Wednesday, March 9, 2016


Honoring Outstanding Ethiopian Journalists International Committee U.S.A. (HOEJICUSA)
    







International News Release
March 9, 2016
Dallas, Texas

Honoring Ethiopian Journalists,
Ethiopia Andnet Radio Program,
www.ethiopatriots.com, Stockholm, Sweden .
Exiled journalist Girum Teklehaimanot, Yemen,
for informing our people with truthfulness, accountability, impartiality, accuracy (code of ethics) and upholding the highest journalistic standards. 

OEJICUSA, founded legally, by Yeharerwerk Gashaw, in 2014. 
OEJICUSA, is recognized by professional journalists' Associations in US & internationally. Our mission is to motivate Ethiopian journalists and educate the public the importance of transparent journalism within the Ethiopian society. 

Committee Memebers and Advisers
Dr. Mankelkelot Hailessilase,
Dr. Arega Demeke,
Ms.Tsehaynesh Ayele,
Dr. Hailu Tekalegn,
Ms.Genet Gutema,
 Mr. Anteneh Meshesha,
Engineer Belete Shewamen,
Dr. Haile Araya,
Editor Washington Smith, 
Col. Dawit Abayeneh,
Dr. Girma Gizaw,
Mr. Ezra Kassa,
Mr. Mesele Kelel, 
Ato Gebriel Bizuneh,
Dr. Abeba Fekade,
Mr. Mekete Workneh, 
Weyzero Etetu Gudeta,
Weyzero Wude Adgeh,
Shambel Ashebr Gebre, 
Dr. Worku Zeray,
Journalist Merlin D. Brown,
Dr. Blay Blay,
Getachew Reda, 
Anchor and Reporter Elizabeth Newman, 
Publisher Alexander Smith,  
Journalist Ron White Gordon,
Reporter Janette Ayangma ,
Yeharerwerk Gashaw,
Dr.Yerga Gutema Hunde,
 Journalist Chuma Okali,
Journalist  John W. Oliver.
Ms. Tsehai Bekele.


The following are the Award pictures.




Friday, February 5, 2016

ከዚህም ከዛ። ኢትዮጵያን ለማጥፋት ይሄ ሁሉ ትልቅ ትግል?

ከዚህም ከዛ።

የኢትዮጵያ ሕዝብ ፡ በአገሩ እና በስሙ ስለሚደረገው ማንኛውም ተግባር ሁሉ የማወቅ መብት አለው። አንድ ቦታ ላይ ብቻ ያተኮረ አይምሮ በዛሬ ጊዜ ዋጋ የለውም። የኢትዮጵያ ጠላቶች ብዙ እና በብዙ አቅጣጫ ስለሚመጡ ወዳጅ መስሎ የሚቀርበውን ጠላትንም ማዳመጥ እራስን ለማዳን የሚጠቅም አንዱ ትልቁ የመጀመርያው መነሻ እና በተጨባጭ መረጃ ነው። ስለሆነም ከዚህ በታች ያለውን አጭረ መግቢያ ከቪዲዮች ጋር በማጣመር እነሆ።

በአገራችን ፡ በስማችን ግለሰቦች እየተነሱ የሶሻል ሚዲያን እየተጠቀሙ ሊበታትኑን ብዙ ሰርተዋል አሁንም ቀጥለውበታል ። እንደውም በባሰ መልኩ ቁዋንቁዋ እየቀያየሩ ስፓንሰር በሚያደርጉዋቸው የወያኔ መንግስት ፡ የአረብ እና የአውሮፓ በሚሰጥዋቸው መመሪያ እና ገንዘብ መሰረት ማለት ነው። ከዚህ በታች ያሉትን ቪዲዮዎች ስናይ ሃቅም ፡ ውሸትም፡ በፓለቲካ ስም  ነጋዴነትን ፡ ወሮበላነትን ፡ ከስልጣን ላለመወረድ ትግልን፡ ስልጣን ላይ ለመንጠልጠል በውሸት፡ አስመሳይነትን ፡ ጥላቻን ፡ ወገናዊነትን ፡ በሃይማኖት ስም መነገድን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ አረብነትን ማብለጥን ፡ ከኢትዮጵያዊነት ይበልጥ ብሄርን ፡ የመሳሰሉትን ሁሉ በአሜእሪካን ፡ በአውሮፓ ፡ በአፍሪካ እናም በካናዳ ከያሉበት ሁሉ በመጠራራት ጭምር እንደምታዳምጡት አገር ለመጥቀም ሳይሆን እራሳቸውን ለመጥቀም ሲሉ ኢትዮጵያን እና ሕዝብዋን በምታዩት መልክ በማበጣበጥ መከፋፈሉ በተግባር እንዲውል  የሚያናፍሱ ኢትዮጵያውያን ወንዶችን እናያለን።  እዚህ ላይ ሂትለርን  ማሰብ ይኖርብናል ። ይሄውም እንግሊን ከኢራክ ለማስወጣት የተጠቀመው የሃይማኖት መሪ ጀርመን ወስዶ ሬዲዮን ስርጭት አዘጋጅቶ አያቶላው በአረብኛ እንዲያነቡ ተደርገው ነበር። የኛዎቹም በተለያየ የኢትዮጵያ ቁዋንቁዋ በብሄራዊ ቁዋንቁዋ ጭምር የሚያስተላልፉት ከዚሁ የተለየ ሳይሆን ከዛ የቀጠለ መሆኑን ነው።  ሂትለር ስል ፡ የአሜሪካን ድምጽ ሬድዮ ፡ የእንግሊዙ ቢቢሲ እና የጀርመኑን ዲደብልዩ ጥሩ የፓለቲካ እና የመከፋፈል ፡ በተለያየ ቁዋንቁዋ በእያገሩ የሚያዳምጣቸውን ሁሉ ሕዝብ አይምሮን የማወናበጃ የሚፈልጉትን መልክታቸውን የማሳመኛ ምሳሌዎች ነው ።

ኢትዮጵያ እና ሕዝብዋ በመድሃኒትዓለም ሃይል እና በሃቀኛ ልጆችዋ ከወያኔ እና ከአወናባጅ ነጋዴ የፓለቲካ ድርጅቶች መዳፍ ነጻ ይወጣሉ።
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!