Sunday, March 27, 2011

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ቀን ላይ እንዳይወጣ የተደበቀው ከሕዝብ የኢትዮጵያን ካርታ የያዘው ዚፕ ዲስክ ከተደበቀበት ተገኘ!

መግቢያ፡  እውነትን እንኑር፡ ሃቅ የሕይወት መመሪያችን ብርሃንናትና። ሌብነት ማጭበርበር ነው ማጭበርበር ስንፍና ነው ስንፍና ዋሽቶ መኖር የጭለማ ጉዞ ነው። የሃቅ አምላክን እግዚአብሄርን የተከተለና ከሃቅ ሌላ የማይናገር፡ በሃሰት የማይመስክርና ለእውነት ብቻ ምላሱን የሚጠቀም ሰው ሁሌም የእግዚአብሄር ስላም በደም ስሩ ውስጥ ይመላለሳል። በቁጥር ብሎም በሚዛን የማይተመን ውስጣዊ የአይምሮም ደስታን ይጎናጸፋል፡ በአምላክ ፊትም የተብከበረ ቦታ ይሰጠዋል። ከሃሰተኞችና አጭበርብሮ ወገንኑ የሚኖርን አካል የሚተባበር ሁሉ በብርሃን ጭለማ ውስጥ ይጉዋዛል ፡ በየሄደበት ሁሉ ሲበረግግም ይኖራል። ለሕብረተሰቡም ለልጆቹም ለባለቤቱም ለመላው ቤተሰቡም ብሎም ለጉዋደኞቹ ሁሉ አብረውት ለሚውሉት ሳይቀር ክብርና ትልቅ ጨዋንት ስይሆን ከእግዚአብሂር ተዛዝ ውጪ ሴጣንን እንዲከተሉ የዲያብሎስን የጨለማ መንግድ ተከታይ ያደርጋቸዋልና። ሕዝብን በማጭበርብር የሚኖርና የሚተባበር፡ የሚያስተባብልለት እግዚአብሄርን የማያምን ብቻ ነው።  "ሌባ አጭበርባሪ" ነው።  ሃቀኝነትን ላወረስን ምስጋናና ክብር ለአለም ፈጣሪ ለመድሃኒ አለም ይሁን። አምላካችንን ከፍ! ከፍ! የበል አሜን።
የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በዳላስ ፎርት ወርዝና ችግሮቹ እነሆ።

ከዚህ በታች የምታይዩት ሕዝቡ የት አለ! እያለ ሲጠይቅ ፡ እስከዛሬ ከዳላስ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተደብቆና ታፍኖ የኖረ ሲሆን ለዚህም ተጠያቂ ይልማ ፈለቀ፡ ግርማ ንጉሴና ይልማ ዘርይሁን ሲሆኑ አራተኛዋ በጊዜው ከእንሱ ጋር በግል ጥቅም ተባባሪ የነበረች ስትሆን፡ ነገር ግን የሚሰሩትን ሁሉ በመረዳትዋ በሕዝብ ስም የገንዘብ ማጥመጃ መረብ ዘርጊነቱንና አጥማጅነቱን ጥላ በመሄድዋ ስምዋን ሳንጠቅስ እናልፋለን። ሆኖም "የኢትዮጵያን ካርታ ለኢትዮጵያ ቀን ማውጣት ሰው ያስቀይማል!" በሚል ለፈጸሙት ጸረ ኢትዮጵያዊነት ተጠያቂ ናቸው፡ ታሪክም ሲያስታውሳቸው ይኖራል። ዝርዝሩን በሚቀጥለው እናወጣለን ነገር ግን ለዛሬ መረዳጃ ማሕበራችንን ለሕዝብ ጥቅም ሳይሆን ለግላቸው እየተጠቀሙበት ኖረው አሁን ከቦርዱ ወንበር ላለመውረድ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በሚል ሽር  ጉድ የሚሉት ቀደም ሲልም አሁንም ኢትዮጵያንና ሕዝብዋን ልጁቹን ለመጥቀም ሳይሆን  ኪሳቸውን ብቻ በአገሪቱና በሕዝብዋ መከራ ስም ለሚያገኙት ጥቅም ተገዢዎች ናቸው። ልብ በሉ ይልማ ፈለቀ ፕሬዘደንት፡ ግርማ ንጉሴ የተባለው አስመራጭ ኮሚቲ አባል፡ ይልማ ዘርይሁን ለሶስተኛ ጊዜ ቦርድ ውስጥ ለመወተፍ እጩና ተወዳዳሪ። እነዚህ ኢትዮጵያንና የህዝብዋን አንድነት አይወዱትም።

ግርማ ንጉሴ የተባለውን አስመልክቶ እንዴት የአስመራጭ ኮሚቴ ውስጥ ገባና ከይት መጣ ማነው ግርማ ንጉሴ? የሚል ጥያቄ ከየአቅጣጫው ሰሞኑን ቀርቦልናል ስለሆነም ይህ ብሎግ ለሕዝብ በተጨባጭ በስሙ ስለሚደረግ ማንኛውንም ጉዳይ አቅራቢ ቢሆንም፡ አብዛኛውን ጥያቄያችሁ የግርማ ንጉሴን የግል ኑሮውንም ስለሚነካ እዛ ውስጥ dfwethiopiancommunity.blogspot.com አይገባም የሕዝብም ችግር ሆኖ አላገኘንውም። ሌላው " ግርማ ንጉሴ  ማንንቱን እየደበቀ ሕብረተሰባችንን ሰላም ከነሳው መዳፍ ውስጥ በመቀላቀል ከቦስተን ከመጣ ጀምሮ ሲያደርስ የኖረው አሳዛኝ ድርጊት" በሚል ኢሜል "አበራ ጌታቸው" በሚል ስም የላካችሁልን ጭምር ሕዝባዊ ሳይሆን ግላዊ ሆኖ ስላገኘነው ለሕብረተሰባችን ልናቀርብ አንችልም። ስለዚህ
ይቅርታ እየጠየቅን ሕብረታችንንና የጋራ ጥቅማችንን  ፡ አንድነታችንንና ሰላማችንን አስመልክቶ ብቻ ሲያደርግ በኖረውና አሁንም የመረዳጃ ማሕበሩ አስመራጭ ኮምቴው ውስጥ በተለመደው የሕዝቡ ሬዳር ሳያየው ከማህብሩ ቦርድ አልወርድም ባሉት የተተከለው የእነሱንና የእራሱን ጥቅም ለማስጠበቅ አስመራጭ ኮሚቴ ውስጥ የገቡትን የሕዝብ ወገን በመምሰል እየቀረበ እንዲከፋፍላቸው በተለመደውእንዲረዳ  ብቻ ነው። በነግራችን ላይ እንክዋን ሕብረተሰባችንን እያደሙት ያሉት ይቅሩና በሕዝብ የተመረጡት የአሜሪካን መሪዎች እንክዋን ስማቸው እየተጠቀሰ ስላደረሱት በደል በሕዝብ ላይ የገለጻል ከእነማስረጃው ይሄም ብሎግ የሚከተለው የአሜሪካንን ሕግ እንጂ ሕገ ወጥነታቸውን የኢትዮጵያዊነት መብት አድርገው የሚያዩ ነገር ግን ስማቸው ከእነ ተግብራቸው ስናቀርብ ሕገ ወጥነት የሚመስላቸውን አይደለም።

የዳላስ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕዝብ በጠየቀውና በስብስባ ባጸደቀው መሰረት የተሰራውን በራሪ "የኢትዮጵያን ካርታ ለኢትዮጵያ ቀን ማውጣት ሰው ያስቀይማል!" በሚል ይልማ ፈለቀና ግብራአበሮቹ ለኢትዮጵያ ቀን የከለከሉትን ከዚህ ቀጥሎ  ላለፈው አስር አመት ደብቀውት ከሕዝብ የኖሩትን ሃቅ እነሆ!


እነዚህ ሕዝብ አብሮ የኖረውን እየተጠራሩ መጥተው የወገናቸውን አበሳ ያለአቅማቸው ለሚኖሩበት ኑሮ መክፈያ ለማድረግ ሕዝቡን በሃሰት ግራ ሲያጋቡት ሲኖሩ አሁን ማንነታቸውን ሕብረትስቡ በሚገባ ሊያውቃቸው ችልዋል። መረዳጅ
ማሕበሩና እራሱንችሎ ባንክም የራሱን በስሙ ከፍቶ ያለውን እድርና እድርተኞቹንም ከወዲሁ ሃቁን በስብሰባ ጠርቶ ማስረዳትና በእንዚህ ሕግ ወጥ ስራ በተካኑት ገደል ውስጥ ሊጨምሩዋቸው እንደሆነ በማስገንዘብ መረዳጃ ማሕበሩንም እድሩንም ነጻ ማውጣት በትብብር ይንርብናል ለዚህ የተሰለፍን በሙሉ። እድሩን በፊትም አሁንም ማንም አይቃወምም እንደግፋለን እንጂ።

አምላክ ምስጋና ይግባህ ለዚህ ሃቅና የእውነት ምስክርንት!

Saturday, March 12, 2011

ዜና፡ ከደረሰን ማስረጃ ፡ ባለፈው እሁድ፡ ሁለት የሽማግሌዎቹ ጋንጎች ወይም ማፊያዎች አካል የጥቅም ተቃራጮች ከሆኑት መሃል፡ አመሃ ታምሩና ዘውገ ቃኘው የተባሉት የተጫወቱት የሬዲዮ ሲኒማ ጋንጎቹን ለቴክሳስ አተርኒ ጀነራል እንዳደረጋቸው የደረሰን ማስረጃ አረጋግጥዋል።

ጌታ አምላኬ ሆይ ይህንን እድል ስለሰጠኸኝ: ከወገኖቼ ጋር በትናንትናው ዕለት እንዳለፉት አርቦች ሁሉ በተለመደው የቅዱስ መጻህፍ ትምህርት መሰረት በዛሬው አርብ የምንወዳቸው አባታችን በትምህርታቸው መጨረሻ ያስተማሩንን ቁምነገር ልንዘነጋው የማይገባና የደብራችንም መመሪያ በመሆኑ ደስ ሊለን ይገባል። ይኸውም አባቶች እርስ በራሳቸው በፈጠሩት ልዩነት እስከ ሁለት በመከፋፈልና በሁለት የተከፈለም ሲኖዶስ ፈጠሩብን። በዚህም ልዩነታቸው ምክንያ አንዱ ሌለውን ብቻ መኮነን ሳይሆን አንዱ የሌላውን ተከታይ ወይንም በነርሱ መንፈሳዊ ግልጋሎት የሚያገኘውን ንጹሀንና ያልወገነውን ሁሉ ባጠቃላይ ያወገዙ በመሆኑ: የኛው አይነቱ የዳላሱ ቅዱስ ሚካኤል ደብር ከማናቸውም ወገን አልሆንም ብሎ ገለልተኛነትን መርጦ መቆየቱ የሚታወቅ ነው። በዚህም ምክንያት ይመስላል የተወጋገዙት አባቶችና ተከታይ ምዕመኖቻቸው እንዴት እኛ ብቻ በውግዘት እየኖርን እናንተ ታመልጣላችሁ በማለት ይመስላል፡ አንዴ እንዴት ያለአባት ቤተክርስትያን? ሌላ ጌዜ የውጪ ሲኖዶስ ተቀበሉ ብሎ በሬ ወለደ! ወይንም ለወያኔ ጳጳስ ሊገቡ ነው እያሉ በመንዛት ሰላማችንና አንድነታችንን ሲፈታተኑን ቆይተዋል። ዛሬ ሁሉም እየተረዳው በመምጣቱና ግዞቱ ተነስቶ አባቶች አንድነት ተረጋግጦ እስከምንመክርበት ድረስ በማንኛውም ነገራችሁ ተውን ነው የምንለው። እናንተም የተገዛዘታችሁ አባቶችና ተከታይ ምዕመኖች ከፈጣሪ ምሕረት ይወርድላችሁና አንድ አንድትሆኑ የዘወትር ፀሎታችን ነው።
እናንተም ስለራሳችሁ ፀልዩ ከራሳችሁ ስልጣን ይልቅ ለአምላክ ትዛዝና ቃል ተገዙ! እኛንም ከማወክ ልዑል እግዚሀብሔር ያስታግሳችሁ ዘንድ ፀሎታችን ነው። አሜን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርና ችግሮቹ እነሆ። 
ከዚህ በታች ያለው በኢሜል የደረሰን ሲሆን እንደኝህ ግለሰብ የመላው ሕብረተሰብችን መብት ማስከበር 
የሁላችንም ፋንታመሆን ይገባዋል እያልን በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ እንደተባለው በተለመደው ሃቁን
 በማስተባበል የኖሩት ሌቦች እነሆ ለአተርኒ ጅነራሉ ቀርበዋል። እንዲት አጭበርብሮና ዋሽቶ መኖር አይሰለቻቸውም?  
 
It was not my intention to take the case to the last step, but on last Sunday our community radio program there was an issue that comes in the air to our community listeners. The host failed to request the gust that is act as a public relation why the MAAEC waste it limited resource on preparing the ballot and distributed? Either recognizes and tried to reach for those who left with out cast their vote? Etc… The only answer was given by the gust is if they stay at the end may cast their vote. It is not acceptable and insulted the intelligence of the listeners and particularly the victims of those right been deprive. And it is my understanding that no light at the end of the tunnel when the other side is demonstrating an irresponsibility and continuing in deceptive manner
 to push me to seek other venue.I here attached my
 complaint to the AG Office as you requested. Thanks,
Messele Kelel.





Saturday, March 5, 2011

"እድሩና መረዳጃ ማሕበሩ ፈጽሞ አይገናኙም ለማጭበርበሪያ ነው" የተባለው ሃቅ እነሆ የእድሩ አባላት እራሳቸው በተለያየ ፈርጅ በማስረጃ እየመሰከሩና እያረጋገጡ ነው።

እግዚአብሄር ሆይ! ለአብይ ጾም ያደረስከን ንጉስ ምስጋና ይግባህ።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማህበር በዳላስ ፎርት ወርዝና ችግሮቹ።
ይህ ብሎግ በዳላስ ፎርት ወርዝ ንዋሪ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጥያቄና ማሳሰብ መሰረት የተከፈተ የሕዝብ ድምጽ ብሎግ ነው። በዚህ ድህረ ገጽ አናት ላይ ያስቀመጥነውን ይመልከቱ የዚህ ብሎግ አላማን አስመልክቶ። ይህ ብሎግ ሃቅን በማስረጃ ብቻ ለሕዝብ ጥቅም የሚረዱና የሚጎዱትን ሁሉ አስመልክቶ በግልጽ የሚያቀርብ ለኢትዮጵያ ሕብረተሰብ መብትና ጥቅም የቆመ ነው። ሕዝቡም የራሱ ምድረክ ስለሆነ በማስርጃ በግልጽ ስለሚደርስበት ሁሉ ለወገኑ የሚጠቅመውንም ጭምር የሚያካፍልበት ነጋሪቱ ነው። ስልሆነም ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ከዳላስ ንዋሪ ስማቸውን በግልጽ አስቀምጠው ለሕዝብ ከዚህ በታች ኢሜልያቀረቡትን የአቶ መሰለን መልእክት እናቀርባለን።  የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ወንድ  ስለሆኑም በሕገወጦችን በግልጽ ብዚህ መልኩ የተቁዋቁዋሙ  "መሰለ አንበሳ" ብለናቸዋል።


E-mailed: On Fri, Mar, 2011 at 2: 18 PM

I am not Christy Tefera

Through out my lifetime, I have had much experience in speaking with important officials. As a young boy, I had the opportunity to receive a dollar each time that I spoke when the Emperor Hale Selassie, who use to come to see his farm animals nearby, visited my childhood Elementary school located right outside of the Jubilee Palace. My childhood experiences in personally speaking with significant leaders evolved especially when I had a phone conversation with the Dictator Colonel Mengistu Haylemariam in 1989. The few times that I had called the Colonel’s office to reach him, I heard first from his personal assistant Lieutenant Mangiest Gemechu. My heart jumped when I received the call from the office, and I was so nervous I sometimes mixed up the names and had difficulty collecting my thoughts. I also had the opportunity to speak with the Leader of the Regime, who that I runaway for my own safety. My attempt to converse with the regime was in order to accommodate the metric tons of food that was to come from the U.S government, an urgent necessity to the Ethiopian people. At the time, the U.S Congress was debating how to send the food because of previous accusations of the communist government for misuse of the assistance it received. Specifically, the TPLF and ELF were accusing the Government and represent themselves as a means. I worked behind the scenes with the Senate and Congress to convince that it was best to send the aid through the Djibouti and Assab sea port. Though a fraction of the donation was given to the Rebel group, most was delivered directly to Ethiopian government and shared through the Government relief office, Unicef, FAO and other none Government agencies , such as foreign NGO, that were working in Ethiopia. I thank all the players during this massive aid: the Regime, the Foreign Minister and his representatives the American Desk, the Embassy of Ethiopia in Washington DC, particularly the first secretary who was in Charge'D affair and the congressional Staff who had gave me the opportunity to voice my opinion. This experience gave me the chance to know and build good relations with Mr. Gideon and Mr. Negash during their service period at the Ethiopian Embassy in DC.

Since I moved to Dallas, I have become a member for the congregation of the St. Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, and member of Edir that was organized by Late Mr. Assefa, and I have been an established member and elected officer for other Edir organizations, mostly organized by Taxi Cab Operators. I was part of many civil liberty and democracy campaigns before and my living here in Dallas and I am a member of a trade and professional organization on the National, State and County level. I also write articles for the trade profession and am actively involved and participate in advocating for new rule and legislation on the National and State level.

I have also been member of the DFW Mutual Assistance Association For Ethiopian Community (MAAEC) for many years.
 I had noticed that on every occurrence of death of an individual in our community, the community collects money by displaying the deceased individual’s pictures at all Ethiopian businesses and churches in order to help cover funeral costs. Several of these displayed photos were of individuals that I knew while they were alive and well, therefore, when I was informed the new, then Edir, burial program, I became one the first one hundred paid and registered Edir members under the MAAEC. I joined this organization not to benefit personally, but to give and contribute what I can to the Ethiopian community. Before I have joined the organization, I was informed that the Edir establishment under the MAAEC was a legitimate organization that resolves the issue that I have concern with in our community. Yet, after seeing first hand how the organization is run, I have become doubtful of the legitimacy of Edir and I find that this must be addressed to the members before renewal.

It is coming time to renew my membership with this entity, and the same MAAEC board members are in the process of establishing a supreme council of Trustees to govern. I object this idea, and thus, have become involved and am expressing my views.

There was a general meeting called on February 27th, 2011 by MAAEC to all concerned, and as a concerned member of the community, I attended. At the meeting, I spoke to board members in order to address the matters at hand. There was no unusual announcement for this meeting than the previous, but after I signed and sat in the meeting hall, I noticed that everyone was holding a ballot paper. I made inquiry about this, informing that I was not given a ballot at the registry desk, and went back to pick mine up. Yet, I was told that I could not vote due to my past due of Edir. I asked what the Edir late payment has to do with the MAAEC meeting, and questioned as to where in the bylaws did it bar me not to participate? No one was able to provide me with the bylaw or any answer. A woman that was seated at the register table between two board members, Abraham Tessema and Tariku Tola, presented herself to me as if she was a spokes person to MAAEC , yet failed to make a relation between the Edir and the MAAEC. It did not take me long to recognize her voice as the same woman who had been harassing me by phone, the tone of her voice and unprofessional use of language made it easy to recognize. This woman had been harassing me by phone, presenting herself as the due collector and demanding me to make payments to the so called “Edir due”. When her verbal harassment had crossed the line, I told her not to call me any more and said that I would take care of the payment when I was able. I also recall this woman’s e-mail announcement, which I did not accept due to the lack of verbal skill she displayed in the e-mail. She showed herself unfit to be in such a representative position for our community. I replied her by pointing out her mistakes and she redistributed a corrected e-mail. I recently came to find that she is the wife of one of Edir's Officials. She does not have the professional manner fit for the position she is in, does not have the character or academic background to fill the role she has been given, nor has she been directly hired to embody our community.

While trying to figure out what I was asking and repeatedly saying that she could not understand, her husband, Daniel Gizaw, jumped into the conversation, interfering as if he understood and was ready to answer my question. Him, an officer of Edir, alongside his wife, an employee of the MAAEC, a non-profit organization with 501 (3)(C), I might add, are evidence of a great conflict of interest. She must go. Daniel himself could not answer my question or explain to me why I was at fault. He passed me over to Yonas Liben, a former MAAEC vice president, now the Chairperson for the Edir committee. Despite his high ranking position, I could not get any explanation from him ether, I only received the same refusal of the ballot from him just the same as everyone else. I informed him that I have acquaintances which have the same status as me that were given the same ballot I was requesting, so why was I rejected?

I took the issue further and spoke with the MAAEC chair person Ylima Feleke, and others such as Ameha Tameru, and Solomon Hamelemalal, the vice president who had later been revealed at the meeting in his attempt to compromise the ballot. The MAAEC bylaw clearly stated that any member of the community has the right to the ballot without paying the $140 due to be a member of the so called Edir organization, or the $60 due to the MAAEC. We have been witnesses of the past, and present MAAEC chairmen as well as the Edir chair, who have been elected in without being active members of either the MAAEC or the “Edir”.

After all of my efforts to simply obtain a ballot to attend and cast my vote failed, it become clear to me that the collaboration of effort of the above mentioned individuals (Edir and MAAEC officials) and their act to stop me from participating, which had nothing to do with the past due, but was all to do with personal issues, I left. I feel that these officials are violating my civil rights of assembling, participating, and voting as a member of the community and are harming my constitutional right of the pursuit of happiness which I am entitled to, depriving my voting right as if I am not of Ethiopian origin or part of the Ethiopian Community at large. As I stated from the beginning, my record speaks for itself of my Ethiopian blood, but I have not been allowed that birth right that has been taken from me by those who fear of me. As far as I am concerned, I had not lost my legal right or had not been revoked, so no one had the right to take the expression of my opinion away from me. Firstly, I have to stand up for my rights and defend them. As I stated my subject line, “Christy Tefera” passed away, and if all that I know of her story is true, we all as a community are responsible for her death. She was a victim of the tyranny of the elected officials of MAAEC, not only for what they have been accused for, but for hiding all they do from the Ethiopian Community as a whole. They are known only for helping themselves. We all know and read a lot about what is going on in the MAAEC, yet we let it pass by and remain ignorant. We do not want be part of the struggle, and always leave someone else to do the fighting for us. The officials who have been, or in some cases not, elected observe that no one ever questions what they do in the name of the community, and become greatly ignorant and violate numerous grand State and Federal laws.

I have attached a letter that I received, which I assume is from Edir, which addresses me correctly by name on the envelope but on the actually letter says another name. It looks as if it is an official letter, but has no seal, nor is it signed or does it have any officially contact names or information. I had no idea that this is the way that official business has been conducted, and as far as I am concerned this letter is not intended for me, but I will keep it for the record. I am officially a member of the Edir and the MAAEC, and from now on all I receive will be part of a record that shows that my legal rights in the organization have been violated by these few individuals and how they tried to isolate me as they did to Christy, bless her soul.

Whom was the architecture of the so called Edir idea, never sold a genuinely. There is no legal cooperation between the MAAEC and there is no 501 (3)(C) rule that allows such practice. We have been misguided, mislead, and deceived by the the past and the actual officials at MAAEC. According to their recent announcement, they fraudulently gauge over 500 innocent members of our community.
It will now become everyone’s question as to how we can over come this and what kind of organized method can we utilize to minimize the damage in our community. How can we remain united and remove these bad apples, and how can we make sure to not to repeat such act on their own community for their personal gain in the expanse of others. Some of us we may overcome from the financial loss, but for others cannot afford it.

I myself have no problem in taking legal action, but the implication may harm the image of our community at large. I do not want the same people to elect again, but instead I advise seeking legal council. These individuals grouped against me without a probable cause and deprived me of my civil rights. After they acknowledged that no active members of the MAAEC casted their ballots at the meeting after I had been refused and left, they did not communicate with me even until as I write this letter to this blog dfwethiopiancommunicy.blogspot.com. One thing I promise is that will hold my legal case until the Eastern Fasting is over. My case will not cost me a dime, and I will prevail in the Court of Law.

Messele Kelel
Dallas, Texas.


k





ልኡል እግዚአብሄር ሆይ! ወገናቸውን በማጭበርበር የሚነግዱትንና ሞያ አድርገው  የሚኖሩትን ወገኖች ከዚህ አስከፊ  ተግባር ነጻ የሚወጡበትንና በሃቅ እየሰሩ እንደሰላማዊ ኢትዮጵያውያን እንዲኖሩ ልቦናቸው አንተን እንዲያስብ አድርጋቸው ባንተም ትእዛዝ የሚኖሩና እራሳቸውን የሚገስጹም አድርግጋቸው ስለ ውነት የሚኖሩበት ልብ ስጣቸው በቸርነትህ አሜን።

Friday, February 25, 2011

አራት ጥያቄዎች ሁለተኛ አመት እያስቆጠሩ ያሉትን ለመቅበር ቦርድ ኦፍትረስቲ ( board of trustees)

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ሊያቁዋቁሙ የተነሱበት ዋና አላማቸውና መክኒያታቸው ከዚህ በታች የምትመለከትዋቸው ሁለተኛ አምታቸውን የያዙት አራት ያልተመለሱ አብይ ጥያቄዎችን በሕግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ ምላሽ እንዳይሰጡ ቀብሮ ለማስቀረት ነው። ከኢሜሉ እንደምትመልከቱት፡ በሰለጠነ መንገድና ስረአት ማለትም ቁልጭ ባለመንገድ የቀጠሮ ጥየቃ ከእነ መነጋገሪያው አረስት ጭምር አብራሩልኝ በማያሰኝ በግልጽ ቢጻፍላቸውም የሚጽፉትን በግለሰቡ አማካኝነት ኢሜል የተላከውን የምታዩት ነው። በሙሉ ስምንቱም ኢሜሉንም አመላሽቸው ሳይቀር፡ ከአንድ ጋን የተቀዱና በአንድ ቡድን ተጠንሥሠው የተጠመቁና በቦርድ ስም በግል ጥቅም ብርሌ  ተሞላልተው የተቀመጡ በመሆናቸው ለሕዝብ ጥቅም ብበትሩ ኢሜል ምመሪያ እንደሚሰሩ ማስረጃ አለ።  ለሕዝቡና ለልጆቹ የመረዳጃው ባለቤትነትና ተጠቅሚነቱን ቦታ ለርሳቸውና ለልጆቻቸው ሲጠቀምበት ኖረዋል። አሁንም ከናካቴው አራቱ ጥያቄዎችን አስመልክቶ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ እርስ በእርስ በመጠራራት ሁሉንም የሚመለከት ላለፈው አራቱ ጥያቄ ከቀረበላቸው ጀምሮ ጊዜ በመግደል ዝም ብለው ሲኖሩ ከቆዩ በሁዋላ ሕዝብ ለራሱና ለልጆቹ ጥቅም ሲል መረዳጃ ማሕበሩን ነጻ   አውጥቶ በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ መነሳቱን ሲያዩ ከተጠያቂነት ለማምለጥና የወሰዱትን ገንዘብ ሁሉ መልሱ እንዳይባሉ ጭምር ጉዳዩ የሚመለከታቸው ቦድ ኦፍ ትረስቲ ምሽግ ይዘው ብቅ አሉ፡፡ ልጆቻቸውንም ቦርድ ውስጥ ካለው አጋብተው ባል ሚቱን ለቦርድ ኦፍ ትረስቲ ማስቅመጥ የአባትዋንና የግብረአበሮቹን ምስጥር ለማፈን አንዱ ዘዴ ነው።  የሚገርመው ትናንትና ህላችሁም እንደምታስታውሱት የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያኑን ጥሎ አብሮዋቸው ባለመቆሙ፡ "በሲቨል የደርግ የመጀመሪያው ጸሃፊ ነበር የብዙ ሰው ደም ሕይወት መጥፋት ተጠያቂነው እሱን ብሎ ደግሞ አስቀጣሪ ጉዱን እናወጣለን!" በሚል ስሙን ስያነሱ የተከራከርንለትን ግለሰብን በግል ሕይወቱ በቤቱ እንዴት እንደሚኖር ሳይቀር በስልክ እያስደወሉ የምናከብረው ሰዎች እንንቀው ይመስል በእነበትሩ ወሬ ፡  ጉዱን ንገሩት እንዳላሉ እሱን ይዘው በቦርድ ኦፍ ትረስቲ ውስጥ አስገብተውታል፡፡ ሌላው የሚገርመው ይህንን ግለሰብ ባልፈጠሩት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ማእከል የሕንጻ ፕሮጄክት ኮሚቴ ውስጥም ተክለውታል።

በመጨረሻም፡ ለሚመጣው እሁድ ሶስት ጉዳዮችን መነግገሪያ አድርገው እነ ይልማ ፈልቀና በሁዋልዮሽ አመራር የመረዳጃ ማሕበሩን የሚመሩት ካቀረቡት አንዱ ስለሕንጻ ኮሚቴውና ስለቦርድ ኦፍ ትረስቲም ይላል። ይህ ህለቱም ጉዳይ ከሕዝቡ አንድ ግበረሃይል መረዳጃ ማሕበሩን ለሕዝቡ ለማስረከብ የተቁዋቁዋመ መኖሩን ይሄ የሕዝቡ ብሎግ ስላረጋገጠ ሕዝብ ስብሰባ ተጠርቶ ስለ የሕበረተሰቡ ሴንተር መሰራት ፕሮጄክት የነብረውን ኮሚቴ ይልማ እንደተረከበው ሳያስረክብ ገንዘብ ሲሰበስቡ ከኖሩ በሁውላ ኮሚቴውን ከእነ ገንዘቡ ዶክመንቱን ሁሉ ላለማስረክብ የፈጠረው የሕንጻ ኮሚቴና እራሱንም ያስቀመጠበት ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ፈጽሞ ቦታ እንዳይንረውና በቀኑ እንዳያልፍ የማድረግ ሃላፊነትና ተጠያቂነትም እንደሚያጋጥማችው እያሳሰብን፡ ቦርድ በሕዝብ ለመርዳጃ ማሕበሩ ከተመረጠ በሁዋላ ስለ ሕንጻው ኮሚቴ ቀርቦ ስራው የሚጀመርበት ውሳኔ ይደረጋል።ይልማ ፈለቀ ፕሬዘደንት ከእነ ገንዘቡ ማስረከብ አለበት የሕንጻውን ኮሚቴ። እሱና ግብረአብሮቹ ያቁዋቁዋሙት ቦታ የለውም እውቅናም አይኖረውምም የለውምም። የቦርድ ኦፍ ትረስቲውም ይሁን የሕንጻው ኮሚቴ ቦታ የሌለውና መረዳጃ ማሕበሩ በሕዝብ ተመራጮና በህብረተሰብ ውስጥ የድርጅታዊ አሰራርን በሚያውቁ ለሕዝብ ጥቅምና የጋራ ጥቅም ብቻ ላይ ያተኮሩና ቅድምሚያ ለሕዝብ የሚለውን ስርአትና ልብ ያላቸውን ሕብረተስቡ እራሱ ሃቀኞችን መርጦ ለራሱ የሚያገለግሉት እጅላይ ማሕብሩን እንዲረከብ በሃቅ ከሕዝቡ ጎን እዲቆሙና ደጀኔ የተባለውምና ብጤዎቹም የእነበትሩና ተፈራ ወርቅ ሕዝብን ጎጂ ቅርንጫፎች ባላዎች ስለሆኑ በአስመራጭ ኮሚቴውስጥና በመረዳጃው ቦርድም ውስጥ እነሱም ይሁኑ የሚጠቁሙዋቸውን ግለሰቦች ማስገባት ታጥቦ ጭቃና በእርግጠኛነትም በእጅ አዙር መልሶ ጸረ የህዝብን አንድነትን ብልጽግናን የልጅቹን እድል ሰባሪዎችን  መትከል ስለሚሆነ ለህዝብ ቆሜአለሁ የሚለው አዲሱ ስብስብ እንዲሰጋበት እናሳስባለን። ሕብረተሰቡ አስተባብሮ ማሕበሩን እስኪገነባው አሁን እራሳቸውን በህግና በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ከተጠያቂነት ማምለጫ ስለሆነ ቦርድ ኦፍ ትርስቲው/ሕንጻ ኮሚቲ፡ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም።

በሚመጣው እሁድ ገና እንዳልተመራረጡ አድርገው በተለመደው ሕዝቡን "የሰጠንውንና ያቀረብንለትን መቀበል ነው ምን እውቀትና ልብ አለው ማንም አይጠይቀንም አቅርቦ ተቀበሉ ማለት ብቻ ነው" በትሩና ግብረአበሮችቸው።

እግዚአብህር ስለውነትና ስለክብሩ ስለሕዝብ ስለልጅቹም ጥቅም ብቻ የቆምነውን ሃሰተኞችን ለራሳቸው ከርስ ሲሉ ልጆቻቸውን እንክዋን ማሳደግ ያቃታቸው ለሌላው ልጅ መጥፍያውን እያመቻቹ ወጣቱን ከመረዳጃ ማሕበሩ ያባረሩትን ሁሉ ፍርዳችቸን ይሰጣቸው ዘንድ ፍርዱን ለሱ ለአለም ንጉስ ቤዛ እናስረክባለን። በስላም አስጀምሮ አስጨራሽ ስለሕዝብ ድምጽና መበደል ከዚህ በላይ ያለውንና ከስርም የተቀመጠውን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለማቅረብ እደሉን እንደሰጠን ለጥሩ ስራ ለሁላችሁም ይስጣችሁ ይመስግን አምልክ አሜን!።
-----Original Message-----
From: yehar9@aim.com
To: ttolla2002@yahoo.com
Sent: Sun, Mar 21, 2010 10:40 pm
Subject: Re: Meeting request reminder March 21, 2010



-----Original Message-----
From: tariku bedane <ttolla2002@yahoo.com>
To: yehar9@aim.com
Cc: Abraham Tefera <EBROCON@SBCGLOBAL.NET>; Ameha Tameru <dr.amehas@yahoo.com>; Ethiopian Community <maaecdfw@gmail.com>; Nasra Omar <omarnasra@yahoo.com>; Neguse Kefyalew <nkefyalew@sbcglobal.net>; Solomon Hamelmal <sohaz020@sbcglobal.net>; Yilma Feleke <ydfeleke@yahoo.com>; soha2020@sbcglobal.net
Sent: Wed, Jan 6, 2010 9:53 am
Subject: Re: Meeting request
 Ato Tariku Tolla, Ato Solomon Hamelmal and all board members,greetings.
As you all know, I have requested a meating on December the 28, 2009 in order to meet with for a short 30 munite meeting to discus the 4 topics that I listed on my inisal request. Since your first e-mail recponce dated Jan 6, 2010,  dispite my efforts and communicomunication with Ato Tariku several times in order to meet with you on your own confotble and schadual in the month of Janeuary,and after,today is March 22, 2010, almost four monthes I stil have no recived an answer from you the board.  before and after your responce letter dated January 6, 2010, to meet wit  on your own schadual in the monthe of Janwary . But it has been now almost 4 months there is no effort been shown on your part (all board member) at all. Requesting a meeting in sucah way in wrting with a clear agenda, is a posetive, peacful, and sivilized way. I have done my part as usual in a civilized manner. Now, I am aking you For your informatio and there is no relevent effort on your side to meet. Therefore, I am requesting a responce from you with the next two weeks.

Cc:


     Selam Yehararwerk Gashaw:

     Thank you very much for interest in the community. After reviewing your request to meet with the Board of MAAEC, the Board assigned Mr. Solomon Hamelmal and Mr. Tariku Tola to listen/discuss and possibly resolve you concerns regarding the community. We hope that these two Board members have the ability to resolve your concerns. If these two Board members can't resolve your concerns, they will report the matter to the Board immediately.Then, the MAAEC Board will decide the next step. The MAAEC Board will appreciate your effort to resolve your concerns in civilized manner.


     Tariku Tola

     Board Member
--- On Mon, 12/28/09, yehar9@aim.com <yehar9@aim.com> wrote:

From: yehar9@aim.com <yehar9@aim.com>
Subject: Meeting request
To: ttolla2002@yahoo.com
Date: Monday, December 28, 2009, 12:40 PM
To the board members of the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

December 28, 2009.

To Ato Tariku Tolla, Ato solomon Hamelmal and all other board members. First of all, thank you for your volunteer work in our community.
I am writing you in regard to our telephone conversation last week regarding the following:

1.Ethiopian Community Center Project.
2. Youth Program at the Ethiopian Day event.
3. Christi Tefera Memorial Day project.
4. Ongoing Legal issues regarding the DFW Ethiopian Community Mutual Assistant Association.

I am requesting to meet with you, the board, as soon as is convenient for you, in order to discuss the four topics above. I would like to meet preferably within the next month. Thank you.

With Ethiopian sisterly respect,
Yeharerwerk Gashaw
one of the founders of the DFW ECMAA.

Tuesday, February 22, 2011

የታክሲ ነጂውን ወገናችንን የእንተባበር ጥሪ ከሰው ልጅ መብት ተከራካሪዎች።

በታክሲ ሞያ የሚተዳደሩት ወንድሞቻችን (እህቶቻችን) መብት መረገጥ የእያንዳንዳችን ጉዳይ አድርገን መውሰድና ከጎናቸው መሰለፍ ከሰው ልጅ መብት ማስከበር አኩዋያ ብቻ አድርገን የምናየው ሳይሆን፡ በአምላክም ሁላችንን በፈጠረውም ንጉስ ስም ደግ መስራትና መደጋገፍ ይጠበቅብናል። ሌላው መታወቅ ያልበት ታክሲ መንዳት እንደማንኛውም ሞያ በአለም ውስጥ ትልቅ ዘርፍና እራሱን የቻለ ሞያ በመሆኑን አንገብጋቢነቱን መቀበል ይኖርብናል። ከታክሲው ስራ ጋር የሚመጡ ብዙ አይምሮን ሰላም ከሚሰጡት ነገሮች ውስጥ የራስ ተቀጣሪ ሆኖ በመስራት ነገ እባረር ይሁን? ከሚለው ጭንቀትና የፈረንጅን ፊትም እያዩ ከምሳቀቅም ነጻ መኮኑ ይገኝበታል። ታክሲ ነጂ ትግስትንና እራስን በዲሲፕሊን መምራትን የሚጠይቅና አስተማሪ ሞያም ነው።  ታክስ ነጂዎች የሚኖሩበት ከተማና የኢኮኖሚው የቱሪስት የጀርባ አጥንትም መሆናቸውን አንዘንጋ። የታክሲ አሽከርካሪዎቹ ስራ እራሱን የቻለ ሞያቸውን በተፈጥሮ ጋዝ ስም ሽፋን፡ ትልቁ አሳ ቲሹን ዋጠ እንደተባለው የሎ ካብ የግል ታክስ ነጂዎን እንዲውጥ ከንቲባው ለፐርት መተባበራቸው ባለሞያዎቹን መተዳሪያቸውን ተነጥቀዋል ፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች ባለው በፊርማ የድጋፍ መስጫ በመግባት ስምዎንና ዚፕ ኮድውዎን ያስቀምጡ። ከአክብሮት ጋር በታክሲ ነጂውና በቤተሰቡ ስም። ታክሲ ነጂው ሃቁን ስለያዘ የጠየቀውን እግዚአብሄር ይፈጽመዋል!

http://www.gopetition.com.au/petition/43138.html

Saturday, February 12, 2011

በሃላፊነት ሕዝብ የመረጣቸው በሃላፊነት እንደሚጠየቁበት ጠንቅቀው ያውቃሉ።

መግቢያ፡
"ፈጣሪዬ ክርስቶስ ሆይ!
ከሰማየ ሰማያት ወርደህ በስጋ ብእሲ በሕጻን አርአያ በተገለጽክበት ወራት፡ እናታችን ሔዋንን ያሳተ ከይሲ ድያብሎስ ፈራ፡ ደነገጠ፡ በሃዘንና በለቅሶ ተዋጠ"
ከመልክ አመድሃኔ ዓለም፡ በተስፋ ገብረ ስላሴ።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርና አፍራሾቹ ቁትር አራት።

የመረዳጃ ማሕበሩ ችግሮችና አፍራሾች በሕዝብ ሳይመረጡ ማሕበሩን በትብብር ሕዝብ ሳያውቅ ዘርፈው እየተፈራረቁበት ያሉት አሁንም በቦርድ ውስጥ ያሉት ፈረቃ ዎች ናቸው። ስለዚህ ከቦታው እንዲለቁ ሕዝብ ጠይቀሃል ነገርን ግን የስራውም ተካፋይ መሆን ማሕበሩን ነጻ የማውጣት ይጠበቅብሃል ተነሳ! ተነሺ!

የተወደዳችሁ ወገኖች ጤና ይስጥልን እንደምን ከርማችሁዋል። ጅንጀሮ መጀመሪያ መቀመጫዬን! አለች እየተባለ ያደግንበት አባባል እንዳለ ሆኖ በዚህ በኛ ጊዜ ደግሞ ቅድሚያ የሚሰጣቸው አንግብጋቢ ጉዳዮች በሚል የምንጠቀምበት አነጋገር ሃቅ ነው። በፈረንጅቹም ቢሆን First thing comes first እንደሚሉት ማለት ነው። ታዲያ አባባልን እንጣቀማለን ወይ? የሚል ጥያቄ ቢመጣ መልሴ ከዚህ እንደሚከተለው ይሆናል።
ሰሞኑን ያፍሪካ ተወላጆች አገር በቀሎቹን ጨርሰው (እየጨረሱም) ሰሚን አፍሪካን የሰረቁን ያው እንደሚታወቀው ሃቁ ሴንትራል አረቢያ ወይም መካከለኛው አረቢያ፡  ዛሬ የመን፡ ከሁለት መቶ  ሺየሚበልጡ በእራሳቸው ወገኖች ተባረው በኑቢያ የገቡት አረቦች ዛሬ በግፈኞችና ጨቁዋኝ መሪዎቻቸው ላይ የወሰዱት የስልጣን ልቀቁ የአንድነት ንቅናቄ የኢትዮጵያዊውም የአለም ወሬ በመሆኑ፡ ምነው ስለ ትኩሱ ውሬ አልጻፍሽም ብትሉ መልሱ የጅንጀሮዋና ከዛም ቀጥሎ ያስቀመጥክዋቸው ናቸው።

ቅድሚያው ስለራስችን አገርና በክልል ስለተሸነሸነው ሕዝባችን፡ ስለ አንድ ሰንደቅ አላማና መላዋኢትዮጵያ የመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚለው ላይና በዚች በዳላስ ከተማ ደግሞ የምንኖረው ኢትዮጵያውያን በከርሳሞች የተነጠቅነውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በህብረት ነጻ አውጥተን ለመላው የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ የሚጠቅም ማለትም፡ ያለ ሃይማኖት ፡ ያለ ጾታ፡ ያለ ጎሳ፡ ልዩነትና የፓለቲካ መድረክነትና የግል ንግድ ማፋፋሚያ መተባበሪያ የሌለበት መረዳጃ ማሕበር ብቻ እንደነበረው መልሰን በሃቀኞች በአንድነትን በሕብረት መልሰን ባስቸክዋይ እንድንገነባው ማሕበሩን ነጻ ለምውጣት ከከርሳሞች ቅድሚያችን አድርገን እንነሳ!
ጨቁዋኞችና በዝባዦች ከፋፋዮችን አንፈልግም እምቢ!! ብሎ ከተነሳው አረብ ማዳነቁን ሳይሆን የራስን ችግር ችግር መሆኑን ፈትሸው ሃቁን አግኝተው መረዳጃውን የሕዝብ እንዲሆን አግገግልቱም ለሕዝብ እንዲሆን ለማድረክ ከሚታገልሉት ጎን እንቁም። ቅድሚያው ይሄ ነው። በሃላፊነት ሕዝብ የመረጣቸው በሃላፊነት እንደሚጠየቁበት ጠንቅቀው ያውቃሉ።

ሁሉንም መልካም ሃሳብ አስጀምረህ የምታስጨርስ አምላክ ፈጣሪዬ ከዚህ በላይ ያስቀመጥክዋትን ሃቅ ለወገኖቼ እንዳካፍል ስለፈቀድክልኝ ምስጋና ይግባህ። አሜን።

Wednesday, February 2, 2011

When did the undetected TPLF agents took over the MAAEC? And how?

መድሃኔ ዓለም ሆይ!
ከሁለቱ ቀራንብቶችህ ጋር ለሚያንጸባርቀው አመጸኛንና ከዳተኛን በማስደንገጥ ብቻ ለሚገድል ለገጽህ ግርማ ሰላም እላለሁ። አሜን።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር በዳላስና አፍራሾቹ! ቁጥር ሶስት።

እንዴት ሰነብታችህ ክቡራትና ክቡራን ወገኖች።
በመጀመሪያ በቅዱስ ሚካኤል ደብር ለማገልገል በበጎ ፍቃዳቸው በምርጫ ቦታውን ለተረከቡት ሁሉ ክርስቶስን ብቻ የሚያገለግሉበት አይምሮ  እንዲሆኑ አምላክ ይርዳቸው ይምራቸውም። ከሁዋላ ሁዋላ እየተከተሉ ሴጣናዊ ተግባር እንዲሰሩ ከሚያደርጉ የስው ሴጣንኖች ይሰውራቸው፡፡
ባለፈው የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ቦርድ ባስቸክዋይ ስብሰባ እንዲጠራና ምርጫ እንዲደረግ ሕብረተስቡ በጠየቀው መሰረት በዚህ የሕብረተሰቡ የእውነት ድምጽ ከሆኑት ጥቂት ብሎጎች አንዱ ጥሪው የሕዝቡን ማስተላለፉ የማይዘነጋ ነው። ይሄውም ማሕበሩን በሕዝብ በሚመረጡ አስመራጭ ኮሚቴ አባላት አማካኝነት፡  በሕዝብ የሚመረጡና ታማኝነታቸውና ተጠሪነታቸው አዲስ አበባና ዋሽንግተን ዲሲ ላለው የትግሬ ነጻ አውጪ ድርጅት የሚያገለግል ሳይሆን ይሄውም፡ አሁን ያለው ቦርድ ሲሰራ እንደኖረው አንዱ ሲወጣ ሌላውን እየተካ እንደሚሰራው ሳይሆን፡ ነገር ግን ተጠሪነታቸውና አገልግሎታቸው ባለማወላወል ለዳላስ ፎርት ወርዝ ለምንኖር የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ብቻ የሚሰሩ የቦርድ አባላት ለመምረጥ ፡ ሃላፊነትን ክብር አድርገው ለሚያዩ፡ በሃላፊነት መመረጥ ከከርስ በላይ መሆኑን በከባድ ሚዛን ለሚመዝኑ ጨዋ ኢትዮጵያውያን ሴቶችና ወንዶች ለማስረከብ ነው።

 አሁን ያለው ቦርድ ዲሴምበር ሰላሳ አንድ ጊዜው እንዳለፈበት ከሕዝቡ በማረጋገጫ ተነግርዋል። እንደ አለቃቸው እንደ ለገሰ ዜናዊ ወይም ሙባረክ በአምባ ገነንነት መቀመጡ አብቅትዋል! ሕዝቡ በዳላስ ፍቅሩን የሚገነባለት እንጂ ለጋራ ጥቅም ለግል ጥቅም በሃሰት ስለወገን የሚቆረቁሩትን ኢትዮጵያውያን እየኮነኑ ሰላሙንና የጋራ ጥቅሙን በግል ኪሳቸው በሚያካብቱ መታለሉ አብቅተዋል!  ቦታውን የማስረክብ ሃልፊነት የሚሰማቸው አይደሉም በሕዝብ ሳይሆን በቡድን በመመረጣቸው ለይስሙላ።  አሻፈረኝ ካሉ ወደ ሚመለከተው አተርኒ ጀነራሉ መሄድ አይቀሬ ነው። በተፈራ ወርቅ ቦታ የተቀመጠው ይልማ ፈለቀና ከሕዝብ የተሰጣቸውን አደራ እረግጠውና ሜዳላይ የጋራ መረዳጃውን ጥለው በነጮች አቆጣጠር በዘጠና ስድስት  ከጠፉት ስድስት ወንዶች የዛሬው ምክትል ፕሬዘደንት ተብዬው ይገኝበታል ። ያኔ የጸሃፊነት ወንበር ላይ ነብር የተቀመጠው። እንደነዚህ አይነት ሰዎች መረከብን እንጂ ማስረከብን በስነስራት ስለማያውቁ ሕብረተሰቡ መረዳጃ ማሕበሩን በእጁ መልሶ ለማስገባት ስብሰባ ጠርቶ፡ አስመራጭ ኮሚቲ አቁዋቁሞ ፡ የቦርድ አባላት መርጦ መረዳጃ ማሕበሩን ለሚጠቅሙት ጨዋ ሰዎችና የኢትዮጵያዊነት ስነስራት ላላቸው ማስረከብ ነው። ይሄውም ሕግ ይፈቅዳል።
When did the undetected TPLF agents took over the MAAEC? And how?
በዘጠና ስድስት ስድስቱ ወንዶች መረዳጃ ማሕበሩን አስረክቡ እየተባሉ በተከታታይ በጊዜው በአቶ ቴዲ የሬዲዮ ስርጭት ጥሪ ቢያደርግም አቶ  ሰለሞን ሃመልማል ጭምር ባነጋግራቸው ማሕበሩን እንደተረከብን እንድናስረክብ ፍቃደኛ አልሆኑም ሁሉም። ሆኖም ሃላፊነትን መወጣት ከኢትዮጵያዊነት ዜግነት ክብር ጋር የተጣመረ በመሆኑ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን ለሕዝብ ለማስረከብ "አስረክቡን!" በሚል መልእክት ከሕዝብ የመጣ ነው ብሎ ስያሰራጭ ወደነበረው አቶ ቴዲ የሬዲዮ ዝግጅት በመደወል የመረዳጃ ማሕበሩን ለሕዝብ ብቻዬን ለማስረከብ በመገደዴና ለሕዝቡ ስላምና አንድነትም በማሰብ መረዳጃ ማሕበሩ በእኔ እጅላይ ብቻ መጣሉን ነግሬ መረከብ ለሚፈልግ እንደማስረክብ በሬዲዮ ቀርቤ ይፋ አደረኩኝ። ቤተክርስቲያን ውስጥ ስለነበረ ስብሰባና ምርጫም የማሕበሩ የሚደረገው ያንን ልማድ ማሕበሩ ኢትዮጵያ ማለት ስለሆነ፡ ለሁሉም ኢትዮጵያዊም ያለሃይማኖት ልዩነት በቦርዱ ገብቶ እንዲያገለግል ሴቱም ወንዱም ለመጀመሪያ ጊዜ በትክክል መረዳጃ ማሕበሩን ለማስተካከልም እድሉ ስለተፈጠረ በሃሊደይ ኢን የመረዳጃ ማሕበሩን ስብሰባ በፕሬዘደንትነት፡ በምክትል፡ በሕዝብ ግንኙንትና በጸሃፊነቱ ቦታ አርራቱን የስራ ሃላፊነት በመስራት ለሕዝቡ በሬድዮ ቦታና ሰአት ሴንትራል ላይ ባለው ስብሰባ ብቻዬን ጠርቼ ስብሰባው ተካሄደ። በቦታው አስረክቡኝ ያለውን ባላይም ሃያሶስት ሰዎች የማውቃቸው መጡ። ምንአልባት አስረክቡን የሚሉት በሚቀጦለው ይመጡ ይሆናል ሌላ ስብሰባ ጥሪ ተባልኩኝ። በሁለተኛው ስብሰባ ከናካቴው አስራ ሰባት ስዎች ከበፊቶቹ መጡ እነዚህ መረከብ የማይፈልጉ ናቸው። አሁንም ሶስተኛ ስብሰባ አዘጋጂ ተባልኩኝ በመጡት ሰዎች። አሁንም እዛው ሃሊደይ ኢን አደረኩኝ። አስራ ሁለትሰዎች ብቻ መጡ ከሰለሞን ሃመልማል ጭምር። የማላውቃቸው በግዜው መረዳጃ ማሕበሩን ተረክበን ባስመራጭ ኮሚቴ ስም ምርጫ እናካሄዳለን የሚሉ ከኦክላሆማ የመጡ ነብሳቸውን ይማረውና አቶ ሴፈ ታደስ  ሳይቀሩ በሰለሞን አማካኝነት ተዘጋጅተው ለመጡት ሰዎች በአራተኛው ስብሰባ መረዳጃማህበሩን አስረከብኩኝ። ልብ በሉ የግርግር ቤት ለሌባ ይመቻል የተባለው መረዳጃውን አስረክቡን አሉ የተባሉትን ባለሬዲዮን ዝግጅቱም ቢጠየቅም አላገናኘኝም ። ማሕብሩንም በፓለቲካ ስምና በውጭ ግፊትም በመደናቆር፡ ስራውንም ባለማውቅ ፡ አዋቂውና አላዋቂው አንድ ላይ ተቀላቅሎ ስራ ሊሰራም ባለመቻሉ፡ አንዱ ከሌላው መማርን እንደ ነውር በመቁጠሩ በመጨረሻም ፡ ተጣልተው በመበተናቸው፡ የትግሬ ነጻ አውጪ የድብቅ አገልጋዮችና ደጅ ጠኝዎቹ  አገር ቤት በሰሩት ላለመጠየቅና ቤታቸውንም ለማስመለስ በደርግ መንግስት የተወሰደውን ለማስመለስ እንዲረዳቸው መረዳጃ ማህበሩን በመሳሪያነት ለግል ጥቅማቸው በልዋጭ! ልዋጭ! ዘቤ ስምምነት  አስርረከቡት ከእነሬድዮኑ።

ከዚህ በታች ሜዳ ተጥሎ የነበረውን የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ልክ እንደጀነራሉ ኮሎኔል መንግስቱ ሲወጡ አገሪቱን በሃላፊነት እንደተረከቡ እኔም በተመስሳይ አጋጣሚ መረዳጃ ማሕብሩን እንዳይፈርስ ጀማሪም ስለነበርኩኝ ጭምር ሕዝብ የጣለብኝን እምነትና ሃላፊነት በሚገባ ከራሴ አውርጃለሁ። የወንዶቹንም ጭምር። ሃቁን ከመረዳጃ ማሕበሩ አውጥተው ጥለው፡ ብምትክ እነበትሩ፤ ተፈራ ወርቅ፡ ፍቅርማሪያም፡ ኪዳኔ አለማየሁ፡ አመሃ ታምሩ፡ ዘውገ ቃኘው፡ ይልማ ፍለቀ በመተባበር የራሳቸውን ፍርድ ብለው ባስቀመጡት የቆሻሻስራቸውን በመደበቂያ ውሸትና የውሸት ታሪካቸው ተክተውበታል በእኔ አኩሪስራ ቦታ። አንድነት አፍራሽና መረዳጃ ማሕበሩን አፍራሾች ሻጮች ዛሬ የመረዳጃ ማሕበሩን ሊያንቁ የቻሉት ጥፋቱ የማን ነው የኔ ውይስ የእናንተ ውገኖች? ሆኖም ሃቁን በከፊል እነሆ፡

When did the undetected TPLF agents took over the MAAEC? And how?


.

Wednesday, January 19, 2011

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ባስቸክዋይ የቦርድ አባል ምርጫ ስብሰባ እንዲጠራ ሕዝቡ መልእክቱን ያስተላልፋል! ቁጥር አንድ።

የቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል በጋርላንድና ችግሮቹ ቁጥር አስራ ሶስት።

መግቢያ፡ የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበርን ከጃቸው ላለማጣትና ገንዘቡስ ሁሉ የትደረሰ? ገንዘብ የወሰዳችሁትን አምጡም  እንዳይባሉና በእድርም ስም አስገባን ያሉት ገንዘብንም አስመልክቶ፡ ከኢትዮጵያ ቀን የተገኘውን ገቢም አስመልክቶ ባጠቃላይ በገንዘብ እንዳይጠየቁ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በተለመደው ቦርድ በድብቅ የማቁዋቁዋምና በመረዳጃ ማሕበሩ በሬዲዮ እየወጡ ማውጅ ባላቸው የማናለብን ልምድ ፡ አሁን ደግሞ  እነፍቅረማሪያምና በትሩ ቦርድ ኦፍ ትረስቲ በሚል በድብቅ የምያቁዋቁሙት ቦርድና ኮሚቴ ውስጥ ሁሉ እንደ ጨው ሲያስገብዋቸው የሚተባበርዋቸውን ይዘው ቦርድ ኦፍ ትረስቲ እያቁዋቁዋሙ ስለሆነ መቆም አለበት።

ከቤተክርስትያን በስትጀርባ ሆኖ አማካሪ ምስሎ ቀርቦ ደብሩን ለበትሩና ለግብረአበሮቹ ሊያስረክብ ነው ተው! ሲባሉ ባይሰሙም ነገር ግን ውነት አይቀሬ ነውና በትሮቹን ተፈራ ወርቅን፡ በትሩን፡ ኪዳኔ አለማየሁን የቅዱስ ሚካኤልን ደብርና የከተማውን ሕዝብ አንድነት አፈራራሾች በቦርዱ ካላስገባችሁልኝ በሚል ባቀረበውመሰረት ፍቅረማርያም ማንነቱንና አላማውን ሊረዱ ችለዋል። ፍቅረ? የቤተክርስቲያኑ ቦርድ አባላት ባለመስማማታቸው ምርጫ እንዳይካሄድ ፔቲሽን ያስፍረመው ማንነቱን የደብሩ ቦርድ አባላት ሲገነዘቡና ጥያቄው ያለመውን መልስ አዝሎ ግቡን ስላልመታ  ነው፡፡ እኔ ያልክዋችሁን ስዎች ቦርድ ውስጥ አይገቡም ስላላችሁኝ ምርጫው እንዳይካሄድ አደርግባችሁዋለሁ ብሎ መዛቱምና ማስፈራራቱ የአደባባይ ሚስጥር ነው።

የአንድ ሕብረተስሰ ተከብሮ መኖር በሚኖርብት እንደ አሜሪካን አገር ለሕብረተሰቡ ክብርና ተሰሚነትም ድምጹ ሊኖረው የሚችለው እራሱን በጋራ አስተባብሮና ተከባብሮ በግለሰቦች ወይም በቡድን ሳይሆን በሕብረተሰቡ ለምሳሌ በብዙሃኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ በዳላስ ፎርት ወርዝ በችሎታው፡ በታማኝነቱና በፈሪሃ እግዚአብሄር ተግባሩ ፊት ለፊት መርጦ ያስቀመጣቸው ለክብሩና ለጋራ ጥቅሙ መርጦ ያስቀመጣቸው የቦርድ አባላት ስሙን ወክለው በየቦታው በመገኘት ድምጹ የሚሆኑ እንደራሴ ብሎ ሲያስተዋውቅ ብቻ ነው።

ላሁን ጊዜ ስለሌለ በዛሬውና በነገው ቀን እንዴት የጋራ መረዳጃው በልዋጭ መልክ ለእነ መለስ ዜናዊ ማገልገያ እንደገባ፡

እንዴት የጋራ መረዳጃ ማሕበሩን ስድስት ወንዶች ከሕዝብ የተረከቡትን ሳያስርክቡ ሜዳላይ ጥልውት ሊሄዱ እንደቻሉና

 የኢትዮጵያ ቀን እንጀምር በአል እናዘጋጅ ሲባል ምን ይዘው መጡ የቦርድ አባላቱ? ለምንስ  የኢትዮጵያ ካርታ ቦርዱ ከለከለ?

እንዴት የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ በዳላስ ፎርት ወርዝ በተለይ በመዘጋጃ ቤቱ የተተከለውን የሕብረተሰቡን ታላቅቅነት አፍርሰው እራሳቸውን ግለሰቦች ሊክቡበትቻሉ?

ለሰላሳ ደቂቃ በሰለጠነው ስርአት በደብዳቤ ብጽፍም መላልሼ፡ አንድ አመት ስላለፈው ደጅ ጥናት ለምን?

የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ከጃቸው ፈልቅቆ መለአኩ እራሱ ቤቱን ነጻ ስላወጣ የዚህ ሁሉ ችግር ሸማኔና ደዋሪ የመበጣበጥ ጥበብ አቀነባባሪ ግብረአበሮቹን ከእነ ሴት ልጆቻችው፡ጭምር ይዞ ከዚህ ቀደም ቦርድ ኦፍ ትረስቲ ይመረጥ ብለን ስንጠይቅ አሻፈረኝ ይገለሉልኝ በሚል ያስቆምትን አሁን ግን የወሰዱት ገንዘብ ከካቶሊክ ቻሪትም ጭምር ከኢንሹራንስም ከዌልፋርጎም ባንክ እንዳይጠየቅ ስለእድርም ገንዘብ ቦርድዶፍ ትረስቲ እያቁዋቁዋሙ ስለሆነ፡

የመርዳጃ ማሕበሩ አዳራሽ ፕሮጄክት ባለቤትና ማን ፈጠረው? ኮሚቴውስ ወዴት ደርሶ በላዩ ላይ አዲስ ተፈጠረ? ገንዘቡስ የት አደረሱት? እንደቀድሞው ሕብረተሰባችን ስላምን የመተሳሰብ ፍቅሩንና አንድነቱን መልሶ ለማጎናጽፍ ምንድነው መፍትሄው? በሚል የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕብሩን አስመልክቶ ስለሚተነተን ከእነማስረጃው፡ ከላይ ባለው አረስት ቁጥር ሁለት በሚል ይቀርባል ተከታተሉት።

የኢትዮጵያ የጋራ መረዳጃ ማሕበር ምርጫ ባስቸክዋይ እንዲደረግ የሁላችንንም ጥረት ይጠይቃል። መረዳጃ ማሕበሩ ለሕዝቡ መመልስና በሕዝብ በሚመረጡ ለሕዝብ አገልጋዮች ማስረከብ አለብን! አምላክ አንድነታችንን እየመለሰልን ነው እንበርታ እናመስግነው። እራሳችንን ካከበርን ካስከበርን የዳላስ ተመራጮች ሁሉ በመዘጋጃ ቤቱም ያጣነውን ክብር ባጭር ጊዜ እናስመልሳለን አሁንም ተጀምርዋልና!

እንክዋን ለጥምቀት በአል የአለም ፈጣሪ አደረሰን ሁላችንንም!

እንክዋን ለጥምቀቱ በአል አለመንና በውስጥዋ ያለንውን ሁሉ የፈጠረና ሰማይና ምድርን የዘረጋና የፈጠረ አምልክ አደረሰን ሁላችንንም! ሰላም ከጤናና ከደግነት ጋር ለሁላችንም እንዲያበዛልንና የታመሙትን ሁሉ በየቤቱ ያሉትን ስለሚያውቅ እንዲያድንቸውና በአዳኝነቱ፡ በፈዋሽነቱ ሃይል ያለው በእጁ ስለሆነ ልጁንም አዋቂውንም እንዲፈውስ እማጸነዋለሁ። በሃዘንም በተለይ ሳይኖሩ ከፊታቸው የትቀጠፉባቸውን ልጆቻቸውን ላጡት ቤተሰቦች አምላክ ምንም ስለማይሳነው ጽናቱን ባስቸክዋይ እንዲለግሳቸው እለምነዋለሁ። ቤተሰቦቻቸውንም ላጡት አምላክ ብርታቱን እንዲሰጣቸው እለምናለሁ።

እግዚአብሄር ብዙ ጥምቀት ያሳየን ደግ ስራ እንድንሰራና ለግላችን ብቻ ሳይህን ለሚቸገረው ሁሉ ምንም ይሁን ምንም ችግሩ የመከራው ቀራፊ እንድንሆን። ለራስ መኖር ግዴታ እንደሆነ ሁሉ ወገን ወይም ማንኛውም የሰውል ልጅ ብሎም እንሰሳን ከችግር ማዳንና መከራ ውስጥ ያለውን ቅድሚያ በመስጠት ማገዝ አንዱ ከእግዚአብሄር የተሰጠ ትእዛዝና የሚያስደስትም ትግባር እንጂ የሚያሳፍር አይደለም። እሩህሩህ መሆን የሚያሳየው አምላክን በልብ ውስጥ ይዞ መጉዋዝን ነው። ክፉና ጨካኝ ለራስ እንጂ ስለሌላው ወገኑም የማራራ አዋቂነት ሳይሆን፡ አምላክን ያልተከተለ ልብን ይዞ በንፋስ የሚሄድ ብቻ ነው። ደግ እንሁን፡ ጥሩ እንስራ፡ አንቀናቀን፡ አንንገብገብ፡ በውለታ ውለታ ወለታን አንጠብቅ። ለምንሰራ ደግ ስራ ሁሉ በአምላክ ፊት ቢታፈስና ቢዛቅ የማያልቅ የተባረከ ሃብት እናጠራቅማለን። ፈጣሪያችን ይከፍለናል ለኛ በመድረስ። ከእግዚአብሄር እንጂ ከሰው ልጅ ምንም አንጠብቅ ማሰብ እንክዋን ሃጢያት ነው። ቸር እንሁን አምላክ ይጨምርልናል። በመጨረሻም፡ በቤተክርስቲያን ውስጥ የሃሰት አማኞችን አንካብ ፡ ቤተክርስቲያን ውስጥ ጸብ አንጠንስስ አንደግስ። በቤተክርስቲያን ውስጥ ስለሚያጋጥመን በግልጽ እንነጋገር ይሄም ቦርድ ውስጥ አገልጋዩንም ጭምር ማለት ነው። የቦርድ አባላት
ምእመናንን ጠርተው በግልጽ ማናገር እንጂ በጎዋሮ ማውራት ማቆም ይኖርባቸዋል ችግር እንዲታረም ስለሚረዳ። ምእመናንም በግልጽና በጹሁፍ ስማችንን ከእነስልክ ቁጥራችን ጭምር ጽፈን እርማት መደረግ ስላለበትና ስለሚያሳስብን ጉዳይ በግልጽ መነጋገር ይገባናል። ስለ ቤተክርስቲያን ፈራጅ አምላክ ስለሆነ ፍርድ ቤት መካሰስ መቆም አለበት። ክስም ላይ ያለውን ጉዳይ በቅርብ ተነጋግሮ ከፍርድ ቤት ውጪ በቤተክርስቲያን ውስጥ ተነጋግሮ በግለሰቦች የተጀመረውን የእርስ በእርስ ግጭት ከቤተክርስቲያኑ ደህንነት ጋርም የተያያዘ ባለመሆኑ በመነጋገር ማቆም ነው ውጊያውን። ቤተክርስትያኑ ማለትም ደብረምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል አደጋ ላይ ቢሆንኖሮ ወይም እንደተባለው ጴንጤ ወይም ባፕቲስት ሊያደርጉት ነው የተባለውና ብሮሹር እንደተላለፈው ውነት ቢሆን ኖሮ ምእመናኑ የደብር አባላት ቦርድ ውስጥ ያሉትን በሙሉ መንጥረን ባስወጣን ነበር። ዲሲ ላሉት ፓትሪያርክ ሊያስረክብ ነው ተባለ ያውም ገደብ ተሰጥቶት "በሚቀጥለው ሳምንት የሚካኤልን ደብር ቦርድ ዲሲ ላለው ሲኖዶስ ሊያስረክቡት ነው!" ሳምንቱ አለፈ ወራትም። ምነው ወንድሜ የታል ያስረከቡት ሃሰት ነው አላልክህም? ብዬ አበቃ። አንድ ሰው አንድ ጥፋት ካለው ብዙ የውሸት ጥፋት በሚጨመርበት ጊዜ አንድ ጥፋትን ለማክበድና ሕዝብን ለማነሳሳት ተብሎ አንዱን የውነቱን ጥፋት ወይም ወንጀል ከማቃለሉም ይበልጥ፡ ስለ አንዱ ጥፋትም ምን ያህል ውነተኛነት አለው ይሄ ሰው? የሚለው ጥያቄ ውስጥም ይከታል። አይዋሽ! ውሸትን ተባብረን እንግደለው ሴጣን ስለሆነ። ውነተኛ እንሁን እውነት እግዚአብሄር ስለሆነ!

አምላኬ ባንተ ፍቃድ ስለህነ ከዚህ በላይ ያለቺውን መል እክት በሃቅዋ ያስቀመጥኩት ለሚያነብዋት ሁሉ መጠቀሚያ አድርጋት። አስጀምረህ ስላስጨረስከኝ እንደስፍም ይችን መልእክት ፍቃድህ ስለሆነች ተመስገን።

Friday, January 14, 2011

ፍቅረማሪያም ደረስ የተባለው በዳላስ ቴክሳስ ለምን እኔና ግብረአበሮቼ ቦርዱን አልተቆጣጠርንም በሚል በመለአኩ በቁዱስ ሚካኤል ላይ petition drive እያስፈረመበት ነው በሰው ልጅ ላይ ሲያደርግ እነደነበረው!

ቤተ ክርስቲይኑንና መረዳጃ ማሕበሩን በቅጥጥሩ ስር ለማድረግ ሲያለም ይኖረው የሚፈልጋቸውን እራስ ወዳዶች ለገንዘብ ሕሌናቸውን የሸጡ፡ የሚሸጡ ቦታ እያመቻቸ እሱ ብቻውን በግል ማድረግ የማይችለውን ጥፋትና ተንኮል እንዲሰሩለት ሳይመረጢ ተመረጡ፡ ዶክተር ሳይሆኑ ዶክተር ናቸው፡ የአይን ክልኒክ ሳይኖር አይን ያበራሉ፡ የከብት ሃኪም መሆን ለአንድ ኢትዮጵያው አዲስ ባይሆንም ፡ የከበት ሃኪም ሆኖ የማይስራውን በግልጽ እየታየ እየታወቅ በማስረጃ ሃኪም ነው፡ ከአርባ ያላነሰ የጎስት ድርጅት በኢትዮጵያውያን በዳላስ ንዋሪ ስም እየፈጠረ በሕብረት ጥፋት ለማጥፋት አንድነታችንን ለማፍረስ ፡ በመጨረሻም የቅዱስ ሚካኤልን ደብር ውስጥ በግባት ሲያቅተው ያዘጋጃቸውን የጥፋት ፊት አውራሪዎቹን ይዞ፡ ፓሊስ ተጠርቶ በአቶ እዮኤል ዳቆን አለማየሁን እንዲያስወጣ ወይም ሲያስወጣ የጸቡን ድግስ ደጋሽ ፍቅረማሪያም የሚባለው ነው አቶ መላኩ ታደሰ፡ ልኡል ሰገድ አበሻውና ዶክተር ሰለሞን ደጀን አበበ በትሩና ተፈራ ወርቅ፡ ኪዳኔ አለማየሁ፡ በትግሬ ነጻ አውጪ ቡድን የተንኮሉ ድግስ ደብዳቤ አቅራቢና አጃቢናቸው በሚል በጽሁፍ ያቀረብኩላችሁ ለዳላስ ሕዝብ ያቀረብኩላችሁ ሃቁን? አዎ ያቀረብኩላችሁ አስርምስት  ገጽ። እነሆ ፍቅረማርያም ፊታውራሪዎቹም በመሸነፋቸው በራሱ በሚካኤል የተንኮሉም ፈጻሚና አስፈጻሚ በከተማው ባለመኖሩ ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ስሙን ጽፎ ደብሩን ለመውረስ በሰው ልጅ ላይ የለመደውን petition drive እግዚአብሄር ባርኮ የመላእኮች አለቃ ባደረገው የቅዱስ ሚካኤል ደብር ላይም እያስፈረመበት ይገኛል። የምትተባበሩት ሰዎች ባለፈውም እንዳደረጋችሁት ልብ ብላችሁ ካያችሁ ተቀስፋችሁዋል አሁንም እንዳትቀሰፉ። ቤተክርስቲያኑ የግለሰቦች ወይም የአንድ የሁለት የሶስት ቡድን መሆኑ ቀርቶ የመላው ምእመናን የእኔ ብሎ አምኖበት እየጸለየበት ስለሆነ ግለሰቦች አርፋችሁ ስራችሁን እየሰራች አምላክን እያመሰገናችሁ ብትኖሩ ለራሳችሁ ሰላም ታገኛላችሁ ከሰው ሳይሆን ከአምላክ። ዋ! ሚካኤል ስንቱን ነው ያሳይን። እራሱ ፍቀረማሪያም ተንኮሉን የሚሰሩለት ሁሉ አንገታቸውን በመድፋታቸውና ማንነታቸው ስለታወቀ ውነተኛ ማንነታቸውም በተንኮል ተግባራቸው ስላስመሰከሩ ፈቅረማሪያም ተሸንፍዋል በሚካኤል ስሙን ጽፎ ያስግባውም ምርጫው ይቁም ቦርዱም ሕጋዊ አይደለም በሚል ለመሆኑ በመረዳጃ ማሕበሩ ያደረገውን  ይቀጥላል።