Sunday, June 19, 2016
Monday, May 9, 2016
In 1990,Ethiopian National Peace Reconciliation Proposal was presented to former President of Ethiopia Mengistu Hailemariam by political, peace and human rights activist Yeharerwerk Gashaw. The proposal was designed by Yeharerwerk in order to bring peace between the Eritrean People's Liberation Front and the Tigryan People's Liberation Front (separatists group) and establish a democratic government in Ethiopia. The image shows Yeharerwerk Gashaw with President Mengistu Hailemariam and two of his advisers, Dr. Ashagre Yegletu and Shemels Mazengiya. Photos from the Ethiopian Press.
From the official historical album of the Ethiopian Press August 1990.






August 1990, Pan-African and Peace activist Yeharerwerk Gashaw with Dr. Salim Salim at OAU Headquarters on mission to discuss the African unity, peace and reconciliation among African leaders, political parties and "War Against Drugs campaign in Africa" Photo by the Ethiopian Press.
Monday, May 2, 2016
በኢትዮጵያ ሰማይ ድረ-ገጽ አዘጋጅ የተመረጡ የዓመቱ የፋሲካ ምርጥ ኢትዮጵያውያን! ጌታቸው ረዳ (ኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ አዘጋጅ)
በኢትዮጵያ ሰማይ ድረ-ገጽ አዘጋጅ የተመረጡ
የዓመቱ የፋሲካ ምርጥ ኢትዮጵያውያን!
ጌታቸው ረዳ (ኢትዮጵያን ሰማይ ድረገጽ
አዘጋጅ)http://ethiopatriots.com/pdf/%E1%89%A0%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB-%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%AD-%E1%8B%B5%E1%88%A8%E1%8C%88%E1%8C%BD-%E1%8A%A0%E1%8B%98%E1%8C%8B%E1%8C%85-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8C%A1-%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%98%E1%89%B1-%E1%8B%A8%E1%8D%8B%E1%88%B2%E1%8A%AB-%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%A5-%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95C.pdf
Tuesday, March 29, 2016
Ethiopia Andnet Radio Stockholm Sweden interview with Dr Abeba Fekade and Dr Tesfaye Demelash 2016-03-27
http://ethiopatriots.com/EthioAR/Ethiopia-Andnet20160327CB.mp3
Ethiopia Andnet Radio Stockholm Sweden Interview with 2016 International Women's Day,Yeharerwerk Gashaw 2016-03-06
Ethiopia Andnet Radio Stockholm Sweden Interview with 2016 International Women's Day,Yeharerwerk Gashaw 2016-03-06 
http://ethiopatriots.com/sound/Etihopia-Andnet20160306YeharerworqGashaw.mp3http://ethiopatriots.com/sound/Etihopia-Andnet20160306YeharerworqGashaw.mp3
Wednesday, March 9, 2016
Honoring Outstanding Ethiopian Journalists International Committee U.S.A. (HOEJICUSA)
International
News Release
March 9,
2016
Dallas,
Texas
Honoring
Ethiopian Journalists,
Ethiopia
Andnet Radio Program,
www.ethiopatriots.com,
Stockholm, Sweden .
Exiled journalist Girum Teklehaimanot, Yemen,
for
informing our people with truthfulness, accountability, impartiality, accuracy
(code of ethics) and upholding the highest journalistic standards.
OEJICUSA, founded
legally, by Yeharerwerk Gashaw, in 2014.
OEJICUSA, is recognized by professional journalists'
Associations in US & internationally. Our mission is to motivate
Ethiopian journalists and educate the public the importance of
transparent journalism within the Ethiopian society.
Committee Memebers and Advisers
Dr. Mankelkelot Hailessilase,
Dr. Arega Demeke,
Ms.Tsehaynesh Ayele,
Dr. Hailu Tekalegn,
Ms.Genet Gutema,
Mr. Anteneh
Meshesha,
Engineer Belete Shewamen,
Dr. Haile Araya,
Editor Washington Smith,
Col. Dawit Abayeneh,
Dr. Girma Gizaw,
Mr. Ezra Kassa,
Mr. Mesele Kelel,
Ato Gebriel Bizuneh,
Dr. Abeba Fekade,
Mr. Mekete Workneh,
Weyzero Etetu Gudeta,
Weyzero Wude Adgeh,
Shambel Ashebr Gebre,
Dr. Worku Zeray,
Journalist Merlin D. Brown,
Dr.
Blay Blay,
Getachew Reda,
Anchor and Reporter Elizabeth Newman,
Publisher Alexander Smith,
Journalist Ron White Gordon,
Reporter Janette Ayangma ,
Yeharerwerk Gashaw,
Dr.Yerga Gutema Hunde,
Journalist Chuma
Okali,
Journalist John W. Oliver.
Ms. Tsehai Bekele.
The following are the Award pictures.
Wednesday, February 10, 2016
Friday, February 5, 2016
ከዚህም ከዛ። ኢትዮጵያን ለማጥፋት ይሄ ሁሉ ትልቅ ትግል?
ከዚህም ከዛ።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፡ በአገሩ እና በስሙ ስለሚደረገው ማንኛውም ተግባር ሁሉ የማወቅ መብት አለው። አንድ ቦታ ላይ ብቻ ያተኮረ አይምሮ በዛሬ ጊዜ ዋጋ የለውም። የኢትዮጵያ ጠላቶች ብዙ እና በብዙ አቅጣጫ ስለሚመጡ ወዳጅ መስሎ የሚቀርበውን ጠላትንም ማዳመጥ እራስን ለማዳን የሚጠቅም አንዱ ትልቁ የመጀመርያው መነሻ እና በተጨባጭ መረጃ ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች ያለውን አጭረ መግቢያ ከቪዲዮች ጋር በማጣመር እነሆ።
በአገራችን ፡ በስማችን ግለሰቦች እየተነሱ የሶሻል ሚዲያን እየተጠቀሙ ሊበታትኑን ብዙ ሰርተዋል አሁንም ቀጥለውበታል ። እንደውም በባሰ መልኩ ቁዋንቁዋ እየቀያየሩ ስፓንሰር በሚያደርጉዋቸው የወያኔ መንግስት ፡ የአረብ እና የአውሮፓ በሚሰጥዋቸው መመሪያ እና ገንዘብ መሰረት ማለት ነው። ከዚህ በታች ያሉትን ቪዲዮዎች ስናይ ሃቅም ፡ ውሸትም፡ በፓለቲካ ስም ነጋዴነትን ፡ ወሮበላነትን ፡ ከስልጣን ላለመወረድ ትግልን፡ ስልጣን ላይ ለመንጠልጠል በውሸት፡ አስመሳይነትን ፡ ጥላቻን ፡ ወገናዊነትን ፡ በሃይማኖት ስም መነገድን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ አረብነትን ማብለጥን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይበልጥ ብሄርን ፡ የመሳሰሉትን ሁሉ በአሜእሪካን ፡ በአውሮፓ ፡ በአፍሪካ እናም በካናዳ ከያሉበት ሁሉ በመጠራራት ጭምር እንደምታዳምጡት አገር ለመጥቀም ሳይሆን እራሳቸውን ለመጥቀም ሲሉ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን በምታዩት መልክ በማበጣበጥ መከፋፈሉ በተግባር እንዲውል የሚያናፍሱ ኢትዮጵያውያን ወንዶችን እናያለን። እዚህ ላይ ሂትለርን ማሰብ ይኖርብናል ። ይሄውም እንግሊን ከኢራክ ለማስወጣት የተጠቀመው የሃይማኖት መሪ ጀርመን ወስዶ ሬዲዮን ስርጭት አዘጋጅቶ አያቶላው በአረብኛ እንዲያነቡ ተደርገው ነበር። የኛዎቹም በተለያየ የኢትዮጵያ ቁዋንቁዋ በብሄራዊ ቁዋንቁዋ ጭምር የሚያስተላልፉት ከዚሁ የተለየ ሳይሆን ከዛ የቀጠለ መሆኑን ነው። ሂትለር ስል ፡ የአሜሪካን ድምጽ ሬድዮ ፡ የእንግሊዙ ቢቢሲ እና የጀርመኑን ዲደብልዩ ጥሩ የፓለቲካ እና የመከፋፈል ፡ በተለያየ ቁዋንቁዋ በእያገሩ የሚያዳምጣቸውን ሁሉ ሕዝብ አይምሮን የማወናበጃ የሚፈልጉትን መልክታቸውን የማሳመኛ ምሳሌዎች ነው ።
ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ በመድሃኒትዓለም ሃይል እና በሃቀኛ ልጆችዋ ከወያኔ እና ከአወናባጅ ነጋዴ የፓለቲካ ድርጅቶች መዳፍ ነጻ ይወጣሉ።
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!
የኢትዮጵያ ሕዝብ ፡ በአገሩ እና በስሙ ስለሚደረገው ማንኛውም ተግባር ሁሉ የማወቅ መብት አለው። አንድ ቦታ ላይ ብቻ ያተኮረ አይምሮ በዛሬ ጊዜ ዋጋ የለውም። የኢትዮጵያ ጠላቶች ብዙ እና በብዙ አቅጣጫ ስለሚመጡ ወዳጅ መስሎ የሚቀርበውን ጠላትንም ማዳመጥ እራስን ለማዳን የሚጠቅም አንዱ ትልቁ የመጀመርያው መነሻ እና በተጨባጭ መረጃ ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች ያለውን አጭረ መግቢያ ከቪዲዮች ጋር በማጣመር እነሆ።
በአገራችን ፡ በስማችን ግለሰቦች እየተነሱ የሶሻል ሚዲያን እየተጠቀሙ ሊበታትኑን ብዙ ሰርተዋል አሁንም ቀጥለውበታል ። እንደውም በባሰ መልኩ ቁዋንቁዋ እየቀያየሩ ስፓንሰር በሚያደርጉዋቸው የወያኔ መንግስት ፡ የአረብ እና የአውሮፓ በሚሰጥዋቸው መመሪያ እና ገንዘብ መሰረት ማለት ነው። ከዚህ በታች ያሉትን ቪዲዮዎች ስናይ ሃቅም ፡ ውሸትም፡ በፓለቲካ ስም ነጋዴነትን ፡ ወሮበላነትን ፡ ከስልጣን ላለመወረድ ትግልን፡ ስልጣን ላይ ለመንጠልጠል በውሸት፡ አስመሳይነትን ፡ ጥላቻን ፡ ወገናዊነትን ፡ በሃይማኖት ስም መነገድን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ አረብነትን ማብለጥን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይበልጥ ብሄርን ፡ የመሳሰሉትን ሁሉ በአሜእሪካን ፡ በአውሮፓ ፡ በአፍሪካ እናም በካናዳ ከያሉበት ሁሉ በመጠራራት ጭምር እንደምታዳምጡት አገር ለመጥቀም ሳይሆን እራሳቸውን ለመጥቀም ሲሉ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን በምታዩት መልክ በማበጣበጥ መከፋፈሉ በተግባር እንዲውል የሚያናፍሱ ኢትዮጵያውያን ወንዶችን እናያለን። እዚህ ላይ ሂትለርን ማሰብ ይኖርብናል ። ይሄውም እንግሊን ከኢራክ ለማስወጣት የተጠቀመው የሃይማኖት መሪ ጀርመን ወስዶ ሬዲዮን ስርጭት አዘጋጅቶ አያቶላው በአረብኛ እንዲያነቡ ተደርገው ነበር። የኛዎቹም በተለያየ የኢትዮጵያ ቁዋንቁዋ በብሄራዊ ቁዋንቁዋ ጭምር የሚያስተላልፉት ከዚሁ የተለየ ሳይሆን ከዛ የቀጠለ መሆኑን ነው። ሂትለር ስል ፡ የአሜሪካን ድምጽ ሬድዮ ፡ የእንግሊዙ ቢቢሲ እና የጀርመኑን ዲደብልዩ ጥሩ የፓለቲካ እና የመከፋፈል ፡ በተለያየ ቁዋንቁዋ በእያገሩ የሚያዳምጣቸውን ሁሉ ሕዝብ አይምሮን የማወናበጃ የሚፈልጉትን መልክታቸውን የማሳመኛ ምሳሌዎች ነው ።
ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ በመድሃኒትዓለም ሃይል እና በሃቀኛ ልጆችዋ ከወያኔ እና ከአወናባጅ ነጋዴ የፓለቲካ ድርጅቶች መዳፍ ነጻ ይወጣሉ።
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!
Subscribe to:
Posts (Atom)


