሚቴ ይልማ እንደተረከበው ሳያስረክብ ገንዘብ ሲሰበስቡ ከኖሩ በሁውላ ኮሚቴውን ከእነ ገንዘቡ ዶክመንቱን ሁሉ ላለማስረክብ የፈጠረው የሕንጻ ኮሚቴና እራሱንም ያስቀመጠበት ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ፈጽሞ ቦታ እንዳይንረውና በቀኑ እንዳያልፍ የማድረግ ሃላፊነትና ተጠያቂነትም እንደሚያጋጥማችው እያሳሰብን፡ ቦርድ በሕዝብ ለመርዳጃ ማሕበሩ ከተመረጠ በሁዋላ ስለ ሕንጻው ኮሚቴ ቀርቦ ስራው የሚጀመርበት ውሳኔ ይደረጋል።ይልማ ፈለቀ ፕሬዘደንት ከእነ ገንዘቡ ማስረከብ አለበት የሕንጻውን ኮሚቴ። እሱና ግብረአብሮቹ ያቁዋቁዋሙት ቦታ የለውም እውቅናም አይኖረውምም የለውምም። የቦርድ ኦፍ ትረስቲውም ይሁን የሕንጻው ኮሚቴ ቦታ የሌለውና መረዳጃ ማሕበሩ በሕዝብ ተመራጮና በህብረተሰብ ውስጥ የድርጅታዊ አሰራርን በሚያውቁ ለሕዝብ ጥቅምና የጋራ ጥቅም ብቻ ላይ ያተኮሩና ቅድምሚያ ለሕዝብ የሚለውን ስርአትና ልብ ያላቸውን ሕብረተስቡ እራሱ ሃቀኞችን መርጦ ለራሱ የሚያገለግሉት እጅላይ ማሕብሩን እንዲረከብ በሃቅ ከሕዝቡ ጎን እዲቆሙና ደጀኔ የተባለውምና ብጤዎቹም የእነበትሩና ተፈራ ወርቅ ሕዝብን ጎጂ ቅርንጫፎች ባላዎች ስለሆኑ በአስመራጭ ኮሚቴውስጥና በመረዳጃው ቦርድም ውስጥ እነሱም ይሁኑ የሚጠቁሙዋቸውን ግለሰቦች ማስገባት ታጥቦ ጭቃና በእርግጠኛነትም በእጅ አዙር መልሶ ጸረ የህዝብን አንድነትን ብልጽግናን የልጅቹን እድል ሰባሪዎችን  መትከል ስለሚሆነ ለህዝብ ቆሜአለሁ የሚለው አዲሱ ስብስብ እንዲሰጋበት እናሳስባለን። ሕብረተሰቡ አስተባብሮ ማሕበሩን እስኪገነባው አሁን እራሳቸውን በህግና በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ከተጠያቂነት ማምለጫ ስለሆነ ቦርድ ኦፍ ትርስቲው/ሕንጻ ኮሚቲ፡ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም።

በሚመጣው እሁድ ገና እንዳልተመራረጡ አድርገው በተለመደው ሕዝቡን "የሰጠንውንና ያቀረብንለትን መቀበል ነው ምን እውቀትና ልብ አለው ማንም አይጠይቀንም አቅርቦ ተቀበሉ ማለት ብቻ ነው" በትሩና ግብረአበሮችቸው።

እግዚአብህር ስለውነትና ስለክብሩ ስለሕዝብ ስለልጅቹም ጥቅም ብቻ የቆምነውን ሃሰተኞችን ለራሳቸው ከርስ ሲሉ ልጆቻቸውን እንክዋን ማሳደግ ያቃታቸው ለሌላው ልጅ መጥፍያውን እያመቻቹ ወጣቱን ከመረዳጃ ማሕበሩ ያባረሩትን ሁሉ ፍርዳችቸን ይሰጣቸው ዘንድ ፍርዱን ለሱ ለአለም ንጉስ ቤዛ እናስረክባለን። በስላም አስጀምሮ አስጨራሽ ስለሕዝብ ድምጽና መበደል ከዚህ በላይ ያለውንና ከስርም የተቀመጠውን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለማቅረብ እደሉን እንደሰጠን ለጥሩ ስራ ለሁላችሁም ይስጣችሁ ይመስግን አምልክ አሜን!።
-----Original Message-----
From: yehar9@aim.com
To: ttolla2002@yahoo.com
Sent: Sun, Mar 21, 2010 10:40 pm
Subject: Re: Meeting request reminder March 21, 2010



-----Original Message-----
From: tariku bedane <ttolla2002@yahoo.com>
To: yehar9@aim.com
Cc: Abraham Tefera <EBROCON@SBCGLOBAL.NET>; Ameha Tameru <dr.amehas@yahoo.com>; Ethiopian Community <maaecdfw@gmail.com>; Nasra Omar <omarnasra@yahoo.com>; Neguse Kefyalew <nkefyalew@sbcglobal.net>; Solomon Hamelmal <sohaz020@sbcglobal.net>; Yilma Feleke <ydfeleke@yahoo.com>; soha2020@sbcglobal.net
Sent: Wed, Jan 6, 2010 9:53 am
Subject: Re: Meeting request
 Ato Tariku Tolla, Ato Solomon Hamelmal and all board members,greetings.
As you all know, I have requested a meating on December the 28, 2009 in order to meet with for a short 30 munite meeting to discus the 4 topics that I listed on my inisal request. Since your first e-mail recponce dated Jan 6, 2010,  dispite my efforts and communicomunication with Ato Tariku several times in order to meet with you on your own confotble and schadual in the month of Janeuary,and after,today is March 22, 2010, almost four monthes I stil have no recived an answer from you the board.  before and after your responce letter dated January 6, 2010, to meet wit  on your own schadual in the monthe of Janwary . But it has been now almost 4 months there is no effort been shown on your part (all board member) at all. Requesting a meeting in sucah way in wrting with a clear agenda, is a posetive, peacful, and sivilized way. I have done my part as usual in a civilized manner. Now, I am aking you For your informatio and there is no relevent effort on your side to meet. Therefore, I am requesting a responce from you with the next two weeks.

Cc:


     Selam Yehararwerk Gashaw:

     Thank you very much for interest in the community. After reviewing your request to meet with the Board of MAAEC, the Board assigned Mr. Solomon Hamelmal and Mr. Tariku Tola to listen/discuss and possibly resolve you concerns regarding the community. We hope that these two Board members have the ability to resolve your concerns. If these two Board members can't resolve your concerns, they will report the matter to the Board immediately.Then, the MAAEC Board will decide the next step. The MAAEC Board will appreciate your effort to resolve your concerns in civilized manner.


     Tariku Tola

     Board Member
--- On Mon, 12/28/09, yehar9@aim.com <yehar9@aim.com> wrote:

From: yehar9@aim.com <yehar9@aim.com>
Subject: Meeting request
To: ttolla2002@yahoo.com
Date: Monday, December 28, 2009, 12:40 PM
To the board members of the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

December 28, 2009.

To Ato Tariku Tolla, Ato solomon Hamelmal and all other board members. First of all, thank you for your volunteer work in our community.
I am writing you in regard to our telephone conversation last week regarding the following:

1.Ethiopian Community Center Project.
2. Youth Program at the Ethiopian Day event.
3. Christi Tefera Memorial Day project.
4. Ongoing Legal issues regarding the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

I am requesting to meet with you, the board, as soon as is convenient for you, in order to discuss the four topics above. I would like to meet preferably within the next month. Thank you.

With Ethiopian sisterly respect,
Yeharerwerk Gashaw
one of the founders of the DFW ECMAA.

Tuesday, February 22, 2011

የታክሲ ነጂውን ወገናችንን የእንተባበር ጥሪ ከሰው ልጅ መብት ተከራካሪዎች።

በታክሲ ሞያ የሚተዳደሩት ወንድሞቻችን (እህቶቻችን) መብት መረገጥ የእያንዳንዳችን ጉዳይ አድርገን መውሰድና ከጎናቸው መሰለፍ ከሰው ልጅ መብት ማስከበር አኩዋያ ብቻ አድርገን የምናየው ሳይሆን፡ በአምላክም ሁላችንን በፈጠረውም ንጉስ ስም ደግ መስራትና መደጋገፍ ይጠበቅብናል። ሌላው መታወቅ ያልበት ታክሲ መንዳት እንደማንኛውም ሞያ በአለም ውስጥ ትልቅ ዘርፍና እራሱን የቻለ ሞያ በመሆኑን አንገብጋቢነቱን መቀበል ይኖርብናል። ከታክሲው ስራ ጋር የሚመጡ ብዙ አይምሮን ሰላም ከሚሰጡት ነገሮች ውስጥ የራስ ተቀጣሪ ሆኖ በመስራት ነገ እባረር ይሁን? ከሚለው ጭንቀትና የፈረንጅን ፊትም እያዩ ከምሳቀቅም ነጻ መኮኑ ይገኝበታል። ታክሲ ነጂ ትግስትንና እራስን በዲሲፕሊን መምራትን የሚጠይቅና አስተማሪ ሞያም ነው።  ታክስ ነጂዎች የሚኖሩበት ከተማና የኢኮኖሚው የቱሪስት የጀርባ አጥንትም መሆናቸውን አንዘንጋ። የታክሲ አሽከርካሪዎቹ ስራ እራሱን የቻለ ሞያቸውን በተፈጥሮ ጋዝ ስም ሽፋን፡ ትልቁ አሳ ቲሹን ዋጠ እንደተባለው የሎ ካብ የግል ታክስ ነጂዎን እንዲውጥ ከንቲባው ለፐርት መተባበራቸው ባለሞያዎቹን መተዳሪያቸውን ተነጥቀዋል ፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች ባለው በፊርማ የድጋፍ መስጫ በመግባት ስምዎንና ዚፕ ኮድውዎን ያስቀምጡ። ከአክብሮት ጋር በታክሲ ነጂውና በቤተሰቡ ስም። ታክሲ ነጂው ሃቁን ስለያዘ የጠየቀውን እግዚአብሄር ይፈጽመዋል!

http://www.gopetition.com.au/petition/43138.html

Saturday, February 12, 2011

በሃላፊነት ሕዝብ የመረጣቸው በሃላፊነት እንደሚጠየቁበት ጠንቅቀው ያውቃሉ።

መግቢያ፡
"ፈጣሪዬ ክርስቶስ ሆይ!
ከሰማየ ሰማያት ወርደህ በስጋ ብእሲ በሕጻን አርአያ በተገለጽክበት ወራት፡ እናታችን ሔዋንን ያሳተ ከይሲ ድያብሎስ ፈራ፡ ደነገጠ፡ በሃዘንና በለቅሶ ተዋጠ"
ከመልክ አመድሃኔ ዓለም፡ በተስፋ ገብረ ስላሴ።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርና አፍራሾቹ ቁትር አራት።

የመረዳጃ ማሕበሩ ችግሮችና አፍራሾች በሕዝብ ሳይመረጡ ማሕበሩን በትብብር ሕዝብ ሳያውቅ ዘርፈው እየተፈራረቁበት ያሉት አሁንም በቦርድ ውስጥ ያሉት ፈረቃ ዎች ናቸው። ስለዚህ ከቦታው እንዲለቁ ሕዝብ ጠይቀሃል ነገርን ግን የስራውም ተካፋይ መሆን ማሕበሩን ነጻ የማውጣት ይጠበቅብሃል ተነሳ! ተነሺ!

የተወደዳችሁ ወገኖች ጤና ይስጥልን እንደምን ከርማችሁዋል። ጅንጀሮ መጀመሪያ መቀመጫዬን! አለች እየተባለ ያደግንበት አባባል እንዳለ ሆኖ በዚህ በኛ ጊዜ ደግሞ ቅድሚያ የሚሰጣቸው አንግብጋቢ ጉዳዮች በሚል የምንጠቀምበት አነጋገር ሃቅ ነው። በፈረንጅቹም ቢሆን First thing comes first እንደሚሉት ማለት ነው። ታዲያ አባባልን እንጣቀማለን ወይ? የሚል ጥያቄ ቢመጣ መልሴ ከዚህ እንደሚከተለው ይሆናል።
ሰሞኑን ያፍሪካ ተወላጆች አገር በቀሎቹን ጨርሰው (እየጨረሱም) ሰሚን አፍሪካን የሰረቁን ያው እንደሚታወቀው ሃቁ ሴንትራል አረቢያ ወይም መካከለኛው አረቢያ፡  ዛሬ የመን፡ ከሁለት መቶ  ሺየሚበልጡ በእራሳቸው ወገኖች ተባረው በኑቢያ የገቡት አረቦች ዛሬ በግፈኞችና ጨቁዋኝ መሪዎቻቸው ላይ የወሰዱት የስልጣን ልቀቁ የአንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያዊውም የአለም ወሬ በመሆኑ፡ ምነው ስለ ትኩሱ ውሬ አልጻፍሽም ብትሉ መልሱ የጅንጀሮዋና ከዛም ቀጥሎ ያስቀመጥክዋቸው ናቸው።

ቅድሚያው ስለራስችን አገርና በክልል ስለተሸነሸነው ሕዝባችን፡ ስለ አንድ ሰንደቅ አላማና መላዋኢትዮጵያ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚለው ላይና በዚች በዳላስ ከተማ ደግሞ የምንኖረው ኢትዮጵያውያን በከርሳሞች የተነጠቅነውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በህብረት ነጻ አውጥተን ለመላው የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ የሚጠቅም ማለትም፡ ያለ ሃይማኖት ፡ ያለ ጾታ፡ ያለ ጎሳ፡ ልዩነትና የፓለቲካ መድረክነትና የግል ንግድ ማፋፋሚያ መተባበሪያ የሌለበት መረዳጃ ማሕበር ብቻ እንደነበረው መልሰን በሃቀኞች በአንድነትን በሕብረት መልሰን ባስቸክዋይ እንድንገነባው ማሕበሩን ነጻ ለምውጣት ከከርሳሞች ቅድሚያችን አድርገን እንነሳ!
ጨቁዋኞችና በዝባዦች ከፋፋዮችን አንፈልግም እምቢ!! ብሎ ከተነሳው አረብ ማዳነቁን ሳይሆን የራስን ችግር ችግር መሆኑን ፈትሸው ሃቁን አግኝተው መረዳጃውን የሕዝብ እንዲሆን አግገግልቱም ለሕዝብ እንዲሆን ለማድረክ ከሚታገልሉት ጎን እንቁም። ቅድሚያው ይሄ ነው። በሃላፊነት ሕዝብ የመረጣቸው በሃላፊነት እንደሚጠየቁበት ጠንቅቀው ያውቃሉ።

ሁሉንም መልካም ሃሳብ አስጀምረህ የምታስጨርስ አምላክ ፈጣሪዬ ከዚህ በላይ ያስቀመጥክዋትን ሃቅ ለወገኖቼ እንዳካፍል ስለፈቀድክልኝ ምስጋና ይግባህ። አሜን።